ገዳ ሜልባ ለገዳ ሙደና ስልጣን አስረከበ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ስምንት ዓመታት በሜልባ አባ ገዳ ጎበና ሆላ ሲመራ የነበረው የቱለማ ገዳ ዛሬ ስልጣኑን አስረክቧል።
ስልጣን የተረከቡት የሙደና አባ ገዳ ጌቱ ተሊላ ናቸው።
አለንጋ ወይም ስልጣን ያስተላለፉት ጎበና ሆላ ዩባ ወይም አማካሪ በመሆን ያገለግላሉ።
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ስምንት ዓመታት በሜልባ አባ ገዳ ጎበና ሆላ ሲመራ የነበረው የቱለማ ገዳ ዛሬ ስልጣኑን አስረክቧል።
ስልጣን የተረከቡት የሙደና አባ ገዳ ጌቱ ተሊላ ናቸው።
አለንጋ ወይም ስልጣን ያስተላለፉት ጎበና ሆላ ዩባ ወይም አማካሪ በመሆን ያገለግላሉ።