መድረኩ ሁለንተናዊ ብልጽግናን ለማረጋገጥ በተሻሻለ የሥራ ባህል መትጋት እንደሚገባ መግባባት የተፈጠረበት ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በመዲናዋ ሲካሄድ የቆየው የአመራሮች ስልጠና መድረክ ሁለንተናዊ ብልጽግናን ለማረጋገጥ በተሻሻለ የሥራ ባህል መትጋት እንደሚገባ መግባባት የተፈጠረበት ነው አሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡
“በመደመር መንግስት ዕይታ፣ የዘርፎች እመርታ” በሚል መሪ…