ኢትዮጵያ በሰውሰራሽ አስተውሎት ቴክኖሎጂ አበረታች እድገት እያስመዘገበች ነው – ጆርዳን
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በሰውሰራሽ አስተውሎትና በዲጂታል ትራንስፎርሜሽን መስክ እያስመዘገበችው ያለው እድገት አበረታች ነው አሉ በኢትዮጵያ የጆርዳን አምባሳደር አምጃድ አል ሞውማኒ።
አምባሳደሩ በኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ጉብኝት አድርገዋል፡፡…