Fana: At a Speed of Life!

ቦርዱ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ አካታችነትን ዋና መርህ በማድረግ ሰርቷል – ወ/ሮ ሜላትወርቅ ኃይሉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ አካታችነትን ዋና መርህ በማድረግ ሰርቷል አሉ የቦርዱ ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ኃይሉ። የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ጊዜያዊ ውጤት ማሳወቂያ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው። የቦርዱ ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ኃይሉ…

የአሜሪካ እና ኢራን የሰላም ውይይት ዛሬ በስዊዘርላንድ ይደረጋል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የ60 ቀናት የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ የደረሱት አሜሪካ እና ኢራን የመጀመሪያ ዙር ድርድር ዛሬ በስዊዘርላንድ ያደርጋሉ፡፡ ሁለቱ ወገኖች ቀደም ሲል በፓኪስታን አደራዳሪነት ጊዜያዊ ስምምነት ላይ የደረሱ ሲሆን፥ ስምምነቱን የአሜሪካ ፕሬዚዳንት…

መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት የኢትዮጵያ የዲጂታል ሽግግር ጉዞ ዋነኛ አካል ነው – ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት የኢትዮጵያ የዲጂታል ሽግግር ጉዞ ዋነኛ አካል ነው አሉ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ የኮንታ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎትን በዛሬው ዕለት…

አዲስ አበባ በአረንጓዴ ልማት ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪ በሚያደርጋት መስመር ላይ ናት – አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ የተከናወኑ የአረንጓዴ ልማት ሥራዎች ከተማዋ ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪ የሚያደርጋትን መስመር እንድትይዝ አስችለዋል አሉ የፌደሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 ዓ.ም አረንጓዴ ዐሻራ…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ በመዲናዋ የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ 'ተስፋን እንትከል' በሚል መሪ ሀሳብ በመዲናዋ 8ኛውን የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር በዛሬው ዕለት አስጀምረዋል፡፡ ከንቲባዋ በዚሁ ወቅት እንዳሉት፥ የከተማዋ የአረንጓዴ ሽፋን በ2010 ዓ.ም ከነበረበት 2…

ተጠባቂው የአሜሪካ እና ኢራን የሰላም ውይይት ተራዘመ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሜሪካ እና ኢራን መካከል በዛሬው ዕለት በስዊዘርላንድ ሊካሄድ የነበረው የሰላም ውይይት ተራዝሟል፡፡ አሜሪካ እና ኢራን ከሳምንታት ውይይት በኋላ ባለ 14 ነጥብ ስምምነት ላይ መድረሳቸውን ተከትሎ ለመጨረሻው ስምምነት በዝርዝር ጉዳዮች ላይ…

በክልሉ በበጎ ፈቃድ አገልግሎት 3 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር የሚገመት ወጪን ለማዳን..

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ከ3 ነጥብ 5 ሚሊየን በላይ የሚሆኑ ዜጎች በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ይሳተፋሉ አለ የክልሉ ወጣቶች ጉዳይና በጎ ፈቃድ አገልግሎት ኮሚሽን ። የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ማርቆስ ማቲዮስ ለኢዜአ እንዳሉት÷ ቀደም ሲል በበጎ ፈቃድ…

በጉባኤው 4 ሺህ ተወካዮችን ለመቀበል ዝግጅት ተደርጓል – መስፍን አርዓያ (ፕ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከሐምሌ 8/2018 ዓ.ም ጀምሮ በሚካሄደው ታሪካዊ ጉባኤ 4 ሺህ ተወካዮችን ለመቀበል ዝግጅት ተደርጓል አለ፡፡ ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርዓያ (ፕ/ር) ከፋና ፖድካስት ጋር ባደረጉት ቆይታ እንደገለጹት፥ በኢትዮጵያ ዘላቂ…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ ወጣቶች በበጎ ፈቃድ ሥራዎች ላይ በንቃት እንዲሳተፉ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ የከተማዋ ወጣቶች በተለያዩ ማኅበራዊና የበጎ ፈቃድ ሥራዎች ላይ በንቃት እንዲሳተፉ ጥሪ አቀረቡ፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፥ በድህረ ምርጫ የከተማዋን ነዋሪዎች ተጠቃሚነት…

በ86 የምርጫ ክልሎች በቀረቡ ቅሬታዎች ላይ ውሳኔ ተሰጥቷል – ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በፖለቲካ ፓርቲዎች ቅሬታ ከቀረበባቸው 129 የምርጫ ክልሎች ውስጥ በ86ቱ በቀረቡ ቅሬታዎች ውሳኔ ተሰጥቷል አለ፡፡ ቦርዱ በዛሬው ዕለት በሰጠው መግለጫ እንዳስታወቀው፥ የቀረቡለትን ቅሬታዎች በፖለቲካ ፓርቲዎች…