Fana: At a Speed of Life!

‎ኢትዮጵያ እና ዩናይትድ ኪንግደም አጋርነታቸውን ይበልጥ ለማጠናከር ቁርጠኝነታቸውን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እና ዩናይትድ ኪንግደም ዘርፈ ብዙ የሁለትዮሽ አጋርነታቸውን ይበልጥ ለማጠናከር እንደሚሰሩ አረጋገጡ። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከዩናይትድ ኪንግደም የውጭ፣ የኮመንዌልዝና የልማት ጉዳዮች ሚኒስትር ኢቬት ኩፐር ጋር…

‎አረንጓዴ ዐሻራ ዛሬን ብቻ ሳይሆን የነገውን ትውልድ ታሳቢ አድርጎ እየተተገበረ ነው – አቶ አሻድሊ ሀሰን

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን ‎የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር የዛሬን ብቻ ሳይሆን የነገውን ትውልድ ታሳቢ በማድረግ እየተተገበረ ነው አሉ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ "ተስፋን እንትከል" በሚል መሪ ሀሳብ በክልሉ ‎የ2018 ዓ.ም…

በማንኛውም ሁኔታ ውስጥ ነዋሪዎቻችንን በታማኝነት የማገልገል አቋማችን ፅኑ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማንኛውም ሁኔታ ውስጥ ነዋሪዎቻችንን በታማኝነት የማገልገል አቋማችን ፅኑ ነው አሉ፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፥ በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ከሁለት ወር በፊት የተጀመረው…

ቦርዱ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ አካታችነትን ዋና መርህ በማድረግ ሰርቷል – ወ/ሮ ሜላትወርቅ ኃይሉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ አካታችነትን ዋና መርህ በማድረግ ሰርቷል አሉ የቦርዱ ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ኃይሉ። የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ጊዜያዊ ውጤት ማሳወቂያ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው። የቦርዱ ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ኃይሉ…

የአሜሪካ እና ኢራን የሰላም ውይይት ዛሬ በስዊዘርላንድ ይደረጋል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የ60 ቀናት የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ የደረሱት አሜሪካ እና ኢራን የመጀመሪያ ዙር ድርድር ዛሬ በስዊዘርላንድ ያደርጋሉ፡፡ ሁለቱ ወገኖች ቀደም ሲል በፓኪስታን አደራዳሪነት ጊዜያዊ ስምምነት ላይ የደረሱ ሲሆን፥ ስምምነቱን የአሜሪካ ፕሬዚዳንት…

መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት የኢትዮጵያ የዲጂታል ሽግግር ጉዞ ዋነኛ አካል ነው – ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት የኢትዮጵያ የዲጂታል ሽግግር ጉዞ ዋነኛ አካል ነው አሉ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ የኮንታ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎትን በዛሬው ዕለት…

አዲስ አበባ በአረንጓዴ ልማት ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪ በሚያደርጋት መስመር ላይ ናት – አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ የተከናወኑ የአረንጓዴ ልማት ሥራዎች ከተማዋ ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪ የሚያደርጋትን መስመር እንድትይዝ አስችለዋል አሉ የፌደሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 ዓ.ም አረንጓዴ ዐሻራ…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ በመዲናዋ የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ 'ተስፋን እንትከል' በሚል መሪ ሀሳብ በመዲናዋ 8ኛውን የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር በዛሬው ዕለት አስጀምረዋል፡፡ ከንቲባዋ በዚሁ ወቅት እንዳሉት፥ የከተማዋ የአረንጓዴ ሽፋን በ2010 ዓ.ም ከነበረበት 2…

ተጠባቂው የአሜሪካ እና ኢራን የሰላም ውይይት ተራዘመ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሜሪካ እና ኢራን መካከል በዛሬው ዕለት በስዊዘርላንድ ሊካሄድ የነበረው የሰላም ውይይት ተራዝሟል፡፡ አሜሪካ እና ኢራን ከሳምንታት ውይይት በኋላ ባለ 14 ነጥብ ስምምነት ላይ መድረሳቸውን ተከትሎ ለመጨረሻው ስምምነት በዝርዝር ጉዳዮች ላይ…

በክልሉ በበጎ ፈቃድ አገልግሎት 3 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር የሚገመት ወጪን ለማዳን..

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ከ3 ነጥብ 5 ሚሊየን በላይ የሚሆኑ ዜጎች በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ይሳተፋሉ አለ የክልሉ ወጣቶች ጉዳይና በጎ ፈቃድ አገልግሎት ኮሚሽን ። የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ማርቆስ ማቲዮስ ለኢዜአ እንዳሉት÷ ቀደም ሲል በበጎ ፈቃድ…