ለሕዝቡ ጥያቄዎች ምላሽ ለመስጠት የቀጣይ 90 ቀናት ዕቅዳችንን በልዩ ትኩረት እንፈጽማለን – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሕዝቡ ለሚያነሳቸው ጥያቄዎች ምላሽ ለመስጠት የቀጣይ 90 ቀናት ዕቅዳችንን በልዩ ትኩረት እንፈጽማለን አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡
ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፥ በከተማ አስተዳደሩ የ90…