የባሕር በር ለኢትዮጵያ ከምንም ነገር በላይ ቀዳሚው ወሳኝ የኢኮኖሚ ጉዳይ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) የባሕር በር ማግኘት ለኢትዮጵያ ከምንም ነገር በላይ ቀዳሚው ወሳኝ የኢኮኖሚ ጉዳይ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሕንድ ኒውዴልሂ በተካሄደው 18ኛው የብሪከስ የመሪዎች ጉባኤ ላይ ባደረጉት ንግግር፤…