Fana: At a Speed of Life!

ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን የባምባሲ መሶብ አንድ ማዕከል አገልግሎትን መርቀው ከፈቱ

‎አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ‎የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን የባምባሲ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎትን መርቀው ሥራ አስጀምረዋል። ‎የአንድ ማዕከል አገልግሎቱ በክልሉ ቀደም ሲል ወደ ሥራ ከገቡት የቤጉ-መሶብ እና አሶሳ መሶብ አንድ ማዕከላት…

በሳዑዲ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 1ሺህ 672 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 1ሺህ 672 ኢትዮጵያውያንን ወደ ሀገራቸው መመለስ ተችሏል አለ ‎የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር፡፡ ‎ በሳምንቱ ውስጥ በተደረገ ስምንት ዙር በረራ ወደ ሀገራቸው ከተመለሱት ዜጎች መካከል እድሜያቸው…

አረንጓዴ ዐሻራ የተፋሰስ ጥበቃን በማጠናከር የግድቦችን ደኅንነትና የውሃ ምንጮችን እያጎለበተ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አረንጓዴ ዐሻራ የተፋሰስ ጥበቃን በማጠናከር የግድቦችን ደኅንነትና የውሃ ምንጮችን እያጎለበተ ነው አሉ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር)። ሚኒስትሩ እንዳሉት፥ ባለፉት ዓመታት በአረንጓዴ ዐሻራ የተተከሉ ችግኞች በብዙ መንገዶች…

በወሊሶ ከተማ በ470 ሚሊየን ብር የተገነባው የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ፕሮጀክት ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ወሊሶ ከተማ በ470 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባው የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ፕሮጀክት ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ተደርጓል፡፡ ፕሮጀክቱን የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከኦሮሚያ ክልልና ከተማ አስተዳደሩ ጋር በመሆን በዋን ዋሽ ፕሮግራም…

የተፈጥሮ ሚዛኑ የተጠበቀ አረንጓዴ ከባቢን ለትውልድ የማውረስ ጥረታችን ሊጠናከር ይገባል – አቶ ጥላሁን ከበደ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በአንድ ጀንበር የችግኝ ተከላ በንቃት በመሳተፍ የተፈጥሮ ሚዛኑ የተጠበቀ አረንጓዴ ከባቢን ለትውልድ ለማውረስ ጥረታችንን ማጠናከር ይጠበቅብናል አሉ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በነገው ዕለት…

ምክክሩ ወደ ጦርነት በወሰዱን አጀንዳዎች ላይ ተነጋግሮ ሰላምን ማምጣት የሚያስችል ነው – መስፍን አርዓያ (ፕ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክክሩ ወደ ጦርነት በወሰዱን አጀንዳዎች ላይ ተነጋግሮ ሰላምን ማምጣት የሚያስችል በመሆኑ ሕዝቡ በትልቅ ተስፋ እየጠበቀው ነው አሉ የሀገራዊ ምክክር ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርዓያ (ፕ/ር)፡፡ ዋና ኮሚሽነሩ ሐምሌ 8 ቀን 2018 ዓ.ም የተከፈተው…

ዝንጀሮ የሚሞተው በወጣትነቱ የዘለለውን ገደል በእርጅናው ለመዝለል ሲሞክር ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የህገ ወጡ ቡድን አመራሮች የመድረኮች የቀደመ የተራ ሽፍትነት ባህርያቸውን እየገለጡ ነው፡፡ከውጪ ታሪካዊ ጠላቶች እና ከዓለም አቀፉ የአሸባሪ ቡድን አልሻባብ ጋርም ጥምረት በመፍጠር የኢትዮጵያን ህዝብ ለመውጋት እየተዘጋጁ እንዳለ ከራሳቸው አንደበት…

ሀማስ ሙሉ በሙሉ ትጥቅ ለመፍታት ተስማምቷል – ፕሬዚዳንት ዶናልድ ፕራምፕ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ፕራምፕ በጋዛ ውስጥ ሰላምን ለማምጣት ሀማስ ሙሉ ለሙሉ ትጥቅ ለመፍታት ተስማምቷል አሉ፡፡ ፕሬዚዳንቱን በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፥ በጋዛ የሰላም ቦርድ በተደረሰው ስምምነት መሰረት ሀማስ ትጥቁን…

‎አንዲት እናት 6 ነጥብ 4 ኪ.ግ የምትመዝን ህጻን በሰላም ተገላገለች ‎

‎አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ‎በቤንች ሸኮ ዞን አንዲት እናት 6 ነጥብ 4 ኪ.ግ የምትመዝን ህጻን በሰላም ተገላግላለች። ‎ ‎በዞኑ የአማን ሻሸቃ ቀበሌ ነዋሪ የሆነችው ወ/ሮ ሳይሉሽ ባህሩ በሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ማስተማሪያ ሆስፒታል የህክምና ባለሙያዎች በተደረገላት ክትትል…

ፌደራል ፖሊስ ከኢንተርፖልና ከማላዊ ፖሊስ ጋር በመተባበር በአደገኛ ሕገ-ወጥ የሰዎች አዘዋዋሪነት የተጠረጠረውን ግለሰብ በቁጥጥር ሥር አዋለ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ከኢንተርፖል እና ከማላዊ ፖሊስ ጋር በመተባበር በአደገኛ ሕገ-ወጥ የሰዎች አዘዋዋሪነት የተጠረጠረውን አድነው ባሻው በቁጥጥር ሥር ውሎ በሕግ ተጠያቂ እንዲሆን ወደ ኢትዮጵያ እንዲመጣ አድርጓል። በማላዊ በቁጥጥር ስር…