Fana: At a Speed of Life!

የኮይሻ የኃይል ማመንጫ የመጀመሪያ ምዕራፍ የኮንክሪት ሙሌት ሥራ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኮይሻ የኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት የኃይል ማመንጫ ቤት የመጀመሪያ ምዕራፍ የኮንክሪት ሙሌት ሥራ ተጠናቅቋል፡፡ የፕሮጀክቱ የሲቪል መሐንዲስ ይታገሱ አያሌው እንዳሉት፥ ፕሮጀክቱ በኢትዮጵያ የኃይል ልማት ዘርፍ ከታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ እና…

በበጀት ዓመቱ የተቋም ግንባታ፣ የዴሞክራሲ ስርዓትና የልማት ከፍታ ተረጋግጧል – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የተጠናቀቀው የ2018 በጀት ዓመቱ የተቋም ግንባታ፣ የዴሞክራሲ ስርዓትና የልማት ከፍታ የተረጋገጠበት ነው አሉ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንትና የዋና ጽ/ቤት ኃላፊ አደም ፋራህ፡፡ የብልፅግና ፓርቲ የ2018 በጀት ዓመት አፈጻጸም ግምገማና…

መጪዎቹን በርካታ አስርት ዓመታት ያማተሩ ውጥኖች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዕለት የዕለቱን ብቻ በሚያስብ፣ ነገን አሻግሮ ማየትና ማሳየት ባልታደለ መንግሥትና ወደ መጪው ትውልድ ማማተር ባልፈቀደ ሕዝብ ጠንካራ እና የበለጸገች ሀገር መገንባት ያዳግታል። ዛሬ ላይ ልዕለ ሀያላን የሚባሉ ሀገራት በየዘርፉ የደረሱበት ከፍታና…

ከተቀነባበረ የእንስሳት ምርት የወጪ ንግድ 128 ነጥብ 4 ሚሊየን ዶላር ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2018 በጀት ዓመት ከ24 ሺህ ቶን በላይ የተቀነባበረ የእንስሳት ምርት ወደ ውጭ በመላክ 128 ነጥብ 4 ሚሊየን ዶላር ተገኝቷል አለ የግብርና ሚኒስቴር። የግብርና ሚኒስትር ዴዔታ ፍቅሩ ረጋሳ (ዶ/ር) እንዳሉት፥ በበጀት ዓመቱ 25 ነጥብ 9…

የምክክር ጉባኤው ተሳታፊዎች በተመደቡበት አጀንዳ ላይ መመካከር ጀምረዋል – ኮሚሽኑ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀገራዊ ምክክር ጉባኤው ተሳታፊዎች በተመደቡበት አጀንዳ ላይ በዛሬው ዕለት መመካከር ጀምረዋል አለ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን፡፡ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽነር አምባሳደር መሐሙድ ድሪር በዛሬው ዕለት በሰጡት መግለጫ፥ ዛሬ የተጀመረው…

ለሜሲ ያማል!

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኒውዮርክ ሰማይ ስር የእግር ኳስ ታሪክ አዲስ ንጉስ መውለዱን ለዓለም አውጇል። የሊዮኔል ሜሲን የመጨረሻ ዳንስ ለመመልከት በተሰበሰበው የዓለም ሕዝብ ፊት ሳይጠበቅ የመጣው የስፔን የአዳጊዎች ስብስብ የክብር ዘውዱን ነጥቋል። ይህ ድል የስፔን…

ኢትዮጵያ በታሪክ አጋጣሚ ያጣችውን ሕጋዊ የባህር በር ባለቤትነት ተነጥቃ አትቀርም

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የባህር በር ጥያቄ የራሷ የሆነ መውጫና መግቢያን አስፈላጊነት የሚያጠይቅ ታሪካዊ መሰረት ያለው ነው፡፡ ጥያቄው የህልውና ጉዳይ ነው ሲባል፥ ዘላቂ የኢኮኖሚ እድገት፣ ብሔራዊ ደህንነት፣ ቀጣናዊ ተጽእኖን እና በአጠቃላይ ብሔራዊ ጥቅምን…

ከጥራዝ ነጠቆች የጥፋት ድቤ እስከ ኢትዮጵያ የትንሣኤ ጎዳና

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በታሪኳ አዲስ ምዕራፍ እየጻፈች ትገኛለች፤ ይህም በጠረጴዛ ዙሪያ የመምከር፣ የመደማመጥና የወደፊት የጋራ ዕጣ ፈንታን በውይይት የመቅረፅ ታላቅ ብሔራዊ የምክክር ስነ ህንጻ ነው። ሀገራዊ ምክክሩ ከቃላት ድርደራ ባለፈ በተግባር መሬት ላይ…

በፓርኩ ዙሪያ ከ114 ሺህ በላይ ነዋሪዎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ ኘሮጀክት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከ114 ሺህ በላይ ነዋሪዎችን ተጠቃሚ የሚያደርገው 2ኛው ምዕራፍ የሰሜን ተራሮች አይበገሬ የኑሮ ማሻሻያና ዘላቂ ስነምህዳር ፕሮጀክት ይፋ ተደርጓል። በ458 ሚሊየን ብር የሚተገበረው ፕሮጀክቱ በሰሜን ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ ዙሪያ የሚገኙ አምስት…

የልብ ህሙማንን ሕይወት ለመታደግ ከፋውንዴሽኑ ጋር ለመስራት ተስማምተናል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ የልብ ህሙማንን ሕይወት ለመታደግ ከኸርት አታክ ኢትዮጵያ ፋውንዴሽን ጋር አብረን ለመስራት ተስማምተናል አሉ፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፥ የፋውንዴሽኑን መስራቾችና የበጎ…