Fana: At a Speed of Life!

ጾታዊ ጥቃትን በመከላከል የሴቶችን የልማት ተሳትፎና ተጠቃሚነት ለማሳደግ መስራት ይገባል- ፕሬዚዳንት ታዬ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ለሴቶችና ሕጻናት ደህንነት ዋስትና የምትሰጥ የፍትሕና እኩልነት ተምሳሌት ሀገር እንድትሆን ሁሉም በትኩረት ሊሰራ ይገባል አሉ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ። "ጥቃትን የማይታገስ ማሕበረሰብ ለትውልድ ግንባታ" በሚል መሪ ሃሳብ ላለፉት 16…

የአምበልነት ምልክት በክንዱ ላይ ያላሰረው የመድፈኞቹ መሪ ዴክላን ራይስ…

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአምበልነት ምልክት በክንዱ ላይ ያላሰረው የአርሰናሉ መሪ ዴክላን ራይስ የተወለደው በፈረንጆቹ 1999 በለንደን ነው፡፡ ዴክላን ራይስ የእግር ኳስ ህይወቱን የጀመረው በ2006 የቼልሲ አካዳሚን በመቀላቀል ቢሆንም ክህሎቱን የተጠራጠሩት…

የጠ/ሚ ናሬንድራ ሞዲ ጉብኝት ኢትዮጵያ በባለብዙ ዋልታ ዓለም ግንባታ ላይ  ያላትን ቁልፍ ሚና ያረጋገጠ ነው – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ የኢትዮጵያ ጉብኝት ኢትዮጵያ የባለብዙ ዋልታ ዓለም ግንባታ ውስጥ ያላትን ቁልፍ ሚና ያረጋገጠ ነው  አለ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት። አገልግሎቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ በኢትዮጵያ እያደረጉት…

በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ አራት ጨዋታዎች ይደረጋሉ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ16ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር በዛሬው ዕለት አራት ጨዋታዎች ይደረጋሉ፡፡ ምሽት 12 ሰዓት ላይ ቼልሲ በስታምፎርድ ብሪጅ ኤቨርተንን የሚያስተናግድ ሲሆን÷ ባለፉት ሶስት የፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎች ያለማሸነፍ ጉዞውን ለመግታት…

ሙስናን የሚጠየፍ ማሕበረሰብ ለመፍጠር ሁሉም የበኩሉን ሚና ሊወጣ ይገባል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ሙስናን የመከላከል ትግልን ሁሉም ሕብረተሰብና ተቋማት በባለቤትነት ሊይዙት ይገባል አሉ፡፡ “ትውልድን በሥነ ምግባር፣ ተቋምን በአሰራር” በሚል መሪ ሃሳብ 22ኛው ዓለም አቀፍ የፀረ ሙስና ቀን…

የሐረር ከተማን ለነዋሪዎችና ጎብኚዎች ይበልጥ ምቹ ለማድረግ…

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ በሐረር ከተማ እየተከናወኑ የሚገኙ የኮሪደር ልማት ሥራዎችን ተመልክተዋል ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በተለይም በመጠናቀቅ ላይ የሚገኘውን የአባድር ፕላዛ የኮሪደር ልማት የሥራ እንቅስቃሴን ገምግመዋል።…

ግብጽ ለምታራምደው የቅኝ ግዛት ዘመን አስተሳሰብ ኢትዮጵያ ቦታ የላትም – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ግብጽ በኢትዮጵያ ላይ የምታሰራጨው መሰረት ቢስ ውንጀላ የ21ኛውን ክፍለ ዘመን እውነት ካለመረዳት የመነጨና ተቀባይነት የሌለው ነው አለ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፡፡ ሚኒስቴሩ ጉዳዩን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ እንዳለው ÷ግብጽ የሁለትዮሽ…

የዘይት አቅርቦት ችግርን ለመፍታት እየሰራሁ ነው – የከተማ አስተዳደሩ ንግድ ቢሮ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዘይት አቅርቦት ችግርን ለመፍታት እና የኑሮ ውድነትን ለማረጋጋት እየሰራሁ ነው አለ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ንግድ ቢሮ። የንግድ ቢሮው ኃላፊ ወ/ሮ ሀቢባ ሲራጅ ለፋና ዲጂታል እንደገለጹት÷ በከተማዋ የዘይት አቅርቦት ችግር…

የአፍሪካ ኢነርጂ ኤፊሸንሲ ጉባዔ በአዲስ አበባ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመጀመሪያው የአፍሪካ ኢነርጂ ኤፊሸንሲ ጉባኤ ከፊታችን ታሕሳስ 1 እስከ 2 ቀን 2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ ይካሄዳል። የአፍሪካ ኢነርጂና መሰረተ ልማት ኮሚሽን ኮሚሽነር ሌራቶ ማታ በሰጡት መግለጫ ÷ የኃይል አቅርቦት ችግርን በዘላቂነት…

የቀድሞው ብቃቱ የከዳው የፈርኦኖቹ ንጉስ ሞሃመድ ሳላህ…

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሊቨርፑል ከሶስት አስርት አመታት በኋላ የፕሪሚየር ሊጉ ሻምፒዮን ሲሆን ታላቅ አስተዋጽኦ የነበረውና በአሁኑ ሰዓት የቀድሞ አቋሙ የከዳው የሚመስለው የፈረኦኖቹ ንጉስ ሞሃመድ ሳላህ፡፡ ሳላህ የተወለደው በፈረንጆቹ 1992 በሰሜን አፍሪካዊቷ…