Fana: At a Speed of Life!

የአርሶ አደሩ የመበልጸግ ሂደት ላይ አስተዋፅኦ ማበርከት የጀመረው የገጠር ኮሪደር ልማት

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የተሰራው የገጠር ኮሪደር ልማት ሥራ የአርሶ አደሩ የመበልጸግ ሂደት ላይ አስተዋፅኦ እያበረከተ ይገኛል፡፡ የክልሉ መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ ዘሪሁን እሸቱ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት፤ የገጠር ኮሪደር ልማት…

የሌማት ትሩፋት ዘላቂ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ ተደማሪ አቅም ሆኗል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የሌማት ትሩፋት መርሐ ግብር ዘላቂ የምግብ ዋስትናን የማረጋገጥ ፖሊሲ ትግበራ ተደማሪ አቅም ሆኗል አሉ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፥ የሌማት ትሩፋት መንግስት…

አፋሕድ ለሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አጀንዳ አስረከበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት (አፋሕድ) አመራርና አባላት ሊታዩልን ይገባል ያሏቸውን አጀንዳዎች ለኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አስረክበዋል፡፡ በአማራ ክልል ታጥቀው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ የአፋሕድ አመራርና አባላት በቅርቡ የሠላም አማራጭን በመከተል…

የተባበሩት መንግስታት የኢትዮጵያን የቱሪዝም ልማት ስራዎች አደነቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የኢኮ-ቱሪዝም መዳረሻዎችን ለማስፋት ያከናወነቻቸው የቱሪዝም ልማት ስራዎች የሚደነቁ ናቸው አለ የተባበሩት መንግስታት የቱሪዝም ተቋም፡፡ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ በተባበሩት አረብ ኤሚሬትስ ዱባይ እየተካሄደ ከሚገኘው የዓለም መንግስታት…

የኢትዮ ኬንያ የመከላከያ የጋራ ኮሚቴ ስብሰባ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኬንያ ናይሮቢ ላለፉት ሁለት ቀናት ሲካሄድ የቆየው የኢትዮጵያ እና ኬንያ የሁለትዮሽ የመከላከያ የጋራ ኮሚቴ ስብሰባ ተጠናቅቋል። ስብሰባው የሁለቱ ሀገራት መከላከያ የመግባቢያ ስምምነት ከተፈረመ ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ የተካሄደ መደበኛ ስብሰባ ነው።…

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በግማሽ በጀት ዓመት 52 ነጥብ 26 ቢሊየን ብር ሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ስድስት ወራት ከኢነርጂ ሽያጭና ከልዩ ልዩ ገቢ 52 ነጥብ 26 ቢሊየን ብር ሰብስቤያለሁ አለ፡፡ የአገልግሎቱ ዋና ስራ አስፈፃሚ ጌቱ ገረመው (ኢ/ር) በሰጡት መግለጫ፥ ባለፉት ስድስት ወራት…

ኮሚሽኑ ከአፋሕድ አመራርና አባላት ጋር እየተወያየ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በአማራ ክልል ታጥቀው ሲንቀሳቀሱ ከነበሩና የሰላምን መንገድ መርጠው ከተመለሱት የአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት (አፋሕድ) አመራርና አባላት ጋር እየተወያየ ነው፡፡ የኮሚሽኑ ዋና ኮሚሽነር መሥፍን አርአያ (ፕ/ር)…

ለአፍሪካ ኅብረት ጉባኤ አስፈላጊው ዝግጅት ተደርጓል – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለ39ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤ ኢትዮጵያ አስፈላጊውን ዝግጅት አጠናቅቃለች አለ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፡፡ የሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ አምባሳደር ነቢያት ጌታቸው በዛሬው ዕለት በሰጡት መግለጫ እንዳሉት፥ ጉባኤውን ለማስተናገድ አስፈላጊው…

ምርጫው ፍትሃዊና ሰላማዊ እንዲሆን የፖለቲካ ፓርቲዎች የነቃ ተሳትፎ ሊያደርጉ ይገባል – ነጻነትና እኩልነት ፓርቲ

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ነጻ፣ ፍትሃዊና ሰላማዊ እንዲሆን የፖለቲካ ፓርቲዎች የነቃ ተሳትፎ ሊያደርጉ ይገባል አለ ነጻነትና እኩልነት ፓርቲ፡፡ የፓርቲው ሊቀ መንበር አብዱልቃድር አደም (ዶ/ር) እንዳሉት፥ ፓርቲው በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤትና በክልል…

ባለፉት ስድስት ወራት ከወጪ ምርት የተገኘው 5 ነጥብ 1 ቢሊየን ዶላር በሙሉ ዓመት ተገኝቶ አያውቅም – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ባለፉት ስድስት ወራት ከወጪ ምርት የተገኘው 5 ነጥብ 1 ቢሊየን ዶላር ከዚህ ቀደም በሙሉ ዓመት እንኳን ተገኝቶ አያውቅም አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዛሬው ዕለት በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ…