ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ብሔራዊ ጥቅምን በማስቀደም የኢትዮጵያን ብልጽግና ለማብሰር እየሰራ ነው – አቶ አድማሱ ዳምጠው
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ብሔራዊ ጥቅምን በማስቀደም የኢትዮጵያን ብልጽግና ለማብሰር እየሰራ ነው አሉ የኮርፖሬሽኑ ዋና ስራ አስፈጻሚ አድማሱ ዳምጠው፡፡
ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እና የፌደራል ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት በጋራ ለመስራት…