Fana: At a Speed of Life!

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎትን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ተቋማዊ አገልግሎት አሰጣጥን ጎብኝተዋል፡፡

በጉብኝታቸውም በተቋሙ አገልግሎት አሰጣጥ ላይ የተከናወኑ ማሻሻያዎችን ተዘዋውረው መመልከታቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት መረጃ ያመላክታል፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.