Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ ወደ ግዙፍ የኢኮኖሚ ባለቤትነት…

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመደመር መንግሥት ኢትዮጵያን በፈጣን የዕድገት ጎዳና ላይ ለማቆየትና ሕዝባዊ ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ የሚያስችሉ ግዙፍ የኢኮኖሚ እንቅስቃሴዎችን እያደረገ ይገኛል። ኢትዮጵያን በ2023 ዓ.ም የአፍሪካ የብልፅግና ተምሳሌት የማድረግ ግብ የተያዘ…

የሕዝብን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ የልማት ሥራዎችን ዳር ለማድረስ እንሰራለን – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕዝብን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ ሁለንተናዊ የልማት ሥራዎችን ዳር ለማድረስና የሀገሪቱን ብልጽግና ዕውን ለማድረግ እንሰራለን አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ። ከንቲባዋ በስድስት ክፍለ ከተሞች የተገነቡ የብልጽግና ፓርቲ…

የኢትዮጵያ እና ጅቡቲ አጋርነት ለቀጣናው ሰላምና መረጋጋት መሰረት እንዲሆን እመኛለሁ – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ እና ጅቡቲ ስትራቴጂያዊ አጋርነት ለቀጣናችን ሰላምና መረጋጋት መጠናከር መሰረት እንዲሆን እመኛለሁ አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በተመራጩ የጅቡቲ ፕሬዚዳንት ኢስማኤል ኦማር ጊሌ…

በክልሉ የትምህርት ተደራሽነትን ለማሳደግ በተሰራ ስራ ከፍተኛ ውጤት ተመዝግቧል – አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል የትምህርት ተደራሽነትን ለማሳደግ በተሰሩ ስራዎች ከፍተኛ ውጤት ተመዝግቧል አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ፡፡ ''ትምህርት የበለጸገች ሀገርን እውን ለማድረግ የትውልድ ምንጭ ነው'' በሚል መሪ ሀሳብ የኦሮሚያ ትምህርት…

ሩሲያ 81ኛ ዓመት የድል በዓሏን በሞስኮ ቀዩ አደባባይ እያከበረች ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሩሲያ በ2ኛው የዓለም ጦርነት በናዚ ጀርመን ላይ የተቀዳጀችውን ድል 81ኛ ዓመት መታሰቢያ በተለያዩ ስነስርዓቶች እያከበረች ነው፡፡ በዓሉ በዋና ከተማዋ ሞስኮ ቀዩ አደባባይ በተለያዩ ወታደራዊ ትርዒቶች እየተከበረ ይገኛል፡፡ ፕሬዚዳንት…

በሆርሙዝ ሰርጥ ጥቃት በተፈጸመበት የቻይና መርከብ ውስጥ የተጎዳ ሰው የለም

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ቻይና በሆርሙዝ ሰርጥ ጥቃት በተፈጸመበት መርከቧ ውስጥ በነበሩ ሰዎች ላይ የደረሰ ጉዳት የለም አለች፡፡ አሜሪካ እና እስራኤል ከኢራን ጋር ጦርነት ከጀመሩ ወዲህ በቻይና መርከብ ላይ ጥቃት ሲፈጸም ይህ የመጀመሪያው መሆኑ ተገልጿል፡፡ የቻይና…

ነጻ፣ ፍትሐዊና ዲሞክራሲያዊ ምርጫ ለሀገር ሰላምና ጠንካራ ኢኮኖሚ…

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ነጻ፣ ፍትሐዊ እና ዲሞክራሲያዊ ምርጫ ለሀገር ሰላምና ለጠንካራ ኢኮኖሚ መሰረት ነው አሉ ምሁራን፡፡ የፖለቲካ ሳይንስ፣ ዓለም አቀፍ ግንኙነትና የስነ አስተዳደር ምሁራን ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንደገለጹት፥ ዲሞክራሲያዊ ምርጫ ለጋራ እድገትና…

የአፍሪካን ትክክለኛ ታሪክ ለማስተዋወቅ የማህበራዊ ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች ትብብር አስፈላጊ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካን ትክክለኛ ታሪክ ለዓለም ለማስተዋወቅ የአህጉሪቱ የማህበራዊ ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች ጠንካራ ትብብር አስፈላጊ ነው አሉ አፍሪካውያን የዲጂታል ይዘት ፈጣሪዎች፡፡ "ተፅዕኖ ፈጣሪዎች ለተሻለች አፍሪካ" በሚል መሪ ሃሳብ የአፍሪካን ትክክለኛ…

የመሰረተ ልማት ግንባታ ሥራን ይበልጥ ለማጠናከር በትኩረት ይሰራል – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመሰረተ ልማት ግንባታ ሥራን ይበልጥ ለማጠናከር በትኩረት ይሰራል አሉ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ፡፡ አቶ አደም ፋራህ በሶማሌ ክልል…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከኔዘርላንድስ ጠቅላይ ሚኒስትር ሮብ ጄተን ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከኔዘርላንድስ ጠቅላይ ሚኒስትር ሮብ ጄተን ጋር በስልክ ተወያይተዋል። ‎ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፥ በሀገራቱ የሁለትዮሽ ጉዳዮች ዙሪያ ውጤታማ ውይይት…