15ኛው የምስራቅ አፍሪካ ካራቴ ሻምፒዮና በኢትዮጵያ የበላይነት ተጠናቀቀ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ አስተናጋጅነት የተካሄደው 15ኛው የምስራቅ አፍሪካ ካራቴ ሻምፒዮና በኢትዮጵያ የበላይነት ተጠናቅቋል።
በሻምፒዮናው ኢትዮጵያውያን ተወዳዳሪዎች በሲኒየር 6 እና በጁኒየር 6 በድምሩ 12 የወርቅ ሜዳሊያ አምጥተዋል።
ከዚህ በተጨማሪ በሲኒየር ውድድሮች 9 የብር እና 3 የነሀስ ሜዳሊያ አግኝተዋል።
ሶማሊያ፣ ኬንያ፣ ማዳጋስከር እና ሱዳን በተሳተፉበት በዚህ ሻምፒዮና ላይ ኢትዮጵያ በአጠቃላይ 24 ሜዳሊያ በመሰብሰብ ውድድሩን በበላይነት አጠናቅቃለች።
በዳንኤል እንዳለ
ፈጣን እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
YouTube www.youtube.com/@fanamediacorporation
Facebook www.facebook.com/fanabroadcasting
Facebook https://web.facebook.com/fanasport
Facebook www.facebook.com/wmccwaltamediaandcommunicationcorporate
Telegram t.me/fanatelevision
Website www.fanamc.com
TikTok www.tiktok.com/@fana_television
WhatsApp www.whatsapp.com/channel/0029VbB0dRxG8l59MUkoWR29
Amharic Entertainment YouTube www.youtube.com/@fanaentertainment
TikTok www.tiktok.com/@fanamc_entertainment
Amharic Podcast YouTube www.youtube.com/@fanamcpodcast በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!