Fana: At a Speed of Life!

በምዕራብ ጉጂ ዞን በደረሰ የጎርፍ አደጋ የ3 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ጉጂ ዞን ገላና ወረዳ በደረሰ የጎርፍ አደጋ የ3 ሰዎች ህይወት አለፈ። ህይወታቸው ካለፈው ሰዎች በተጨማሪም 8 ሺህ 929 አባዎራዎች እና 63 ሺህ ቤተሰቦች ከቤት ንብረታቸው ተፈናቅለዋል ነው የተባለው። እንዲሁም…

በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ሀገራዊ የሎጅስቲክስ ሥራ እንዳይስተጓጎል በቅንጅት ለመስራት ስምምነት ላይ ተደረሰ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ሀገራዊ የሎጅስቲክስ ሥራ እንዳይስተጓጎል በቅንጅት ለመስራት ከጅቡቲ መንግስት ጋር ከስምምነት ላይ ተደረሰ። የትራንስፖርት ሚኒስትር ዲኤታ አቶ አወል ወግሪስ የቫይረሱን ስርጭት በመከላከል የሎጅስቲክስ ሥርዓቱ ሳይተጓጎል…

በዓለም በኮሮና ቫይረስ የሟቾች ቁጥር ከ300 ሺህ በላይ ደረሰ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በዓለም በኮሮና ቫይረስ ለህልፈት የተዳረጉ ሰዎች ቁጥር ከ300 ሺህ በላይ ደረሰ። እስካሁን በቫይረሱ ሳቢያ 303 ሺህ 438 ሰዎች ለህልፈት ተዳርገዋል። ከዚህ ውስጥ በአሜሪካ 86 ሺህ 912 ሰዎች፣ በብሪታኒያ 33 ሺህ 614 እንዲሁም በጣሊያን…

ብርጋዴር ጄኔራል ጌታቸው ሽፈራው የምስራቅ አፍሪካ ተጠንቀቅ ሃይል ዳይሬክተር ሆነው ተሾሙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ብርጋዴር ጄኔራል ጌታቸው ሽፈራው የምስራቅ አፍሪካ ተጠንቀቅ ሃይል ዳይሬክተር ሆነው ተሾሙ። ጄኔራል መኮንኑ የተሾሙት በምሥራቅ አፍሪካ ተጠንቀቅ ኃይል የዝውውር መመሪያ መሠረት ሲሆን የአዲሱ አመራር መተካት ድርጅቱ ሚናውን በትክክለኛው አቅጣጫ ወደፊት…

አስተዳደሩ በመዲናዋ ለሚገኙ አርሶ አደሮች የውሀ ፓምፖችና ትራክተሮችን አበረከተ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በመዲናዋ ለሚገኙ አርሶ አደሮች ከ200 በላይ የውሀ ፓምፖችና 5 ትራክተሮች አበረከተ። የውሀ ፓምፖቹና ትራክተሮቹን ያበረከቱት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማና የአዲስ…

የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል ድጋፍ ለሚሰጡ የጤና እና ሌሎች ባለሙያዎች የህይወት መድን ሽፋን ሊሰጥ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 30 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል ድጋፍ ለሚሰጡ የጤና እና ሌሎች ባለሙያዎች የህይወት መድን ሽፋን ለመስጠት የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ተፈረመ። ስምምነቱን የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ እና የኢትዮጵያ መድን ድርጅት ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ…