Fana: At a Speed of Life!

ለሀገር የወል ጥቅም ቅድሚያ መስጠት አለብን – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የግል ጥቅምን ብቻ ከማሰብ ይልቅ ለሀገር የወል ጥቅም ቅድሚያ መስጠት ያስፈልጋል አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በዛሬው ዕለት በጋሞ ዞን የሚገኘውን 'ዮ ሆልዲንግ’ የድንጋይ ከሰል ፋብሪካ የሥራ…

በየአካባቢው የሚከወኑ ሥራዎች ኢትዮጵያን ወደምናስበው ከፍታ የመውሰድ አቅም አላቸው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በየአካባቢው እየተከናወኑ የሚገኙ የልማት ሥራዎች ኢትዮጵያን ወደምናስበው ከፍታ የመውሰድ አቅም አላቸው አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የገጠር ኮሪደር ልማት አካል የሆነውን ዘመናዊ የሀማሳ ሞዴል…

በሚቀጥሉት አስር ቀናት ከቀላል እስከ ከባድ መጠን ያለው ዝናብ ይጠበቃል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሚቀጥሉት አስር ቀናት በክረምት ዝናብ ተጠቃሚ አካባቢዎች ከቀላል እስከ ከባድ መጠን ያለው ዝናብ ይጠበቃል አለ የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት። በሚቀጥሉት አስር ቀናት በደቡብ ምዕራብ፣ በምዕራብ፣ በሰሜን ምዕራብ፣ በሰሜንና በመካከለኛው…

የኢኮኖሚ ልዕልናችንን የምናረጋግጥበት ጉዞ ተጠናክሮ ይቀጥላል- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ‎የሀገራችንን የተፈጥሮ ሀብት በጠንካራ ስራ በሀገር ውስጥ በማልማት የኢኮኖሚ ልዕልናችንን የምናረጋግጥበት ጉዞ ተጠናክሮ ይቀጥላል አሉ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፥…

የገጠር ኮሪደር ለአርሶ አደሩ ህይወት መዘመን

የገጠር ኮሪደር ልማት በኢትዮጵያ የአርሶ አደሩንና የአርብቶ አደሩን የአኗኗር ዘይቤ በከፍተኛ ደረጃ ለመለወጥና ከተሜነትን ወደ ገጠር ለማስፋፋት የተጀመረ ሀገራዊ የልማት ሪፎርም ነው፡፡ ይህ ፕሮጀክት በከተሞች የታየውን አመርቂ የኮሪደር ልማት ውጤት ወደ ገጠሩ ማህበረሰብ በማስፋፋት፣ የእያንዳንዱን…

ሀገራዊ ምክክር የመደማመጥ፣ የመግባባትና የጠንካራ ሀገረ መንግሥት ግንባታ መሠረት ነው – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በታሪኳ አዲስ፣ አካታችና ስልታዊ የምክክር ምዕራፍ ላይ ትገኛለች። ይህ ምዕራፍ ለዘመናት የዘለቁ መዋቅራዊና ፖለቲካዊ ልዩነቶችን በሕዝቦች ሁለንተናዊ ተሳትፎ ለመፍታት፣ በሰለጠነ የውይይት መድረክ ላይ የጋራ ብሔራዊ መግባባትን ለመገንባት…

የሀሳብ ልዩነት ቢኖርም በሀገራዊ ጉዳዮች ላይ በጋራ መስራት ይገባል – የኦሮሚያ ክልል የፖለቲካ ፓርቲዎች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀሳብ ልዩነት ቢኖርም በሀገራዊ ጉዳዮቻችን ላይ በጋራ መስራት ይገባል አለ የኦሮሚያ ክልል የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ም/ቤት። የጋራ ምክር ቤቱ በሸገር ከተማ አስተዳደር የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር አካሂዷል። በችግኝ ተከላ መርሐ ግብሩ ላይ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) አርባምንጭ ከተማ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አርባምንጭ ከተማ ገብተዋል፡፡ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት እንዳስታወቀው፥ ጠቅላይ ሚኒስትሩ አርባ ምንጭ ሲደርሱ ደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በውብ የባህል ቀለምና እሴት ደምቃ ተቀብላቸዋለች…

ኮሚሽኑ በምክክር ጉባዔ ወቅት ሙያዊ ማብራሪያ ከሚያቀርቡ ልሒቃን ጋር እየተወያየ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በምክክር ጉባዔ ወቅት ሙያዊ ማብራሪያ ከሚያቀርቡ ልሒቃን ጋር እየተወያየ ነው፡፡ የኮሚሽኑ ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርዓያ (ፕ/ር) በዚህ ወቅት እንዳሉት፥ በሀገራዊ ምክክር ሒደት ለዘመናት ሲንከባለሉ የመጡ…

ቅርሶቻችን የጋራ በረከቶቻችን እንጂ የዕዳ ምንጭ አይደሉም – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ቅርሶችና የተፈጥሮ ሀብቶች የጋራ በረከቶቻችን እንጂ የዕዳ ምንጭ አይደሉም አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ “አዲሱ የኢኮኖሚ ሞተር" በሚል በቱሪዝም ዙሪያ ባደረጉት ቆይታ እንዳሉት፥ ኢትዮጵያ በዘርፉ ያላትን…