Fana: At a Speed of Life!

በጎፋ ዞን “እኔም የዘማች ቤተሰብ አካል ነኝ’ በሚል መሪ ቃል ለዘማች ቤተሰብ ድጋፍና ለሠራዊቱ የደም ልገሳ እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎፋ ዞን “እኔም የዘማች ቤተሰብ አካል ነኝ’ በሚል መሪ ቃል ለዘማች ቤተሰብ ድጋፍና ለሠራዊቱ የደም ልገሳ እየተደረገ ይገኛል።

በዞኑ ሱካ ቀበሌ ይፋዊ የዘማች ቤተሰብ ድጋፍ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር እየተካሄደ የሚገኝ ሲሆን ÷ በመርሃ ግብሩ የደቡብ ክልል ንግድና ገበያ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ማሄ ቦዳ እና ሌሎች አመራሮች ተገኝተዋል፡፡

ሃላፊው በዚህ ወቅት እንደገለጹት ÷ ከውስጥም ከውጭ የተገዙ ባንዳዎች በተደጋጋሚ ጦርነት ቢከፍቱብንም ለአንድም ጊዜ ሳትሸነፍ ጠላትን አሳፍራ ክብሯን አስጠብቃ የኖረች ኢትዮጵያ ዛሬም ጦርነቱን በድል ታጠናቅቃለች ማለታቸውን ደሬቴድ ዘግቧል።

አካባቢዎን ይጠብቁ!
ወደ ግንባር ይዝመቱ!
መከላከያን ይደግፉ!

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡

ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.