Fana: At a Speed of Life!

በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ ስምንት ጨዋታዎች ይደረጋሉ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የ21ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ዛሬ ምሽት ስምንት ጨዋታዎች ይደረጋሉ፡፡ ከሰንደርላንድ እና ቼልሲ ጋር ያደረጋቸውን ያለፉት ሁለት ጨዋታዎች አቻ የተለያየው ማንቼስተር ሲቲ ወደ አሸናፊነት ለመመለስ ምሽት 4 ሰዓት ከ30…

ሊያም ሮዚኒየር የቼልሲ አሰልጣኝ ለመሆን ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) እንግሊዛዊው አሰልጣኝ ሊያም ሮዚኒየር የምዕራብ ለንደኑን ክለብ ቼልሲ ለማሰልጠን ተሰማምተዋል፡፡ የፈረንሳዩ ክለብ ስትራስቡርግ አሰልጣኝ የነበሩት ሊያም ሮዚኒየር የኢንዞ ማሬስካን ስንብት ተከትሎ ቼልሲን እንደሚረከቡ በስፋት ሲዘገብ ነበር፡፡…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ 381 የመኖሪያ ቤቶችን ለአቅመ ደካሞች አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ የገና በዓልን ምክንያት በማድረግ 381 የመኖሪያ ቤቶችን ለሀገር ባለውለታዎችና አቅመ ደካሞች አስተላልፈዋል። ከንቲባዋ በንፋስ ስልክ ላፍቶ እና በቂርቆስ ክፍለ ከተሞች በተገነባ ባለ 5 ወለል…

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የገና በዓልን በማስመልከት ለ300 ሺህ ነዋሪዎች ማዕድ አጋራ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መጪውን የገና በዓል ምክንያት በማድረግ ዝቅተኛ ገቢ ላላቸው ከ300 ሺህ በላይ የከተማዋ ነዋሪዎች ማዕድ አጋርቷል፡፡ በከተማዋ ሁሉም ክፍለ ከተሞች ምንም የገቢ ምንጭ ለሌላቸው፣ ለማህበራዊ ችግር ለተጋለጡ፣ ዝቅተኛ…

የታዳሽ ኃይል ፍላጎትን ከሚመልሱ ፕሮጀክቶች መካከል አንዱ የሆነው ኮይሻ …

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ለአረንጓዴ ኢኮኖሚ ግንባታ ትኩረት በመስጠት ባለፉት ዓመታት ውጤታማ ተግባራትን አከናውናለች። በተለይም የአረንጓዴ ኢኮኖሚ ግንባታ የጀርባ አጥንት በሆነው የታዳሽ ኃይል ልማት ላይ ባከናወነችው ተግባር የተገኘው ውጤት እጅግ አመርቂ ነው።…

በአማራ ክልል ከ1 ነጥብ 3 ሚሊየን በላይ የሴፍቲኔት ተጠቃሚዎች ከተረጂነት ወጥተዋል

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል ከ1 ነጥብ 3 ሚሊየን በላይ የሴፍቲኔት ተጠቃሚዎች በምግብ ራሳቸውን በመቻል ከተረጂነት እንዲወጡ ተደርጓል አለ የክልሉ ግብርና ቢሮ፡፡ ‌‎በአማራ ክልል የልማታዊ ሴፍትኔት ፕሮግራም አምስተኛው ምዕራፍ ክልላዊ የሴፍትኔት ተጠቃሚዎች…

የቢሾፍቱ አውሮፕላን ማረፊያ በግንባታ ሂደት ላይ ከሚገኙ የዓለማችን ግዙፍ ፕሮጀክቶች አንዱ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቢሾፍቱ አውሮፕላን ማረፊያ በግንባታ ሂደት ላይ ከሚገኙ የዓለማችን ግዙፍ የአውሮፕላን ማረፊያ ፕሮጀክቶች ዝርዝር ውስጥ ተካትቷል፡፡ ኮንስትራክሽን ብሪፊንግ የተሰኘ ድረገፅ የፕሮጀክቶቹን የግንባታ ወጪ፣ የሚያስተናግዱትን የበረራ ቁጥርና የበረራ…

ምርጫ ለሀገር ግንባታና ሰላም መጽናት ዋና መድረክ በመሆኑ የፖለቲካ ፓርቲዎች ዝግጁ ሊሆኑ ይገባል – የሰላም ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሰላም ሚኒስትር መሃመድ ኢድሪስ ምርጫ ለሀገር ግንባታና ሰላም መጽናት ዋና መድረክ በመሆኑ የፖለቲካ ፓርቲዎች ለመጪው ምርጫ ዝግጁ ሊሆኑ ይገባል አሉ፡፡ የሰላም ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ "ሰላማዊ የፖለቲካ እንቅስቃሴ ለሰላማዊ ምርጫ" በሚል መሪ…

በሶማሌ ክልል በዚህ ዓመት 700 ሺህ ዜጎችን የፋይዳ መታወቂያ ባለቤት ማድረግ ተችሏል

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሶማሌ ክልል በዚህ ዓመት 700 ሺህ ዜጎችን የፋይዳ መታወቂያ ባለቤት ማድረግ ተችሏል አሉ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ኢብራሂም ኡስማን፡፡ ''ፋይዳ ለኢትዮጵያ'' በሚል መሪ ቃል በጅግጅጋ ከተማ ሁለተኛው ዙር የፋይዳ ኢትዮጵያ የ5 ኪሎ…

ማንቼስተር ሲቲ ከቼልሲ – ተጠባቂው ጨዋታ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ20ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ጨዋታ ማንቼስተር ሲቲ በሜዳው ኢትሃድ ምሽት 2 ሰዓት 30 ላይ ቼልሲን ያስተናግዳል። በሊጉ ከተከታታይ ስድስት ጨዋታዎች ድል በኋላ ከሰንደርላንድ ጋር አቻ የተለያየው ማንቼስተር ሲቲ ከመሪው አርሰናል ያለውን…