Fana: At a Speed of Life!

ኮርፖሬሽኑ ባለ 27 ወለል ህንፃውን አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን በአዲስ አበባ ሱማሌ ተራ አካባቢ ያስገነባውን ባለ 27 ወለል ህንፃ በዛሬው ዕለት አስመርቋል።

ህንፃውን በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ኃላፊ እና የካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስትር እንዲሁም የኮርፖሬሽኑ የቦርድ ሰብሳቢ አለምፀሐይ ጳውሎስ እና የኮርፖሬሽኑ ዋና ስራ አስፈፃሚ ረሻድ ከማል (ዶ/ር) በጋራ መርቀውታል።

የ50 ዓመት የወርቅ እዮቤልዩ በዓሉን በተለያዩ መርሐ ግብሮች እያከበረ የሚገኘው ተቋሙ÷ የመኖሪያ እና የንግድ ሆኖ የተገነባውን ህንፃ ነው ዛሬ በይፋ ያስመረቀው።

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.