Fana: At a Speed of Life!

በኦሮሚያ ክልል የ2 ነጥብ 8 ቢሊየን የቡና ችግኝ ተከላ ዘመቻ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል የ2 ነጥብ 8 ቢሊየን የቡና ችግኝ ተከላ ዘመቻ በዛሬው ዕለት ተጀምሯል። በዚህም በጅማ ዞን በ200 ሺህ ሄክታር መሬት ላይ ከ700 ሚሊየን በላይ የቡና ችግኝ ተከላ እየተካሄደ ነው፡፡ የክልሉ ግብርና ቢሮ ኃላፊ ጌቱ ገመቹ…

ምርጫውን ለማደናቀፍ የውስጥም የውጭም ጽንፈኞች ያቀዱትን ሴራ ማክሸፍ ተችሏል – የሰላም ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ ለማደናቀፍ የውስጥም የውጭም ጽንፈኞች ያቀዱትን ሴራ ማክሸፍ ተችሏል አለ የሰላም ሚኒስቴር፡፡ የሰላም ሚኒስትር መሀመድ ኢድሪስ በሰጡት መግለጫ በምርጫው ዕለት ከፍተኛ ቁጥር ያለው የሕብረተሰብ ክፍል ድምጽ መስጠቱን…

የእምነት ተቋማት የማንኛውም ፖለቲካ ማስፈጸሚያ ሊሆኑ አይገባም – የሰላም ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀገሪቱ የሚገኙ የእምነት ተቋማት የማንኛውም የፖለቲካ ጉዳዮች ማስፈጸሚያ ሊሆኑ አይገባም አሉ የሰላም ሚኒስትር መሐመድ እድሪስ፡፡ ሚኒስትሩ ወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮችን በማስመልከት በሰጡት መግለጫ፥ ሰሞኑን በአርሲ ዞን የተለያዩ አካባቢዎች…

አየር መንገዱ እና የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አዲስ ዓለም አቀፍ የክፍያ ካርድ ይፋ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከቪዛ ኩባንያ ጋር በመተባበር አዲስ ዓለም አቀፍ የክፍያ ካርድ ይፋ አድርገዋል። የክፍያ ካርዱ ደንበኞች በየትኛውም የዓለም ክፍል ሆነው በቀላሉ ግብይት እንዲፈጽሙ የሚያስችል ነው።…

ምርጫውን ለማደናቀፍ የታሰበውን ሴራ በማምከን የሀገርን ሉዓላዊነት ያረጋገጠ የጸጥታ ሥራ ተሰርቷል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ ለማደናቀፍ በሀገር ውስጥና በውጭ ጠላቶች የተቀናጀውን ከፍተኛ ሴራ በማምከን የሀገርን ሉዓላዊነት ያረጋገጡ ተግባራት ተከናውነዋል አለ የፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ ኃይል፡፡ የጋራ ግብረ ኃይሉ በምርጫው የፀጥታና ደኅንነት…

እስራኤል እና ሊባኖስ የተኩስ አቁም ስምምነት ለማድረግ ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) እስራኤል እና ሊባኖስ የተኩስ አቁም ስምምነት ለማድረግ ተስማምተዋል፡፡ ሁለቱ ሀገራት ሄዝቦላህን ጨምሮ ሌሎች የታጠቁ ኃይሎችን በማስወጣት የሊባኖስ ጦር ብቻ የሚቆጣጠራቸው አካባቢዎችን ለመመስረት መስማማታቸውም ነው የተገለጸው፡፡ ሀገራቱ…

ምርጫው የክልሉ ሕዝብ ለዴሞክራሲና ሰላማዊ ፖለቲካ ያለው ፍላጎት የታየበት ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ሕዝቡ ለዴሞክራሲና ሰላማዊ ፖለቲካ ያለውን ጽኑ ፍላጎት ያሳየበት ነው አለ የጋምቤላ ክልል የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ም/ቤት፡፡ በጋምቤላ ክልል ሕዝቡ ያለምንም ችግር በሰላማዊ መንገድ ድምጽ መስጠቱን የጋራ ምክር ቤቱ…

ኢትዮጵያውያን ልትኮሩ ይገባል – ኡሁሩ ኬንያታ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ በስኬት በማከናወኗ ኢትዮጵያውያን ልትኮሩ ይገባል አሉ የኬንያ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ፡፡ የአፍሪካ ኅብረት የምርጫ ታዛቢ ቡድንን የመሩት ኡሁሩ ኬንያታ ከኢጋድ የታዛቢ ቡድን ጋር በመሆን የምርጫውን…

7ኛው ጠቅላላ ምርጫ አካታችና አሳታፊ ነበር – ኡሁሩ ኬንያታ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ አካታችና አሳታፊ ነበር አሉ የአፍሪካ ኅብረት የምርጫ ታዛቢዎች መሪ እና የቀድሞ የኬንያ ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ፡፡ ኡሁሩ ኬንያታ ኢትዮጵያ ያካሄደችውን 7ኛ ጠቅላላ ምርጫ አስመልክተው በሰጡት መግለጫ ምርጫው አካታችና…

ዲሞክራሲያዊ ሂደቶች ከአኅጉሪቱ ነባራዊ ሁኔታ ጋር የተጣጣሙ እንዲሆኑ አፍሪካዊ ተቋማት ቁልፍ ሚና ይጫወታሉ – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ‎ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ዲሞክራሲያዊ ሂደቶች ከአኅጉሪቱ ነባራዊ ሁኔታና ተሞክሮ ጋር የተጣጣሙ እንዲሆኑ አፍሪካዊ ተቋማት ቁልፍ ሚና ይጫወታሉ አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፥የአፍሪካ…