Fana: At a Speed of Life!

ኦሊሴጉን ኦባሳንጆ – ለዓመታት ያካበቱትን ልምድ ተጠቅመው ለአፍሪካ ሰላም እየሰሩ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የናይጄሪያ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ኦሉሴጉን ኦባሳንጆ በኢትዮጵያና በኢትዮጵያውያን ዘንድ በእጅጉ ይታወቃሉ። ኦባሳንጆ በሀገራቸው ናይጄሪያ እንዲሁም በአፍሪካ የተለያዩ ሀገራት ሰላም ይሰፍን ዘንድ የግል ተሞክሯቸውን፣ የህይወት ልምድና ያለፉበትን ታሪክ…

ሕገወጡ የሕወሓት ቡድን የትግራይ ሕዝብ የዘመናት የመከራና ጉስቁልና ምንጭ ሆኖ ቀጥሏል – አረጋዊ በርሔ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሕገወጡ የሕወሓት ቡድን የሰላም አማራጭን በተደጋጋሚ በመግፋት የትግራይ ሕዝብ የዘመናት የመከራና ጉስቁልና ምንጭ ሆኖ ቀጥሏል አሉ የትግራይ ዴሞክራቲክ ፓርቲ (ትዴፓ) ሊቀመንበር አረጋዊ በርሔ (ዶ/ር)። ከተመሠረተበት ማግስት ጀምሮ ችግሮችን…

ሀገራዊ መግባባት ብሔራዊ ጥቅሞችን በዘላቂነት ለማረጋገጥ ቁልፍ ሚና ይጫወታል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅም መርሆዎች የሀገሪቱን ሉዓላዊነት፣ የሕዝብ ደኅንነትና ሰላም፣ ምጣኔ-ሐብታዊ እድገትና ብልጽግና በሚያረጋግጡ መሰረቶች የተገነቡ ናቸው፡፡ በዓለም ላይ የሚገኙ ሀገራት ሉዓላዊነታቸውን አስከብረው በተሻለ ቁመና ለመቀጠል ብሔራዊ…

ኢትዮጵያውያን በሰለጠነ መንገድ ለመምከር መሰባሰባቸው የኢትዮጵያን ከፍታ ያሳየ ነው – አቶ መሀመድ እድሪስ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያውያን በሰለጠነ መንገድ ለመምከር መሰባሰባቸው የኢትዮጵያን ከፍታ ያሳየ ነው አሉ የሰላም ሚኒስትር መሀመድ እድሪስ፡፡ ሚኒስትሩ በነገው ዕለት የሚጀምረውን የምክክር ጉባኤ አስመልክተው ባስተላለፉት መልዕክት፥ ኢትዮጵያ የስልጣኔ አብነት፣…

ጉባኤው ለሰላማዊት፣ ዴሞክራሲያዊትና ለተግባባች ኢትዮጵያ መሠረት የሚጥል መግባባት ላይ የሚደረስበት ነው – መስፍን አርዓያ (ፕ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገራዊ የምክክር ጉባኤው ለሰላማዊት፣ ዴሞክራሲያዊትና ለተግባባች ኢትዮጵያ መሠረት የሚጥል መግባባት ላይ የሚደረስበት ነው አሉ የሀገራዊ ምክክር ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርዓያ (ፕ/ር)፡፡ ዋና ኮሚሽነሩ በነገው ዕለት በአዲስ አበባ የሚጀመረውን…

የሎጎ ሐይቅ ሪዞርት ለጎብኚዎች ክፍት ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በገበታ ለሀገር ፕሮጀክት የተገነባው ሎጎ ሐይቅ ሪዞርት ለጎብኚዎች ክፍት ሆኗል፡፡ በደቡብ ወሎ ዞን ከደሴ ከተማ 30 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የተገነባው ሪዞርቱ ለጎብኚዎች ክፍት መሆኑ ተጠቁሟል፡፡ ሪዞርቱ የወሎን አስደናቂ ተፈጥሯዊ ውበት…

በሕዝብ የባለቤትነት መንፈስ ዋዜማው ላይ የደረሰው የሀገራዊ ምክክር ጉባኤ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀገራዊ ምክክር ጉባኤ የሚካሄድበት ዋዜማ ላይ እንገኛለን። እዚህ ለመድረስ ባለፉት አራት ዓመታት ከቅድመ ዝግጅት ምዕራፍ ጀምሮ ብዙ ተሰርቷል።ሀገራዊ ምክክር ጉባኤው በስምንት የተለዩ አጀንዳዎች ላይ ከነገ ጀምሮ ለመምከር ዝግጅት ተጠናቅቋል። በምክክር…

አፍሪካ በጸጥታው ም/ቤት ቋሚ መቀመጫ ለማግኘት የምታነሳው ጥያቄ ፍትሃዊ ነው – የአዘርባጃን ፕሬዚዳንት

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አፍሪካ በተባበሩት መንግሥታት የጸጥታው ም/ቤት ቋሚ መቀመጫ ለማግኘት የምታነሳው ጥያቄ ፍትሃዊ ነው የአዘርባጃን ፕሬዚዳንት ኢልሃም አሊዬቭ፡፡ 4ኛው የሹሻ ዓለም አቀፍ የሚዲያ ፎረም "የመገናኛ ብዙሃን ሚና ሰላምና መተማመንን ለመመለስ" በሚል መሪ…

ዘረኝነትና ጎጠኝነት የተስፋፋው እውነት መስፈሪያዋ በመቅጠኑ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሁኑ ዘመን ዘረኝነት፣ ጎጠኝነትና ጽንፈኝነት የተስፋፋው የእውነት መስፈሪያዋ በመቅጠኑ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለ30 ዓመታት ያህል ተቋርጦ የቆየውንና በዘመናዊ መልክ የተገነባውን የደብረ ማርቆስ…

በአፍሪካ ቀዳሚው የኢትዮጵያ አቪዬሽን…

የኢትዮጵያ አቪዬሽን ዘርፍ በአፍሪካ ቀዳሚ እና በዓለም አቀፍ ደረጃ በከፍተኛ ፍጥነት በማደግ ላይ ያለ ግዙፍ የኢኮኖሚያዊ ሞተር ሆኗል። ዘርፉ በሀገሪቱ የቱሪዝም እና የንግድ እንቅስቃሴ ውስጥ ከ2 ቢሊዮን ዶላር በላይ ለሀገር ውስጥ ምርት አስተዋፅኦ እያበረከተ ይገኛል። አየር መንገዱ በአሁኑ…