Fana: At a Speed of Life!

የሚኒስትሮች ምክር ቤት በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 2 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 19ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ። ምክር ቤቱ በፌዴራል መንግስት የግዢና ንብረት አስተዳደር ረቂቅ አዋጅ ላይ የተወያየ ሲሆን በአፈጸጸም…

ተቋማት ለገበታ ለትውልድ የሚያደርጉትን ድጋፍ አሁንም እንደቀጠሉ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 2 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ተቋማት ለገበታ ለትውልድ የሚያደርጉትን ድጋፍ አሁንም እንደቀጠሉ ነው። የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት የተለያዩ ተቋማት አምስተኛ ዙር ድጋፍ ማድረጋቸውን አስታውቋል። በዚህም ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ 15 ሚሊየን ብር ለግሷል።…