Fana: At a Speed of Life!

የጋምቤላ ብልጽግና ፓርቲ የፓርቲውን ማኒፌስቶና የምርጫ መወዳደሪያ ምልክት አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ ብልጽግና ፓርቲ የፓርቲውን ማኒፌስቶና የምርጫ መወዳደሪያ ምልክት በይፋ አስተዋወቀ፡፡

ምልክቱን በይፋ ያስታዋወቁት የብልጽግና ፓርቲ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባል የሆኑት አቶ ኡሙድ ኡጁሉ ናቸው፡፡

ፓርቲው ማኒፌስቶውንና የምርጫ መወዳደሪያውን ባስተዋወቀበት ወቅት ስለማኒፌስቶው ዓላማ ግልጽ ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡

የብልጽግና ፓርቲ ፕሬዚዳንት ዐቢይ አሕመድ የፓርቲውን ማኒፌስቶ እና የምርጫ መወዳደሪያ ምልክት የካቲት 8 ይፋ ማድረጋቸው ይታወሳል፡፡

በሳምንቱ መጀመሪያ ላይ በአዲስ አበባ በተካሄደው የዕውቅና ስነስርዓት ላይ “ሕብረ ብሔራዊ ወንድማማችነት ለጋራ ብልጽግና” በሚል መሪ ቃል ነበር የተካሄደው፡፡

በፀጋዬ ንጉስ

ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-

ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/

ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting

ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/

ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision

ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡

ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

 

 

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.