Fana: At a Speed of Life!

በአዲስ አበባ ጉለሌ ክፍለ ከተማ ለመከላከያ ሰራዊት ከ31 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጉለሌ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ለመከላከያ ሰራዊት ከ31 ሚሊየን ብር የዓይነትና የጥሬ ገንዘብ ድጋፍ ተደረገ፡፡

በክፍለ ከተማው የሀገር መከላከያ ሰራዊት የሚቀላቀሉ ዘማቾች ሽኝት እየተካሄደ እንደሚገኝም ከከተማው ብልጽግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡

አካባቢዎን ይጠብቁ!
ወደ ግንባር ይዝመቱ!
መከላከያን ይደግፉ!

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡

ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.