ፌደራል ፖሊስ ከኢንተርፖልና ከማላዊ ፖሊስ ጋር በመተባበር በአደገኛ ሕገ-ወጥ የሰዎች አዘዋዋሪነት የተጠረጠረውን ግለሰብ በቁጥጥር ሥር አዋለ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ከኢንተርፖል እና ከማላዊ ፖሊስ ጋር በመተባበር በአደገኛ ሕገ-ወጥ የሰዎች አዘዋዋሪነት የተጠረጠረውን አድነው ባሻው በቁጥጥር ሥር ውሎ በሕግ ተጠያቂ እንዲሆን ወደ ኢትዮጵያ እንዲመጣ አድርጓል።
በማላዊ በቁጥጥር ስር…