Fana: At a Speed of Life!

ሪያል ማድሪድ በርናርዶ ሲልቫን አስፈረመ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የስፔኑ ክለብ ሪያል ማድሪድ ፖርቹጋላዊውን አማካይ በርናርዶ ሲልቫ ማስፈረሙን ይፋ አድርጓል፡፡
ባለፉት ዓመታት በማንቼስተር ሲቲ ስኬታማ ጊዜን ያሳለፈው ሲልቫ በነጻ ዝውውር ነው ሪያል ማድሪድን የተቀላቀለው፡፡
ተጫዋቹ እስከ ፈረንጆቹ 2028 የሚያቆየውን የሁለት ዓመት ኮንትራት ውል መፈረሙን ክለቡ አስታውቋል፡፡
ሪያል ማድሪድ የቀድሞ አሰልጣኙን ጆዜ ሞሪኒሆን ጨምሮ ኮናቴ፣ ኩኩሬላ እና ደምፍሪስን ወደ ቡድኑ መቀላቀሉ ይታወሳል፡፡
You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.