Fana: At a Speed of Life!

ካዛንቺስ ኮሪደር ልማት ስኬት አስተዋጽኦ ላበረከቱ አካላት ዕውቅና እየተሰጠ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ለካዛንቺስ ኮሪደር ልማት በስኬት መጠናቀቅ አስተዋጽኦ ላበረከቱ አካላት የዕውቅና እና የምሥጋና መርሐ-ግብር እየተካሄደ ነው፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤን ጨምሮ ሌሎች የአሥተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች እንዲሁም ጥሪ…

ካዛንቺስ የኢትዮጵያ ትንሣኤ ምልክት ሆናለች – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ካዛንቺስ ዛሬ የኢትዮጵያ ትንሣኤ ምልክት ሆናለች ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ፤ ካዛንቺስ የድካማችን ትዕምርት፤ የስንፍናችን ሰንደቅ ነበረች፤ ዛሬ…

በላሊበላ መካነ-ቅርስ እድሳት ፕሮጀክት ሂደት ላይ ያተኮረ ምክክር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቱሪዝም ሚንስትር ሰላማዊት ካሳ ከፈረንሳይ አምባሳደር አሌክሲስ ላሜክ እና ከላሊበላ መካነ-ቅርስ ጥገና ክትትል ኮሚቴ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ውይይቱ በፈረንሳይ መንግስት ድጋፍ በሚከናወነው የላሊበላ መካነ-ቅርስ የእድሳት ፕሮጀክት ሂደት ላይ…

ርዕስ መሥተዳድር ሙስጠፌ 4ኛውን ክልላዊ የሥራ ፈጠራ ውድድር አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ሙስጠፌ መሐመድ 4ኛውን ክልላዊ የሥራ ፈጠራ ውድድር መርሐ-ግብር አስጀምረዋል፡፡ በክልሉ በቴክኒክ ሙያ ኮሌጆች መምህራን እና ተማሪዎች የሚዘጋጁ የፈጠራ ሥራዎች የማኅበረሰቡን ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮች…

አቶ ኦርዲን በድሪ ሕዝብን ተጠቃሚ የሚያደርጉ ልማቶች እንደሚጠናከሩ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሐረሪ ክልል ከትናንት ጀምሮ ሲካሄድ የነበረው የበጀት ዓመቱ የዘጠኝ ወራት ዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ ተጠናቅቋል። የክልሉ ርዕሰ መሥተዳድር ኦርዲን በድሪ በማጠቃለያው ላይ ባስተላለፉት መልዕክት፤ አመራሩ የፀና አቋም በመያዝ የተሰጠውን ኃላፊነት…

በአማራ ክልል የሌማት ትሩፋት እሳቤ ተጨባጭ ለውጥ እያመጣ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል የሌማት ትሩፋት እሳቤ ተጨባጭ ለውጥ እያመጣ መሆኑን የክልሉ እንስሣት እና ዓሣ ሀብት ልማት ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ጋሻው ሙጨ (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡ ለአብነትም ባለፉት ዘጠኝ ወራት በክልሉ 872 ሚሊየን እንቁላል፣ ከ476 ሺህ ቶን በላይ…

መንግስት ለወጣቶች ስብዕና ግንባታ ትኩረት ሰጥቶ እየሠራ ነው – አቶ አሻድሊ ሀሰን

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግስት ለወጣቶች ስብዕና ግንባታ ትኩረት ሰጥቶ እየሠራ መሆኑን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን ገለጹ፡፡ በአሶሳ ከተማ የሚገኘውን ሞዴል የወጣቶች መዝናኛ ማዕከልን የጎበኙት ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ÷ መንግስት ለወጣቶች…

ህብረተሰቡ በሀሰተኛ የብር ኖት እንዳይታለል ጥንቃቄ እንዲያደርግ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ህብረተሰቡ በሀሰተኛ የብር ኖት እንዳይታለል በግብይት ወቅት ተገቢውን ጥንቃቄ እንዲያደርግ የአዲስ አበባ ፖሊስ አሳሰበ። የአዲስ አበባ ፖሊስ የህዝብ ግንኙነት ሃላፊ ኮማንደር ማርቆስ ታደሰ ለፋና ዲጂታል እንደገለጹት፤ በበዓል ወቅቶች የሚፈጸሙ…

ለሀገራዊ ዕድገቱ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ሚና ከፍተኛ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጸጥታና ደኅንነት ሥራን በማስፈን ሀገራዊ የኢኮኖሚ ዕድገት እንዲመዘገብ በማድረግ ሂደት የፌደራል ፖሊስ ሚና ከፍተኛ መሆኑ ተመላከተ፡፡ የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል በተገኙበት የበጀት ዓመቱ የተቋሙ የዘጠኝ ወር…

3 ሺህ 367 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 3 ሺህ 367 ኢትዮጵያውያን በዚህ ሳምንት ወደ ሀገራቸው መመለሳቸውን የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ በሳምንቱ በተደረጉ ዘጠኝ በረራዎች የተመለሱት ዜጎች ሁሉም ወንዶች ሲሆን÷…