Fana: At a Speed of Life!

ቻይና ለኢትዮጵያ በማኅበራዊ ዘርች የምታደርገውን ድጋፍ እንደምታስቀጥል ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ቻይና ከኢትዮጵያ ጋር በማኅበራዊ ዘርፍ ያላትን ትብብር አጠናክራ እንደምታስቀጥል አስታወቀች፡፡ የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ከሆኑት ቸን ሃይ እና ልዑካቸው ጋር በማኅበራዊ ጥበቃና…

ኢትዮጵያ በሦስት ዘርፎች የተካሄዱትን የአፍሪካ ብየዳ ባለሙያዎች ውድድሮች አሸነፈች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በ3ኛው የአፍሪካ ብየዳ ፌዴሬሽን ዓመታዊ ጉባዔና ዓለም አቀፍ ኮንፈረንስ ላይ በተዘጋጀው የብየዳ ባለሙያዎች ውድድር በሦስት ዘርፎች አሸናፊ ሆነች፡፡ በሥራና ክኅሎት ሚኒስቴርና በቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት አዘጋጅነት…

የብዝኀ ሕይወት ጥፋትንና የምድር መራቆትን በመዋጋት ተፈጥሮን ለመጠበቅ ርምጃዎች ሊወሰዱ ይገባል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የብዝኀ ሕይወት ጥፋትን እና የምድር መራቆትን በመዋጋት ተፈጥሮን ለመጠበቅ አፋጣኝ ርምጃዎች ሊወሰዱ ይገባል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አስገነዘቡ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፤…

ሙሉጌታ ምህረት …

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አዳነ ግርማ እና ሽመልስ በቀለን የመሳሰሉ ድንቅ ተጫዋቾችን ለኢትዮጵያ ካበረከተው የሀዋሳ ኮረም ሜዳ ነው የእግር ኳስ ህይወቱ የጀመረው። የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግን ሶስት ጊዜ ማሳካት የቻለው ሙሉጌታ ምህረት ከኳስ ብቃቱ ባልተናነሰ በስፖርቱ…

አሥተዳደሩ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ለሚገኙ 200 ሺህ ወገኖች ማዕድ አጋራ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር የትንሣኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ለሚገኙ 200 ሺህ ወገኖች ማዕድ አጋራ፡፡ ይህ ማዕድ ማጋራት በ2017 ዓ.ም ለ8ኛ ጊዜ የተከናወነ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ከንቲባ አዳነች…

ከ10 ነጥብ 3 ሚሊየን ኩንታል በላይ የአፈር ማዳበሪያ ወደ ሀገር ውስጥ ተጓጉዟል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ለ2017/18 የምርት ዘመን ግብዓት የሚሆን ከ10 ነጥብ 3 ሚሊየን ኩንታል በላይ የአፈር ማዳበሪያ ወደ ሀገር ውስጥ መጓጓዙን የትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ለምርት ዘመኑ 2 ነጥብ 4 ሚሊዮን ሜትሪክ ቶን ወይም 24 ሚሊዮን…

የተቀማጭ ገንዘብ መድን ፈንድ 5 ነጥብ 89 ቢሊየን ብር ገቢ ሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ዘጠኝ ወራት 5 ነጥብ 89 ቢሊየን ብር ገቢ መሰብሰቡን የኢትዮጵያ ተቀማጭ ገንዘብ መድን ፈንድ አስታወቀ፡፡ የተቋሙ ዋና ስራ አስፈጻሚ ደሳለኝ አምባው (ዶ/ር) በሰጡት መግለጫ፤ ተቋሙ ላለፉት ሶስት ዓመታት የፋይናንስ ዘርፉን ጤናማነት…

የተሰጠውን ህገ-መንግስታዊ መብት በመጠቀም የጋራ ተጠቃሚነትን ማጠናከር ይገባል – አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የተሰጠውን ህገ-መንግስታዊ መብት በመጠቀም የህዝቦችን አብሮ የማደግና የጋራ ተጠቃሚነትን የበለጠ ማጠናከር እንደሚገባ የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ገለጹ፡፡ የስልጤ ብሔረሰብ ራስን በራስ…

4 ኪሎ ቤተ መንግስት ዙሪያ ያለው መንገድ ባለአንድ አቅጣጫ በመደረጉ አሽከርካሪዎች ጥንቃቄ እንዲያደርጉ ፖሊስ አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 4 ኪሎ ቤተ መንግስት ዙሪያ ባለ ሁለት አቅጣጫ የነበረው መንገድ ባለአንድ አቅጣጫ በመደረጉ አሽከርካሪዎች በደምብ መተላለፍ እንዳይቀጡ ጥንቃቄ እንዲያደርጉ የአዲስ አበባ ፖሊስ አሳስቧል። መንገዱ ባለአንድ አቅጣጫ እንዲሆን መደረጉን ባለማወቅ…

የ3 ነጥብ 5 ቢሊየን ዶላር የዕዳ እፎይታ ስምምነት ላይ ተደርሷል – አቶ አሕመድ ሺዴ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከኢትዮጵያ አበዳሪዎች ኮሚቴ ጋር ሲደረግ በነበረው ድርድር የ3 ነጥብ 5 ቢሊየን ዶላር የዕዳ እፎይታ ስምምነት ላይ በመርህ ደረጃ መደረሱን የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሺዴ ገለጹ፡፡ ሚኒስትሩ ይህን የገለጹት የ2017 በጀት ዓመት የ3ኛው ሩብ ዓመት…