Fana: At a Speed of Life!

የቀይ ቦኔት ክብር የገባውና ለሀገር ባንዴራ፣ ክብርና ነጻነት የሚሰዋ ሠራዊት ተገንብቷል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቀይ ቦኔት ክብር የገባውና ለሀገር ባንዴራ፣ ክብርና ነጻነት ራሱን የሚሰዋ እንዲሁም ለቀጣናው ሀገራት መከታ የሆነ ሠራዊት ተገንብቷል አሉ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ አዛዥ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ የመከላከያ ሠራዊት…

ለየትኛውም ግዳጅ ዝግጁ የሆነ ጀግና፣ ብቁና ጠንካራ ሠራዊት ተገንብቷል – ፊልድ ማርሻል ብርሀኑ ጁላ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከብሔር እና ፖለቲካ ውግንና ነጻ የሆነ ሠራዊት ተገንብቷል አሉ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ፡፡ የመከላከያ ሠራዊት የልዩ ዘመቻዎች እዝ 65ኛ ዓመት የምስረታ በዓል የጦር ኃይሎች ጠቅላይ አዛዥ ጠቅላይ…

ኤሊት ፎርስ የምንገነባው ውጊያና ሽብር እንዳይፈጠር፤ ከተፈጠረም በአጭር ጊዜ ለመቋጨት ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ኤሊት ፎርስ የምትገነባው በቀጣናው ውጊያና ሽብር እንዳይፈጠር፤ ከተፈጠረም በአጭር ጊዜ ለመቋጨት ነው አሉ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ አዛዥ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ የመከላከያ ሠራዊት የልዩ ዘመቻዎች እዝ 65ኛ ዓመት…

ተጠባቂው የሰሜን ለንደን ደርቢ…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ27ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር በሰሜን ለንደን ደርቢ ቶተንሃም ሆትስፐር ከአርሰናል ዛሬ ምሽት የሚያደርጉት ፍልሚያ በጉጉት ይጠበቃል፡፡ ከ22 ዓመታት በኋላ የሊጉን ዋንጫ ለማንሳት ጥረት እያደረጉ የሚገኙት መድፈኞቹ ባለፉት…

የዓድዋ ድል መታሰቢያ ተዳፍኖ የቆየውን የዓድዋ ድል ዳግም በኩራት እንዲያንሠራራ አስችሏል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዓድዋ ድል መታሰቢያ ከአንድ ምዕተ ዓመት በላይ ተዳፍኖ የቆየው የዓድዋ ድል ዳግም በኩራት እንዲያንሠራራ አስችሎታል አሉ የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡ ከንቲባ አዳነች የዘንድሮው የዓድዋ ድል ከመከላከያ ሠራዊት፣ ከባህልና…

የህብረቱ ጉባዔ እንግዶችን በማስተናገድ ረገድ ኩራትን የሚፈጥሩ ተግባራት የተገለጡበት ነበር – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ 39ኛው የአፍሪካ ህብረት ጉባዔ እንግዶችን በማስተናገድ ረገድ ኩራትን የሚፈጥሩ ተግባራት የተገለጡበት ነበር አሉ። የአፍሪካ ህብረት መቀመጫ እና የዲፕሎማሲ ማዕከል የሆነችውን አዲስ…

የወለጋ ህዝብ በፍቅር የተሞላ እና ሰላም ወዳድ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የወለጋ ህዝብ በፍቅር የተሞላ እና ሰላም ወዳድ ህዝብ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዛሬ በወለጋ የነበራቸውን የልማት ስራዎች ጉብኝት አስመልክቶ በሰጡት ማብራሪያ፤ በሶስቱም የወለጋ ዞኖች ያየኋቸው ስራዎች…

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የስራ ዘመን ለ8 ወራት ተራዘመ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽንን የስራ ዘመን ለ8 ወራት እንዲራዘም የቀረበውን የውሳኔ ሀሳብ በሙሉ ድምፅ አጸደቀ። ምክር ቤቱ ዛሬ ባካሄደው የ5ኛ ዓመት የስራ ዘመን 1ኛ አስቸኳይ ስብሰባ የኮሚሽኑን…

የምዕራብ ኦሮሚያ አካባቢዎች በማዕድን ዘርፍ ከፍተኛ ኢንቨስትመንት የመሳብ አቅም አላቸው – አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የምዕራብ ኦሮሚያ አካባቢዎች በተፈጥሮ የማዕድን ሀብት የታደሉ በመሆናቸው በዘርፉ ከፍተኛ ኢንቨስትመንት የመሳብ አቅም አላቸው አሉ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ፡፡ የአርጆ የድንጋይ ከሰል ማጠቢያ ፋብሪካ በጠቅላይ ሚኒስትር…

ሰላም የኦሮሞ ህዝብ ዋነኛ እሴቱ እና መለያው ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሰላም የኦሮሞ ህዝብ ዋነኛ እሴቱ እና መለያው ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቄለም ወለጋ ዞን የቄጦ የመስኖ መሠረተ ልማት ፕሮጀክትን በጎበኙበት ወቅት ባስተላለፉት መልዕክት፤ የኦሮሞ ህዝብ…