Fana: At a Speed of Life!

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የኢትዮ- ጂቡቲ ባቡር ዋና መሥሪያ ቤትን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኢትዮ- ጂቡቲ ባቡር ዋና መሥሪያ ቤትን ጎብኝተዋል።

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በዛሬው ዕለት በኢትዮ- ጂቡቲ ባቡር ዋና መሥሪያ ቤት ምልከታ ማድረጋቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት መረጃ አመላክቷል።

ጽ/ቤቱ በማህበራዊ ትስስር ገጹ ባሰፈረው መረጃ ÷ እሑድን በሥራ ላይ ፤ እድገት እንደ ባቡሩ ለእረፍት ቀን አይቆምምና ሲል ገልጿል።

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.