በመሳሪያ መነጋገር ከአሁን በኋላ በኢትዮጵያ ታሪክ ብቻ ሆኖ ይቀራል – መስፍን አርዓያ (ፕ/ር)
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከአሁን በኋላ በመሳሪያ መነጋገር በኢትዮጵያ ታሪክ ብቻ ሆኖ ይቀራል አሉ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርዓያ (ፕ/ር)፡፡
ከመላው ሀገሪቱ በሕዝቡ በተወከሉ 4ሺህ ተመካካሪዎች መካከል ከሐምሌ 8/2018 ዓ.ም ጀምሮ…