የመንገድ መሠረተ ልማት መስፋፋቱ የቱሪስት መዳረሻዎችን አቅም ሙሉ በሙሉ ለመጠቀም ያግዛል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እንደ ዶርዜ ሎጅ ባሉ የቱሪስት መዳረሻዎች የመንገድ መሠረተ ልማት ሥራዎች መስፋፋታቸው በአካባቢዎቹ ያለውን አቅም አውጥቶ ለመጠቀም ያግዛል አሉ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት…