የሀገር ውስጥ ዜና ውጤታማ የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ ለማካሄድ ዝግጅት እየተደረገ ነው abel neway Apr 11, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሁለተኛውን የአፍሪካ የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ ውጤታማ በሆነ መልኩ ለማካሄድ የሚያስችል ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የፕላን እና ልማት ሚኒስቴር አስታወቀ። የፕላን እና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር) እና የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን…
የሀገር ውስጥ ዜና ከ338 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመቱ ህገወጥ ምርቶች ተያዙ abel neway Apr 10, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከ338 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው ምርቶች በህገወጥ መንገድ ተከማችተው መያዛቸው ተገለጸ። ምርቶቹ የተያዙት የኢትዮጵያ ምግብና መድሃኒት ባለስልጣን ከብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት፣ ከፌዴራል ፖሊስ፣ ከኢንተርፖል፣ ከጉምሩክ…
የሀገር ውስጥ ዜና የትግራይ ክልል ግዜያዊ ርዕሰ መስተዳድር ሰላማዊ የስልጣን ሽግግር ለእውነተኛ ሰላም ገንቢ ሚና ይጫወታል- ወርቅነህ ገበየሁ (ዶ/ር) abel neway Apr 8, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የትግራይ ክልል ግዜያዊ ርዕሰ መስተዳድር ሰላማዊ የስልጣን ሽግግር ለእውነተኛ ሰላም ገንቢ ሚና እንደሚኖረው የምሥራቅ አፍሪካ የልማት በይነ-መንግሥታት (ኢጋድ) ዋና ጸሐፊ ወርቅነህ ገበየሁ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ወርቅነህ ገበየው (ዶ/ር) በማህበራዊ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ እና ቱርክሜኒስታን ግንኙነታቸውን ማጠናከር በሚችሉበት ሁኔታ ላይ ተወያዩ abel neway Apr 8, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) እና የቱርክሜኒስታን አቻቸው ረሺድ ምሬዶቭ የሁለቱን ሀገራት ግንኙነት ማጠናከር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ተወያይተዋል፡፡ ሚኒስትሮቹ በስልክ ባደረጉት በውይይት÷ የሁለቱን ሀገራት ትብብር በኢኮኖሚያዊ…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያ እና ብራዚል የቢዝነስና ኢንቨስትመንት ፎረም መካሄድ ጀመረ abel neway Apr 8, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ እና የብራዚል የቢዝነስና ኢንቨስትመንት ፎረም በብራዚል ሳኦፖሎ ከተማ መካሄድ ጀምሯል።በፎረሙ መክፈቻ ላይ በብራዚል የኢትዮጵያ አምባሳደር ልዑልሰገድ ታደሰ፣ የብራዚል የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳዮች ዳይሬክተር አንቶኒዮ ሴዛር፣…
የሀገር ውስጥ ዜና መንግሥት ወጣቶችን በመደገፍ የአምራች ኢንዱስትሪ ምርትን የማስፋት ስራ እንደሚሰራ ተገለጸ abel neway Apr 8, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግስት ወጣቶችን በልዩ ሁኔታ እየደገፈ የአምራች ኢንዱስትሪ ምርትን የማስፋት ስራ እንደሚሰራ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል ገለጹ። ሚኒስትሩ በቡራዩ የሚገኘውን የፕራይም ቴክ ኢንጅነሪግ ፋብሪካ የስራ እንቅስቃሴን ጎብኝተዋል።…
የሀገር ውስጥ ዜና በኦሮሚያ ክልል ከህብረተሰቡ ጋር በመተባበር እየተከናወነ ያለው የሰላም ግንባታ ሥራ ተጠናክሮ ይቀጥላል ተባለ abel neway Apr 8, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ከህብረተሰቡ ጋር በመተባበር እየተከናወነ ያለው የሰላም ግንባታ ሥራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የክልሉ አስተዳደርና ጸጥታ ቢሮ ኃላፊ ኮሚሽነር አራርሳ መርዳሳ ገለጹ። የሃይማኖት ተቋማት ሚና ለሳላም ግንባታና ለእርቅ በሚል መሪ ሐሳብ…
የሀገር ውስጥ ዜና ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር) ለናይጄሪያ የመከላከያ ኃይል ከፍተኛ ልዑክ የኢትዮጵያን የልማት ተሞክሮ አጋሩ abel neway Apr 8, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፕላን እና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር) ለናይጄሪያ የመከላከያ ኃይል ከፍተኛ ልዑክ የኢትዮጵያን የልማት ተሞክሮ አጋሩ። 49 አባላትን ያካተተው የናይጄሪያ መከላከያ ኃይል ከፍተኛ የልዑካን ቡድን በፕላን እና ልማት ሚኒስቴር የሥራ…
ቢዝነስ የኢትዮጵያ የዓለም ንግድ ድርጅት አባልነት ሂደት እንዲሳካ እየተሰራ ነው – ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) abel neway Apr 8, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የዓለም ንግድ ድርጅት አባልነት ሂደት በተያዘለት የጊዜ ገደብ እንዲሳካ እየተሰራ ነው ሲሉ የዓለም ንግድ ድርጅት ብሔራዊ የድርድር ኮሚቴ ዋና ተደራዳሪ የሆኑት የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) ገለጹ። የዓለም…
የሀገር ውስጥ ዜና የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ራስ ገዝነትን የሚያቀላጥፉ ፖሊሲዎችና መመሪያዎች ወደ ተግባር ገብተዋል ተባለ abel neway Apr 8, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ራስ ገዝነትን የሚያቀላጥፉ ፖሊሲዎች እና መመሪያዎች ፀድቀው ወደ ተግባር መግባታቸው ተገለጸ። የዩኒቨርሲቲው ተጠባባቂ ፕሬዚዳንት ሳሙኤል ክፍሌ (ዶ/ር) የዩኒቨርሲቲውን ሪፎርም ሂደትና የአልማዝ ኢዮቤልዩ በዓል አከባበርን…