Fana: At a Speed of Life!

ማንቼስተር ዩናይትድ በአስቶን ቪላ ተሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ17ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ አስቶን ቪላ ማንቼስተር ዩናይትድን 2 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸነፈ።

ምሽት 1:30 ላይ በቪላ ፓርክ በተካሄደ ጨዋታ ባለሜዳው አስቶን ቪላ ሮጀርስ ባስቆጠሯቸው ሁለት ግቦች ሶስት ነጥብ ይዞ ወጥቷል።

ማንቼስተር ዩናይትድ ከሽንፈት ያልታደገውን ብቸኛ ግብ ኩንሃ አስቆጥሯል።

 

ፈጣን እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኘት፡-

 

YouTube www.youtube.com/@fanamediacorporation

 

Facebook www.facebook.com/fanabroadcasting

 

Facebook https://web.facebook.com/fanasport

 

Facebook www.facebook.com/wmccwaltamediaandcommunicationcorporate

 

Telegram t.me/fanatelevision

 

Website www.fanamc.com

 

TikTok www.tiktok.com/@fana_television

 

WhatsApp www.whatsapp.com/channel/0029VbB0dRxG8l59MUkoWR29

 

Amharic Entertainment YouTube www.youtube.com/@fanaentertainment

 

TikTok www.tiktok.com/@fanamc_entertainment

 

Amharic Podcast  YouTube www.youtube.com/@fanamcpodcast በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡

 

ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!

 

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.