ምርጫውን ለማደናቀፍ የውስጥም የውጭም ጽንፈኞች ያቀዱትን ሴራ ማክሸፍ ተችሏል – የሰላም ሚኒስቴር
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ ለማደናቀፍ የውስጥም የውጭም ጽንፈኞች ያቀዱትን ሴራ ማክሸፍ ተችሏል አለ የሰላም ሚኒስቴር፡፡
የሰላም ሚኒስትር መሀመድ ኢድሪስ በሰጡት መግለጫ በምርጫው ዕለት ከፍተኛ ቁጥር ያለው የሕብረተሰብ ክፍል ድምጽ መስጠቱን…