Fana: At a Speed of Life!

እንግሊዝ ዲሞክራቲክ ኮንጎን በማሸነፍ 16ቱን ተቀላቀለች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ23ኛው ዓለም ዋንጫ የጥሎ ማለፍ ጨዋታ እንግሊዝ ዲሞክራቲክ ኮንጎን 2 ለ 1 በማሸነፍ 16ቱን ተቀላቅላለች።
ምሽት 1 ሰዓት ላይ በአትላንታ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ የእንግሊዝን የማሸነፊያ ግቦች ሃሪ ኬን አስቆጥሯል፡፡
ዲሞክራቲክ ኮንጎ በጨዋታው ጥሩ እንቅስቃሴ በማድረግ እንዲሁም አስቀድማ ግብ በማስቆጠር ጥሩ ጊዜን ማሳለፍ ብትችልም አሳዛኝ ተሸናፊ በመሆን ከውድድሩ ተሰናብታለች፡፡
እንግሊዝ ሩብ ፍጻሜውን ለመቀላቀል ከሜክሲኮ ጋር በ16ቱ ጥሎ ማለፍ ጨዋታ ትፋለማለች፡፡
You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.