Fana: At a Speed of Life!

በአዲስ አበባ የመጀመሪያው አቅም የሌላቸው ዜጎች የምገባ ማዕከል ተመረቀ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 24፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) - በአራዳ ክፍለ ከተማ የመጀመሪያው የምገባ ማዕከል ወ/ሮ አዳነች አቤቤ በተገኙበት ተመርቆ ሥራ ጀመረ፡ "የተስፋ ብርሃን ምገባ ማዕከል" በሚል ስያሜ ወደ ስራ የገባው ማዕከል ከ800 በላይ የሚሆኑ አቅም የሌላቸው ነዋሪዎችን በቀን አንድ ጊዜ…

ጠ/ሚ ዐቢይ  የትንሣኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ማዕድ አጋሩ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 24፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) -ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ  ታያቸው የትንሣኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ማዕድ አጋሩ ። በአንድነት ፓርክ በተካሄደው የማዕድ ማጋራት ላይ አረጋውያን ፣ አርበኞች ፣ አካል ጉዳተኞችና ችግረኛ  ታዳጊዎች ታድመዋል።…