የጤና አገልግሎት ጥራትና ተደራሽነትን ለማረጋገጥ ያስቻሉ የሪፎርም ስራዎች ተተግብረዋል – ዶ/ር መቅደስ ዳባ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጤና አገልግሎት ጥራት፣ ተደራሽነትና ፍትሃዊነትን ማረጋገጥ ያስቻሉ የሪፎርም ስራዎች በላቀ ቁርጠኝነትና ቅንጅት ተተግብረዋል አሉ የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ፡፡
የጤና ሚኒስቴር፣ የክልልና የከተማ መስተዳድሮች ጤና ቢሮዎች የጋራ መድረክ…