Fana: At a Speed of Life!

በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ የመጣውን ሰላም ለማስጠበቅ የጋራ ትብብርና ጥረት ሊቀጥል ይገባል – የባህርዳር ከተማ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 10 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ የመጣውን ሰላም በዘላቂነት ለማስጠበቅ የሁላችንም የጋራ ትብብርና ጥረት ሊቀጥል ይገባል ሲሉ የባህርዳር ከተማ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ድረስ ሳህሉ (ዶ/ር) ገለጹ። በአማራ ክልል አጋጥሞ የነበረውን የፀጥታ…