Fana: At a Speed of Life!

የአቶ ልደቱ አያሌው የዋስትና ጥያቄ ውድቅ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአቶ ልደቱ አያሌው የዋስትና ጥያቄ ውድቅ ተደረገ።

በምስራቅ ሸዋ ዞን ቢሾፍቱ ከተማ ወረዳ ፍርድ ቤት አቃቤ ህግ ክስ የመመስረቻ የ15 ቀን ጊዜ ጠይቆ ተፈቅዶለታል።

ክስ እስከሚመሰረት ድረስም በፖሊስ ጣቢያ በእስር እንዲቆዩ ታዟል።

 

በታሪክ አዱኛ

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.