Fana: At a Speed of Life!

የዓለም ዋንጫው ተጠባቂ የምድብ የመጨረሻ ጨዋታዎች…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሜሪካ፣ ካናዳ እና ሜክሲኮ እየተካሄደ በሚገኘው የዓለም ዋንጫ የምድብ የመጨረሻ ጨዋታዎች ዛሬም ቀጥለው ይደረጋሉ፡፡ በምድብ ዘጠኝ ያደረጓቸውን ሁለቱንም ጨዋታዎች በማሸነፍ አስቀድመው 32ቱን የተቀላቀሉት ፈረንሳይ እና ኖርዌይ ምድቡን በበላይነት…

ወሎ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ ዘርፎች ያሰለጠናቸውን 843 ተማሪዎች አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ወሎ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች ያሰለጠናቸውን 843 ተማሪዎች በዛሬው እለት አስመርቋል፡፡ የደሴ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ሽመልስ ጌታቸው በዚህ ወቅት ለተመራቂዎች ባስተላለፉት መልዕክት፥ በሰለጠናችሁበት መስክ ስራ በመፍጠርና…

ኢትዮጵያ ከፓኪስታን ጋር ያላትን አጋርነት ለማጠናከር ትሰራለች – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ኢትዮጵያ ከፓኪስታን ጋር ያላትን አጋርነት ለማጠናከር በቁርጠኝነት ትሰራለች አሉ፡፡ የፓኪስታን ጠቅላይ ሚኒስትር ሸህባዝ ሸሪፍ ብልጽግና ፓርቲ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በማሸነፉ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት…

የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 57ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል፡፡ ምክር ቤቱ ተወያይቶ ውሳኔ ያሳለፈባቸው ጉዳዮች እንደሚከተለው ቀርበዋል፡- 1. ምክር ቤቱ በቅድሚያ የተወያየው ከዓለም…

የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት የተሻሻሉ ረቂቅ አዋጆችን መርምሮ አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመረጃ ነጻነት አዋጅ እና የፌዴራል ሸሪዓ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት የማሻሻያ ረቂቅ አዋጆችን መርምሮ አጽድቋል። የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 28ኛ መደበኛ ስብሰባውን በዛሬው ዕለት አካሂዷል።…

በቬንዙዌላ የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ የ164 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቬንዙዌላ ትናንት ምሽት በተከታታይ በተከሰተ የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ የሟቾች ቁጥር 164 መድረሱን የሀገሪቱ ጊዜያዊ ፕሬዚዳንት ዴልሲ ሮድሪጌዝ አስታውቀዋል፡፡ በዋና ከተማዋ ካራካስ በአንድ ደቂቃ ልዩነት የተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ…

ሩሲያ፡ ኢትዮጵያ 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ በስኬት ማከናወኗን አደነቀች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ በሰላማዊና ዴሞክራሲያዊ መንገድ በስኬት ማከናወኗን ሩሲያ አደነቀች፡፡ የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ፥ ብልጽግና ፓርቲ 438 የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መቀመጫዎችን በማግኘት አሳማኝ ድል ማስመዝገቡን…

የሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ብልጽግና ፓርቲ 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ በማሸነፋቸው የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመልዕክታቸው ሀገራቸው ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን…

ኢራን ለቀድሞው መንፈሳዊ መሪ አያቶላህ አሊኻሜኒ ቀብር ሥነ ስርዓት ሶስት የበዓል ቀናት አወጀች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢራን በአሜሪካ እና እስራኤል ጥቃት ለተገደሉት የቀድሞው መንፈሳዊ መሪ አያቶላህ አሊ ኻሜኒ የቀብር ሥነ ስርዓት ሶስት የበዓል ቀናት አውጃለች፡፡ የአስከሬን ሽኝቱ በፈረንጆቹ ሐምሌ 4 በቴህራን የሚደረግ ሲሆን፥ የቀብር ሥነ ስርዓታቸው ደግሞ…

‎ኢትዮጵያ እና ዩናይትድ ኪንግደም አጋርነታቸውን ይበልጥ ለማጠናከር ቁርጠኝነታቸውን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እና ዩናይትድ ኪንግደም ዘርፈ ብዙ የሁለትዮሽ አጋርነታቸውን ይበልጥ ለማጠናከር እንደሚሰሩ አረጋገጡ። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከዩናይትድ ኪንግደም የውጭ፣ የኮመንዌልዝና የልማት ጉዳዮች ሚኒስትር ኢቬት ኩፐር ጋር…