Fana: At a Speed of Life!

የተሻለች ሀገር ለትውልድ የማሸጋገር ርዕይ – ሀገራዊ ምክክር

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዛሬ በኢትዮጵያ የሚስተዋሉ ችግሮች ለዘመናት የተከማቹና ሲንከባለሉ የመጡ የፖለቲካ፣ የማንነት፣ የመሬትና የሀብት ተደራሽነትን ጨምሮ ምላሽ ያላገኙ መሰል ጥያቄዎች ውጤት ናቸው። ችግሮቹ በወቅቱ በሕዝቦች ውይይት የሚፈቱበት እድል ባለመፈጠሩ ዛሬም…

የሶላር ኃይል አቅርቦት ባላቸው አካባቢዎች ነጻ የኤሌክትሪክ ቆጣሪ አገልግሎት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የጸሃይ ኃይል (ሶላር) አቅርቦት ባላቸው አካባቢዎች ለአዲስ የመኖሪያ ቤት ደንበኞች ነፃ የኤሌክትሪክ ቆጣሪ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል፡፡ የአገልግሎቱ የኮሙኒኬሽን ስራ አስፈፃሚ አንዋር አብራር ለፋና…

የኢትዮጵያ የፍራፍሬ ምርትና የውጭ ገበያ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የፍራፍሬ ምርትን ከራስ ፍጆታ ባለፈ ወደ ውጭ በመላክ ትልቅ የውጭ ምንዛሪ ማስገኘት የሚችል ምቹ የአየር ንብረት፣ ሰፊ የሚለማ መሬትና የውሃ ሀብት ያላት ሀገር ናት፡፡ በተለይም አቮካዶ፣ ማንጎ፣ ሙዝ፣ ፓፓያ እና ሲትረስ ዋና…

የግጭትን አዙሪትን የሚሽር የሠላም ቀንዲል …ምክክር

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) እነሆ ጨለማ ተገፍቷል፤ ጉሙ ተበትኗል። የተሻለች፣ የተረጋጋችና የበለጸገች ኢትዮጵያን ለትውልድ ለማውረስ፣ በዚህ ትውልድ እጅ የፀና የተስፋ ቀንዲል ተለኩሷል፤ ስሙም ምክክር ነው።ከግጭት የተላቀቀች እና ሠላሟን ያፀናች ኢትዮጵያን የሚያወርስ ድንቅ መድረክ…

በጋምቤላ ክልል ከወርቅና ሌሎች ማዕድናት የሚገኘውን ገቢ ለማሳደግ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጋምቤላ ክልል ከወርቅና ሌሎች ማዕድናት የሚገኘውን ገቢ ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ ነው አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አለሚቱ ኡሞድ፡፡ የጋምቤላ ክልል ምክር ቤት 6ኛ የምርጫ ጊዜ 5ኛ የሥራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ጉባዔ እየተካሄደ…

በመኸር እርሻ ከ17 ነጥብ 6 ሚሊየን ሔክታር በላይ መሬት በዘር ተሸፈነ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በመኸር እርሻ እስካሁን ከ17 ነጥብ 6 ሚሊየን ሔክታር በላይ መሬት በዘር ተሸፍኗል አለ የግብርና ሚኒስቴር፡፡ ሚኒስቴሩ ለፋና ዲጂታል እንደገለጸው ÷ ከዘንድሮ የመኸር ወቅት እርሻ ከ729 ሚሊየን ኩንታል በላይ ምርት ለማግኘት በትኩረት…

በኦሮሚያ ክልል የአገልግሎት አሰጣጥ ሥርዓትን ይበልጥ ለማዘመን እየተሰራ ነው – አቶ አወሉ አብዲ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕዝቡን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ከመቼውም ጊዜ በላይ በቁርጠኝነት እየተሰራ ነው አሉ የኦሮሚያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አወሉ አብዲ፡፡ 17 የመንግሥት ጽሕፈት ቤት አገልግሎቶችን በውስጡ የያዘው የጅማ ዞን አስተዳደር…

መንግሥት፣ የግል ባለሀብቱንና ሕዝቡን ባሳተፉ የልማት ሥራዎች ታላላቅ ስኬቶች ተመዝግበዋል

ኢትዮጵያ ሁለንተናዊ ብልጽግናዋን ለማረጋገጥና የሕዝቦቿን የኑሮ ደረጃ ለማሻሻል አዳዲስ ሀገር በቀል ፍልስፍናዎችንና የአሠራር ስልቶችን በመተግበር ላይ ትገኛለች። ከእነዚህም መካከል ግንባር ቀደሙን ሥፍራ የሚይዘው የመደመር ፍልስፍና ነው። የመደመር መንግሥት ሀገራዊ ልማትን…

ኢትዮጵያ ጠላቶች ከመሽጉበት ሳይንቀሳቀሱ፣ ዕቅዳቸውን በቦታው የሚያመክን የመከላከያ ሠራዊት ገንብታለች፡፡

ኢትዮጵያ ሉዓላዊነቷንና ብሔራዊ ክብሯን ለማስጠበቅ ወቅቱ የሚጠይቀውን ቴክኖሎጂ በማስታጠቅ ዘመናዊና ጠንካራ የጦር ኃይል ገንብታለች፡፡ የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት የሀገሪቱን ዘላቂ ሰላምና ደህንነት በመጠበቅ የጀግንነት ታሪክ ያለው ኃይል ነው፡፡ በአሁኑ ወቅት ሠራዊቱ…

በሃይማኖት ጉዳዮችና በሰላም ግንባታ አጀንዳዎች ላይ ተመካካሪዎች መግባባት ላይ ደረሱ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሃይማኖት ጉዳዮችና የሰላም ግንባታ አጀንዳዎች ተመካካሪዎች ባቀረቧቸው ምክረ ሃሳቦቻቸው መግባባት ላይ ደርሰዋል አለ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን፡፡ ኮሚሽኑ ከሐምሌ 8 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ እያካሄደ ባለው የሀገራዊ ምክክር ጉባዔ…