Fana: At a Speed of Life!

አትሌቶችና የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች ” ተከትለንሃል” በሚል መሪ ቃል ወደ ጦር ግንባር እየዘመቱ ነዉ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደርና የከተማዋ ነዋሪዎች የአገር ሉአላዊነትን ለማስከበር ወደ ጦር ግንባር ለሚዘምቱ የኢትዮጵያ ኩራት የሆኑ አትሌቶችና አርቲስቶች አሸኛኘት በማድረግ ላይ ይገኛሉ።

በአሸኛኘት መርሃ ግብሩ ላይ የከተማዋ አስተዳደር አመራሮች ተገኝተዋል።

በቆንጅት ዘውዴ

አካባቢዎን ይጠብቁ!
ወደ ግንባር ይዝመቱ!
መከላከያን ይደግፉ!

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡

ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.