Fana: At a Speed of Life!

ከተቀነባበረ የእንስሳት ምርት የወጪ ንግድ 128 ነጥብ 4 ሚሊየን ዶላር ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2018 በጀት ዓመት ከ24 ሺህ ቶን በላይ የተቀነባበረ የእንስሳት ምርት ወደ ውጭ በመላክ 128 ነጥብ 4 ሚሊየን ዶላር ተገኝቷል አለ የግብርና ሚኒስቴር። የግብርና ሚኒስትር ዴዔታ ፍቅሩ ረጋሳ (ዶ/ር) እንዳሉት፥ በበጀት ዓመቱ 25 ነጥብ 9…

የምክክር ጉባኤው ተሳታፊዎች በተመደቡበት አጀንዳ ላይ መመካከር ጀምረዋል – ኮሚሽኑ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀገራዊ ምክክር ጉባኤው ተሳታፊዎች በተመደቡበት አጀንዳ ላይ በዛሬው ዕለት መመካከር ጀምረዋል አለ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን፡፡ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽነር አምባሳደር መሐሙድ ድሪር በዛሬው ዕለት በሰጡት መግለጫ፥ ዛሬ የተጀመረው…

ለሜሲ ያማል!

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኒውዮርክ ሰማይ ስር የእግር ኳስ ታሪክ አዲስ ንጉስ መውለዱን ለዓለም አውጇል። የሊዮኔል ሜሲን የመጨረሻ ዳንስ ለመመልከት በተሰበሰበው የዓለም ሕዝብ ፊት ሳይጠበቅ የመጣው የስፔን የአዳጊዎች ስብስብ የክብር ዘውዱን ነጥቋል። ይህ ድል የስፔን…

ኢትዮጵያ በታሪክ አጋጣሚ ያጣችውን ሕጋዊ የባህር በር ባለቤትነት ተነጥቃ አትቀርም

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የባህር በር ጥያቄ የራሷ የሆነ መውጫና መግቢያን አስፈላጊነት የሚያጠይቅ ታሪካዊ መሰረት ያለው ነው፡፡ ጥያቄው የህልውና ጉዳይ ነው ሲባል፥ ዘላቂ የኢኮኖሚ እድገት፣ ብሔራዊ ደህንነት፣ ቀጣናዊ ተጽእኖን እና በአጠቃላይ ብሔራዊ ጥቅምን…

ከጥራዝ ነጠቆች የጥፋት ድቤ እስከ ኢትዮጵያ የትንሣኤ ጎዳና

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በታሪኳ አዲስ ምዕራፍ እየጻፈች ትገኛለች፤ ይህም በጠረጴዛ ዙሪያ የመምከር፣ የመደማመጥና የወደፊት የጋራ ዕጣ ፈንታን በውይይት የመቅረፅ ታላቅ ብሔራዊ የምክክር ስነ ህንጻ ነው። ሀገራዊ ምክክሩ ከቃላት ድርደራ ባለፈ በተግባር መሬት ላይ…

በፓርኩ ዙሪያ ከ114 ሺህ በላይ ነዋሪዎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ ኘሮጀክት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከ114 ሺህ በላይ ነዋሪዎችን ተጠቃሚ የሚያደርገው 2ኛው ምዕራፍ የሰሜን ተራሮች አይበገሬ የኑሮ ማሻሻያና ዘላቂ ስነምህዳር ፕሮጀክት ይፋ ተደርጓል። በ458 ሚሊየን ብር የሚተገበረው ፕሮጀክቱ በሰሜን ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ ዙሪያ የሚገኙ አምስት…

የልብ ህሙማንን ሕይወት ለመታደግ ከፋውንዴሽኑ ጋር ለመስራት ተስማምተናል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ የልብ ህሙማንን ሕይወት ለመታደግ ከኸርት አታክ ኢትዮጵያ ፋውንዴሽን ጋር አብረን ለመስራት ተስማምተናል አሉ፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፥ የፋውንዴሽኑን መስራቾችና የበጎ…

በአፋር ክልል የወባ ስርጭትን ለመከላከል የሚደረገው ዘመቻ ተጠናክሮ ቀጥሏል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፋር ክልል የወባ ስርጭትን ለመከላከል የሚደረገው ዘመቻ ተጠናክሮ ቀጥሏል አለ የክልሉ ጤና ቢሮ፡፡ የቢሮው ኃላፊ አቶ ያሲን ሀቢብ እንዳሉት፥ በክልሉ ገቢ ረሱ ዞን በሚገኙ ወረዳዎች የወባ ትንኝ መከላከያ የኬሚካል ርጭት ዘመቻ ተጀምሯል፡፡…

የእንግሊዝ የሰራተኞች ፓርቲ አንዲ በርንሃምን መሪ አድርጎ መረጠ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የእንግሊዝ ሰራተኞች ፓርቲ አንዲ በርንሃምን አዲስ መሪ አድርጎ መርጧል፡፡ የገዢው ፓርቲ መሪ ሆነው የተመረጡት በርንሃም ስልጣናቸውን እንደሚለቁ ያስታወቁትን ኬር ስታርመር በመተካት የሀገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው እንደሚሾሙ ይጠበቃል፡፡…

ከጋምቤላ ክልል ጋር በሰው ተኮር ስራዎች ዙሪያ በትብብር እንሰራለን – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከጋምቤላ ክልል ጋር በሰው ተኮር ስራዎች ዙሪያ በትብብር እንሰራለን አሉ። ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባጋሩት መልዕክት፤ በዛሬው ዕለት ከጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ወ/ሮ አለሚቱ…