Fana: At a Speed of Life!

ከበዓል ማድመቂያነት እስከ አዘቦት ባህል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በሰው ተኮር የልማት አቅጣጫዋ ዜጎች በተለይም ሕፃናት፣ ተማሪዎች፣ አረጋውያንና በተለያዩ ምክንያቶች ድጋፍ የሚሹ ወገኖችን ኑሮ ለማሻሻል በርካታ ተግባራትን እያከናወነች ትገኛለች። የመደመር መንግሥት ዘላቂ እድገትን ከዜጎች ዕለታዊ…

የታሪክ፣ የፅናትና የሀገር ሕልውና ዘብ

“ከመሞት በላይ ለመሞት” የተገባ ቃል፣ ሺህ ጊዜ ደም ቢፈስ በመስዋዕትነት ሀገር የማስቀጠል ኪዳን…” ይህ ከኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት መዝሙር ላይ የተወሰደ ስንኝ፣ የቃላት ውበት ብቻ ሳይሆን ተቋሙ ለሀገር ሕልውናና ለህዝቦች ደህንነት ሲል የገባውን የማይናወጥ የመስዋዕትነት ቃል ኪዳን ቁልጭ…

የኢትዮጵያ ብስራት እየመጣ ነው?

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የብስራት ዘመን በተጨባጭ የልማት ቋጥኞች ላይ እየታነጸ ያለ የዘመናችን ህያው እውነት ሆኗል ። ሀገራችን የትናንት የፖለቲካ ስብራቶቿን በሀገራዊ ምክክር ጠግና፤ በብዝሃ ዘርፍ የኢኮኖሚ መዋቅር ፈጣን ዕድገት እያስመዘገበች ነው፤…

የመደመር መንግሥት የፕሮጀክት አፈጻጸም ባህል ማሳያ – መገጭ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለበርካታ ዓመታት በተለያዩ ምክንያቶች "ሞቷል" እስኪባል ድረስ ቆሞ የነበረው የመገጭ ግድብ ፕሮጀክት ባለፉት ጥቂት ዓመታት በተደረገለት ከፍተኛ ክትትልና ርብርብ ለትንሳኤው ቀርቧል፡፡ የመደመር መንግሥት ፕሮጀክቶችን ከመጀመር ባለፈ በተያዘላቸው…

76ኛው የዓለም ጤና ድርጅት የአፍሪካ ቀጣና ጉባኤ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው፡፡

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 76ኛው የዓለም ጤና ድርጅት የአፍሪካ ቀጣና ጉባኤ በአዲስ አበባ አድዋ ድል መታሰቢያ መካሄድ ጀምሯል፡፡ በመክፈቻ ሥነ ሥርዓቱ ላይ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ፣ የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ እንዲሁም የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር…

የመውሊድ በዓል በታላቁ አንዋር መስጂድ በድምቀት እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 1ሺህ 501ኛው የነቢዩ መሐመድ (ሰ.ዐ.ወ) የልደት በዓል (መውሊድ) በታላቁ አንዋር መስጂድ "የፍትሁ ነቢይ" በሚል መሪ ቃል በድምቀት እየተከበረ ነው፡፡ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት ምክትል ተቀዳሚ ፕሬዚዳንት ሼህ አብዱልከሪም…

የመውሊድ በዓል በጅማ ከተማ በድምቀት እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 1ሺህ 501ኛው የነቢዩ መሐመድ የልደት በዓል (መውሊድ) በጅማ ከተማ በድምቀት እየተከበረ ነው፡፡ በዓሉ በጅማ ከተማ በዋናነት በመድረሰቱል ኸይርያ ቅጥር ጊቢ ውስጥ በተለያዩ ሃይማኖታዊ ስነ ስርዓቶች እየተከበረ ይገኛል፡፡ የሙኒር መስጂድ…

በመሳሪያ መነጋገር ከአሁን በኋላ በኢትዮጵያ ታሪክ ብቻ ሆኖ ይቀራል – መስፍን አርዓያ (ፕ/ር)

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከአሁን በኋላ በመሳሪያ መነጋገር በኢትዮጵያ ታሪክ ብቻ ሆኖ ይቀራል አሉ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርዓያ (ፕ/ር)፡፡ ከመላው ሀገሪቱ በሕዝቡ በተወከሉ 4ሺህ ተመካካሪዎች መካከል ከሐምሌ 8/2018 ዓ.ም ጀምሮ…

ኢትዮጵያ እና በተላውጦ ውስጥ ያለው ዓለም

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በከፍተኛ ተላውጦና መናወጥ ውስጥ በምትገኘው ዓለማችን የኃይል ሚዛን እየተቀያየረ፣ አዳዲስ ኃያላን እየተዋለዱ፤ አይጠበቄ ጦርነቶችና አጋርነቶችም እየታዩ ነው። በዚህ ተለዋዋጭ ጂኦፖለቲካ ውስጥ ኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅሟን ለማስጠበቅ ለማንም ያልወገነ…

የመውሊድ በዓልን ስናከብር የተቸገሩትን በመርዳትና አብሮነትን በማጠናከር ሊሆን ይገባል – ጠቅላይ ምክር ቤቱ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የነብዩ መሐመድ (ሰ.ዐ.ወ) ልደት በዓልን ስናከብር በነብዩ አስተምህሮ መሰረት የተቸገሩትን በመርዳት ሊሆን ይገባል አለ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት፡፡ ጠቅላይ ምክር ቤቱ የ1 ሺህ 501ኛውን የታላቁ የነብዩ መሐመድ…