Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በሁለት ሳምንታት ውስጥ ከ110 ሚሊየን በላይ የአበባ ዘንግ ወደተለያዩ ሀገራት አጓጓዘ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ካርጎና ሎጀስቲክስ አገልግሎት ባለፉት ሁለት ሳምንታት 86 በረራዎችን በማድረግ ከ110 ሚሊየን በላይ የአበባ ዘንግ ወደተለያዩ ሀገራት ማጓጓዙን አስታወቀ። እንደ ዓየር መንገዱ ገለፃ የአበባ ዘንጎቹን በዋናነት ከኢትዮጵያ…

ከ106 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባሳለፍነው ሳምንት ከ106 ሚሊየን 170 ሺህ ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የገቢና የወጪ የኮንትሮባንድ እቃዎች መያዛቸውን የጉምሩክ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ኮሚሽኑ ባሳለፍነው ሳምንት ባደረገው ክትትል ነው 92 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር የገቢ…

መቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችን መቀበል ጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሸባሪው የህወሓት ቡድን ውድመትና ዘረፋ የደረሰበት መቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ ዳግም ተደራጅቶ በመጀመሪያው ዙር ከ3 ሺህ በላይ ተማሪዎችን መቀበል መጀመሩን አስታወቀ። የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ዶክተር ታምሬ ዘውዴ፥ ተማሪዎችን መቀበል የተጀመረው…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የኅብረቱ ጉባዔ በመልካም ሁኔታ እንዲካሄድ የጸጥታው ዘርፍ ላደረገው አስተዋጽዖ ምስጋና አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የአፍሪካ ኅብረት 35ኛ መደበኛ የመሪዎች ጉባዔ በመልካም ሁኔታ እንዲካሄድ የጸጥታው ዘርፍ ላደረገው ብርቱ አስተዋጽዖ ምስጋና አቀረቡ፡፡ የኢፌዴሪ የፀጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ-ኃይል…

በእነ አብዲ መሐመድ ኡመር (አብዲ ኢሌ) የክስ መዝገብ ተከሣሾች አቅርበውት የነበረው አቤቱታ ውድቅ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አብዲ መሐመድን ጨምሮ 17 ተከሣሾች የሌሎች ክስ ተቋርጦ የኛ ክርክር የሚቀጥልበት ምክንያት የለም በሚል ባሳለፍነው ማክሰኞ የካቲት 01 ቀን 2014 ያቀረቡት አቤቱታ ውድቅ ተደረገ፡፡ ተከሣሾቹ ከዚህ በኋላ በሚኖር ቀጠሮ ፍርድ ቤት አንቀርብም ባሉት…

በዱባይ ኤክስፖ በኢትዮጵያ የግብርና ዘርፍ ላይ ያተኮረ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዱባይ ኤክስፖ 2020 በኢትዮጵያ የግብርና ዘርፍ ላይ ያተኮረ ፎረም ተካሄደ፡፡ በመድረኩ የተሳተፉት የኢንቨስትመንት ኮሚሽነሯ ለሊሴ ነሜ፥ በተባበሩት አረብ ኤሜሬቶች የኢትዮጵያ የግብርና ዘርፍን ማዕከል አድርጎ የተካሄደው የኢንቨስትመንት ፎረም…

የፕላን እና ልማት ሚኒስቴር የመንግሥት ተቋማት የቀጣይ 100 ቀናት ዕቅድ ላይ ውይይት አካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፕላን እና ልማት ሚኒስቴር በዛሬው ዕለት የመንግሥት ተቋማት ቀጣይ 100 ቀናት ዕቅድ ላይ ውይይት አካሄዷል፡፡ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ያካሄደው ውይይት፥ የመንግሥት ተቋማት ዕቅድ ጥራት ያለው፣ ውጤታማ እና የጋራ እንዲሆን ያለመ ነው፡፡ ይህ…

ሀገራዊ ጥሪን ተቀብለው በሁሉም አውደ-ግንባሮች ሚናቸውን ለተወጡ አካላት ከንቲባ አዳነች አቤቤ ምስጋና አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገራዊ ጥሪን ተቀብለው ህይወታቸውን፣ ጉልበታቸውን፣ ሃብታቸውን፣ እውቀታቸውንና ጊዜያቸውን በመስጠት በሁሉም አውደ-ግንባሮች ሚናቸውን ለተወጡ አካላት የአዲስ አበባ አስተዳደርከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ምስጋና አቀረቡ። ከንቲባዋ የአዲስ አበባ ምክር…

የኦሮሚያ ክልል ለአማራ ክልል የ100 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የኦሮሚያ ክልል በአማራ ክልል በጦርነቱ ምክንያት ለተጎዱ ወገኖች የሚውል 100 ሚሊየን ብር ድጋፍ አድርጓል። የኦሮሚያ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ በአማራ ክልል በጦርነቱ ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች የሚውለውን የ100 ሚሊየን ብር…

የአማራና ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች ርዕሳነ-መስተዳድሮች በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ እና የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተደድር አቶ አሻዲሊ ሀሰን በዛሬው ዕለት በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ተወያይተዋል። የአማራ ክልል ርዕሰ-መስተዳድሩ ዶ/ር ይልቃል ከፋለ፥ በሁለቱም ክልል ህዝቦች…