Fana: At a Speed of Life!

አርሰናል በሜዳው በቦርንማውዝ ተሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ32ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ በሜዳው ኢምሬትስ ስቴዲየም ቦርንማውዝን ያስተናገደው አርሰናል 2 ለ 1 ተሸንፏል፡፡
የቦርንማውዝን የማሸነፊያ ግቦች ክሩፒ እና አሌክስ ስኮት አስቆጥረዋል፡፡
መድፈኞቹን ከሽንፈት ያልታደገችዋን ግብ ደግሞ ዮኮሬሽ በፍጹም ቅጣት ምት ከመረብ አሳርፏል፡፡
You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.