Fana: At a Speed of Life!

በሺያመን ዳይመንድ ሊግ አትሌት አዲሱ ይሁኔ አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2026 የዳይመንድ ሊግ ሁለተኛ መዳረሻ በሆነችው የቻይናዋ ሺያመን ከተማ በወንዶች 5 ሺህ ሜትር አዲሱ ይሁኔ አሸንፏል። አትሌት አዲሱ 12፡57.32 በሆነ ሰዓት ውድድሩን ያጠናቀቀ ሲሆን ይህም የዓመቱ የዓለማችን ፈጣኑ ሰዓት እንዲሁም የውድድሩ…

የኢትዮጵያ የባሕር በር ባለቤትነት የኢኮኖሚ ሉዓላዊነትን የሚወስን ቁልፍ ጉዳይ ነው – ተስፋዬ በልጅጌ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የባሕር በር ባለቤትነት የሀገርን ኢኮኖሚ ሉዓላዊነትን የሚወስን ቁልፍ የብሔራዊ ጥቅምና የሕልውና ጉዳይ ነው አሉ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግሥት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጅጌ (ዶ/ር)። ጥያቄው ታሪካዊነትን…

መንግሥት ኢንቨስትመንትን ለማስፋፋት በትኩረት እየሰራ ነው – አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግሥት ባለፉት የለውጥ ዓመታት ኢንቨስትመንት እንዲስፋፋ በትኩረት እየሰራ ነው አሉ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በግራንዴር ሴራሚክ ፋብሪካ ምረቃ ላይ ባደረጉት ንግግር፤ ኢንቨስትመንት…

በአሜሪካና እስራኤል የሚደረግ ጥቃት ጦርነቱ እንዲስፋፋ ያደርጋል ስትል ኢራን አስጠነቀቀች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢራን እስላማዊ አብዮታዊ ዘብ በአሜሪካ እና በእስራኤል የሚደረግ ምንም አይነት አዲስ ጥቃት ጦርነቱን ከቀጣናው ውጭ እንዲስፋፋ ያደርገዋል ሲል አስጠነቀቀ። አሜሪካ እና እስራኤል ተደጋጋሚ ካጋጠማቸው ስትራቴጂካዊ ሽንፈት መማር…

ሕክምናን ያስቀጠለ የሳይንስ ጉዞ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዓለም የሕክምና ሙከራ ቀን በዛሬው ዕለት ተከብሮ ውሏል። በየዓመቱ በፈረንጆች ግንቦት 20 የሚከበረው ቀኑ የሕክምና ምርምርና የሳይንስ ዓለም ለሰው ልጅ ጤና ያበረከቱትን አስደናቂ አስተዋፅኦ የምናስታውስበት ዕለት ነው። ዕለቱም በፈረንጆች…

ገደኛው ቪክቶር ዮከሬሽ…

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ቪክቶር ኢናር ዮከሬሽ የተወለደው በአውሮፓዊቷ ሀገር ስዊዲን በፈረንጆቹ 1998 ነው፡፡ በፈረንጆቹ 2015 በሀገሩ ክለብ ብሮማፖጅካርና የመጀመሪያ ጨዋታውን በማድረግ የፕሮፌሽናል እግር ኳስ ህይወትን የጀመረው ቪክቶር÷ በብራይተን፣ ኮቨንተሪ ሲቲ…

የኢትዮ ሳዑዲ የጋራ ተጠቃሚነትን ለማስጠበቅ የሁለትዮሽ ግንኙነቱ መጠናከር አለበት – ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ(ዶ/ር) የኢትዮጵያ እና የሳዑዲ አረቢያን የጋራ ተጠቃሚነት ለማስጠበቅ የሁለትዮሽ ግንኙነቱ ይበልጥ መጠናከር አለበት አሉ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ከሳኡዲ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋሊድ ኤልኬሬጅ ጋር…

ዳኒ ካርቫሃል ከሪያል ማድሪድ ጋር ተለያየ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ስፔናዊው የቀኝ መስመር የተከላካይ ስፍራ ተጫዋች ዳኒ ካርቫሃል ከሪያል ማድሪድ ጋር ተለያይቷል፡፡ የ34 ዓመቱ ተጫዋች በሪያል ማድሪድ ቆይታው 4 የስፔን ላሊጋ፣ 6 የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ እና 2 የኮፓ ዴል ሬይ ዋንጫዎችን ጨምሮ 27…

ሀገራዊ ምክክሩ ዜጎች በሀገራቸው ጉዳይ ላይ ተቀራርበው ለመፍትሔ እንዲነጋገሩ እድል ሰጥቷል – ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ሂደት ዜጎች በሀገራቸው ጉዳይ ላይ በያገባኛል ስሜት ተቀራርበው ለመፍትሔ እንዲነጋገሩ እድል ሰጥቷል አሉ ምሁራን፡፡ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር በህዝቦችና በልሂቃን መካከል የሰንበቱና የተራራቁ ሀሳቦችን…

የከተማ አስተዳደራችን የኢንዱስትሪ መንደሮች አበርክቷቸው እንዲጎለብት በልዩ ትኩረት እየሰራ ይገኛል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ የከተማ አስተዳደራችን የኢንዱስትሪ መንደሮች አበርክቷቸው እንዲጎለብት በልዩ ትኩረት እየሰራ ይገኛል አሉ። ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ ዛሬ የከተማችንን…