Fana: At a Speed of Life!

በአማራ ክልል 42 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር ገቢ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል ባለፉት ዘጠኝ ወራት 42 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር ገቢ መሰብሰቡን የክልሉ ገቢዎች ቢሮ አስታውቋል፡፡ የቢሮው ም/ሃላፊ አቶ የኔሰው መኮንን እንደገለጹት÷በዘጠኝ ወራት የተሰበሰበው ገቢ ካለፈው በጀት ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር…

የብልጽግና ፓርቲ የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ መደበኛ ስብሰባ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የብልጽግና ፓርቲ የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ መደበኛ ስብሰባውን ዛሬ ከሰዓት በኋላ ጀምሮ እያካሄደ ይገኛል። የብልጽግና ፓርቲ ፕሬዚዳንት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባወጡት ጽሁፍ፤ ከዛሬ ከሰዓት በኋላ ጀምሮ…

በአጋሮ በከተማ ግብርና እየተከናወኑ ያሉ ተግባራት ውጤታማ መሆናቸው ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል አጋሮ ከተማ በከተማ ግብርና እየተሠሩ ባሉ ሥራዎች ተስፋ ሰጪ ውጤቶች መመዝገባቸውን የከተማዋ ኮሙኒኬሽን ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ቦርቶላ ዓለማየሁ ገለጹ፡፡ ኃላፊው ከፋና ዲጂታል ጋር ባደረጉት ቆይታ እንዳሉት፤ በከተማዋ ከወትሮው…

ከፕሮሶፒስ ጁሊፍሎራ አረም የሚገኘውን ባዮ ማስ ለሲሚንቶ ፋብሪካዎች በመጠቀም የውጭ ምንዛሪ ብክነትን ማዳን መቻሉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከፕሮሶፒስ ጁሊፍሎራ አረም የሚገኘውን ባዮ ማስ ለሲሚንቶ ፋብሪካዎች በመጠቀም የውጭ ምንዛሪ ብክነትን ማዳን ተችሏል ሲል የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በአፋርና በሶማሌ ክልሎች በስፋት እየተዛመተ ያለውን የፕሮሶፒስ ጁሊፍሎራ አረምን ለሀይል…

በትራፊክ አደጋ የ16 ሰዎች ሕይዎት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በምዕራብ አርሲ ዞን ኔጌሌ አርሲ ወረዳ ራፉ ሃርጊሳ ቀበሌ በደረሳ የትራፊክ አደጋ የ16 ሰዎች ሕይዎት ሲያልፍ በ22 ሰዎች ላይ ከባድና ቀላል አካል ጉዳት ደረሰ፡፡ አደጋው የደረሰው፤ ከሻሸመኔ ወደ አዲስ አበባ የሚጓዝ የሕዝብ ማመላለሻ…

የካዛንቺስ ኮሪደር እና መልሶ ማልማት ሥራ እንዲሳካ ላደረጉ አካላት እውቅና ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ የካዛንቺስ ኮሪደር እና መልሶ ማልማት ሥራ በታሰበው ልክ ስኬታማ እንዲሆን ለታተሩ አካላት ዕውቅና ሰጡ፡፡ ዕውቅናው የተሰጠው፤ ለኮሪደር ልማቱ በሙሉ ፈቃደኝነት በገንዘብና በዓይነት አስተዋጽኦ…

ካዛንቺስ የኢትዮጵያ ትንሣኤ ምልክት ሆናለች – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ካዛንቺስ ዛሬ የኢትዮጵያ ትንሣኤ ምልክት ሆናለች ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ፤ ካዛንቺስ የድካማችን ትዕምርት፤ የስንፍናችን ሰንደቅ ነበረች፤ ዛሬ…

በላሊበላ መካነ-ቅርስ እድሳት ፕሮጀክት ሂደት ላይ ያተኮረ ምክክር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቱሪዝም ሚንስትር ሰላማዊት ካሳ ከፈረንሳይ አምባሳደር አሌክሲስ ላሜክ እና ከላሊበላ መካነ-ቅርስ ጥገና ክትትል ኮሚቴ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ውይይቱ በፈረንሳይ መንግስት ድጋፍ በሚከናወነው የላሊበላ መካነ-ቅርስ የእድሳት ፕሮጀክት ሂደት ላይ…

ርዕስ መሥተዳድር ሙስጠፌ 4ኛውን ክልላዊ የሥራ ፈጠራ ውድድር አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ሙስጠፌ መሐመድ 4ኛውን ክልላዊ የሥራ ፈጠራ ውድድር መርሐ-ግብር አስጀምረዋል፡፡ በክልሉ በቴክኒክ ሙያ ኮሌጆች መምህራን እና ተማሪዎች የሚዘጋጁ የፈጠራ ሥራዎች የማኅበረሰቡን ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮች…

አቶ ኦርዲን በድሪ ሕዝብን ተጠቃሚ የሚያደርጉ ልማቶች እንደሚጠናከሩ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሐረሪ ክልል ከትናንት ጀምሮ ሲካሄድ የነበረው የበጀት ዓመቱ የዘጠኝ ወራት ዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ ተጠናቅቋል። የክልሉ ርዕሰ መሥተዳድር ኦርዲን በድሪ በማጠቃለያው ላይ ባስተላለፉት መልዕክት፤ አመራሩ የፀና አቋም በመያዝ የተሰጠውን ኃላፊነት…