የለውጡ ዘመን የትውልድና የሀገር አቅጣጫ የተወሰነበት የእመርታ መሰረት ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
አዲስ አበባ፣ጳጉሜን 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የለውጡ ዘመን የትውልድና የሀገር አቅጣጫ የተወሰነበት የእመርታ መሰረት ነው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ።
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በግብርና ሚኒስቴር በተካሄደው የእመርታ ቀን አከባበር ላይ ባስተላለፉት መልዕክት፤ ዕለቱ ኢትዮጵያ…