Fana: At a Speed of Life!

5ኛው ሀገር አቀፍ የኃይማኖት ተቋማት ጉባዔ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 5ኛው ሀገር አቀፍ የኃይማኖት ተቋማት ጉባዔ በአርባ ምንጭ ከተማ መካሄድ ጀምሯል፡፡

ጉባዔው “ኃይማኖቶች ለሰላም፣ ለአንድነት እና ለአብሮነት” በሚል መሪ ሃሳብ ነው እየተካሄደ የሚገኘው፡፡

ለሁለት ቀናት የሚቆየውን ጉባዔ የኢትዮጵያ የኃይማኖት ተቋማት ፎረም እና የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ኃይማኖት ተቋማት በጋራ አዘጋጅተውታል፡፡

በመርሐ ግብሩ የኢትዮጵያ የኃይማኖት ተቋማት ጉባዔ ጠቅላይ ጸሐፊ ሊቀ ትጉኃን ቀሲስ ታጋይ ታደለን ጨምሮ የፎረሙ አባላት፣ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ኃይማኖት ተቋማት አባላትና የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ተሳትፈዋል፡፡

በዮሴፍ ጩሩቆ

ፈጣን እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኘት፡-

YouTube www.youtube.com/@fanamediacorporation
Facebook www.facebook.com/fanabroadcasting
Telegram t.me/fanatelevision
Website www.fanamc.com
TikTok www.tiktok.com/@fana_television
WhatsApp www.whatsapp.com/channel/0029VbB0dRxG8l59MUkoWR29
Amharic Entertainment YouTube www.youtube.com/@fanaentertainment
Facebook www.facebook.com/wmccwaltamediaandcommunicationcorporate
TikTok www.tiktok.com/@fanamc_entertainment
Amharic Podcast YouTube www.youtube.com/@fanamcpodcast በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.