Fana: At a Speed of Life!

የፊፋ የዓመቱ ምርጥ እጩዎች ይፋ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፊፋ የ2025 የዓመቱ ምርጥ እጩዎች በተለያዩ ዘርፎች ይፋ ተደርገዋል።
በአሰልጣኞች ዘርፍ ሉዊስ ኤኒሪኬ፣ አርኔ ስሎት፣ ሚካኤል አርቴታ፣ ኢንዞ ማሬስካ፣ ሀንሲ ፍሊክ እና ሮቤርቶ ማርቲኔዝ በዕጩነት ቀርበዋል።
በተጫዋቾች ዘርፍ ደግሞ የባሎንዶር አሸናፊው ኦስማን ዴምቤሌ፣ አሽራፍ ሀኪሚ፣ ሀሪ ኬን፣ ኪሊያን ምባፔ፣ ኑኖ ሜንዴዝ፣ ኮል ፓልመር፣ ፔድሪ፣ ራፊንሀ፣ ሞሀመድ ሳላህ፣ ቪቲንሀ እና ላሚን ያማል ታጭተዋል።
አሊሰን ቤከር፣ ቲቦ ኩርቱዋ፣ ዶናሩማ፣ ማኑኤል ኑዌር፣ ዴቪድ ራያ፣ ኢሚሊያኖ ማርቲኔዝ፣ ሶመር እና ሼዝኒ የፊፋ የዓመቱ ምርጥ ግብ ጠባቂ እጩዎች ሆነው መቅረባቸው ተገልጿል።
በወንድማገኝ ፀጋዬ
ፈጣን እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
Amharic Entertainment YouTube www.youtube.com/@fanaentertainment
Amharic Podcast YouTube www.youtube.com/@fanamcpodcast በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!
You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.