Author
Feven Bishaw 6822 posts
የኢትዮጵያ ባዮ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት የኮሮና ቫይረስ ምርመራ ሊጀምር ነው
አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 2 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ባዮ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት የኮሮና ቫይረስ ምርመራን ለመጀመር በዝግጅት ላይ መሆኑን አስታወቀ።
ኢንስቲትዩቱ የኮሮና ቫይረስ የላቦራቶሪ ምርመራ ስራውን የሚሰራው ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር ነው።
የምርመራ ስራው…
በባህር ዳር የኮሮና ቫይረስ ምርመራ ተጀመረ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአማራ ክልል ባህር ዳር ከተማ የኮሮና ቫይረስ ምርመራ መጀመሩ ተገለጸ።
የኮሮና ቫይረስ ምርመራው በክልሉ የማህበረሰብ ጤና ኢኒስቲትዩት ውስጥ ነው የተጀመረው።
መመርመሪያ መሳሪው ካለው የሰው ሀይል አንፃር በቀን የ100 ሰዎችን ናሙና በመውስድ…
የኮቪድ-19 ወረርሽኝን ለመከላከል የዲያስፖራ ትረስት ፈንድ እገዛና ድጋፍ
https://www.youtube.com/watch?v=P8tFdHCSWbc
የከተማ አስተዳደሩ ለ6 ክልሎች እና አንድ የከተማ አስተዳደር የንጽህና መጠበቂያ ቁሳቁሶች ድጋፍ አደረገ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል ለ6 ክልሎች እና አንድ የከተማ አስተዳደር የንጽህና መጠበቂያ ቁሳቁሶች ድጋፍ አደረገ።
የከተማ አስተዳደሩ በሁለተኛው ዙር የንጽህና መጠበቂያ ቁሳቁሶችን ከነገ ጀምሮ ለትግራይ፣…
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አዲስ የድህረ አገልግሎት ክፍያ ስርዓት ሊዘረጋ ነው
https://www.youtube.com/watch?v=uxauGguD2jc
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን አፅድቆታል
https://www.youtube.com/watch?v=OlVQy24gBEw
የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን 50 በመቶ የኪራይ ቅነሳ
https://www.youtube.com/watch?v=kEBHkAH_-HQ
የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ህግን የማስከበር ዝግጁነት
https://www.youtube.com/watch?v=broGbzd6gpQ&t=1s
የአውሮፓ ህብረት የ500 ቢሊየን ዩሮ የአደጋ ጊዜ መታደጊያ ማዕቀፍ አጸደቀ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአውሮፓ ህብረት የ500 ቢሊየን ዩሮ የአደጋ ጊዜ መታደጊያ ማዕቀፍ አጸደቀ።
የአውሮፓ ህብረት የገንዘብ ሚኒስትሮች በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ክፉኛ ለተጠቁ ሃገራት በሚውለው የአደጋ ጊዜ መታደጊያ ማዕቀፍ ላይ ተስማምተዋል።
ሚኒስትሮቹ ከአውሮፓ…