የቀይ ቦኔት ክብር የገባውና ለሀገር ባንዴራ፣ ክብርና ነጻነት የሚሰዋ ሠራዊት ተገንብቷል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቀይ ቦኔት ክብር የገባውና ለሀገር ባንዴራ፣ ክብርና ነጻነት ራሱን የሚሰዋ እንዲሁም ለቀጣናው ሀገራት መከታ የሆነ ሠራዊት ተገንብቷል አሉ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ አዛዥ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡
የመከላከያ ሠራዊት…