Fana: At a Speed of Life!

አርሰናል በአስቶን ቪላ ተሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ15ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር አስቶን ቪላ አርሰናልን 2 ለ 1 አሸንፏል።

በሜዳው የሊጉን መሪ አርሰናልን ያስተናገደው አስቶን ቪላ ማቲ ካሽ እና ኢሚሊያኖ ቡዌንዲያ ስቆጠሯቸው ግቦች ድል አድርጓል።

የአርሰናልን ብቸኛ ግብ ሊያንድሮ ትሮሳርድ አስቆጥሯል።

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.