በማምረት ክብራችንን እና ነጻነታችንን ማፋጠን እንችላለን – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በማምረት ክብራችንን፣ ነጻነታችንን እና ተጨማሪ እድገታችንን ማፋጠን እንችላለን አሉ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ የኢትዮጵያን የአምራች ዘርፍ ለማስፋፋት የሚደረገውን ጥረት የሚያጠናክረውን 4ኛውን ኢትዮጵያ ታምርት…