Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ እና በተላውጦ ውስጥ ያለው ዓለም

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በከፍተኛ ተላውጦና መናወጥ ውስጥ በምትገኘው ዓለማችን የኃይል ሚዛን እየተቀያየረ፣ አዳዲስ ኃያላን እየተዋለዱ፤ አይጠበቄ ጦርነቶችና አጋርነቶችም እየታዩ ነው። በዚህ ተለዋዋጭ ጂኦፖለቲካ ውስጥ ኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅሟን ለማስጠበቅ ለማንም ያልወገነ…

የመውሊድ በዓልን ስናከብር የተቸገሩትን በመርዳትና አብሮነትን በማጠናከር ሊሆን ይገባል – ጠቅላይ ምክር ቤቱ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የነብዩ መሐመድ (ሰ.ዐ.ወ) ልደት በዓልን ስናከብር በነብዩ አስተምህሮ መሰረት የተቸገሩትን በመርዳት ሊሆን ይገባል አለ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት፡፡ ጠቅላይ ምክር ቤቱ የ1 ሺህ 501ኛውን የታላቁ የነብዩ መሐመድ…

ጠንካራ መሰረት የተጣለበት የትምህርት ዘርፍ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአንዲት ሀገር በእውቀትና በክህሎት የበቃ የሰው ኃይል መፍጠር ካልተቻለ በመሠረተ ልማት ሥራዎችና በካፒታል ብቻ ሁለንተናዊ እድገትን ማረጋገጥ የሚታሰብ አይደለም፡፡ ሀገራት የተፈጥሮ ሀብቶቻቸውን በአግባቡ መጠቀም እንዲችሉ እውቀትን ወደ ምርታማነት…

የሀገራዊ ምክክሩ የመጨረሻ ሰነድ በነገው ዕለት ለሁሉም ቡድኖች ይቀርባል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀገራዊ ምክክር ጉባኤው በቀረቡ ምክረ ሀሳቦች ላይ የተጠናቀረው የመጨረሻ ሰነድ በነገው ዕለት ለሁሉም ቡድኖች ይቀርባል አለ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን፡፡ የሀገራዊ ምክክር ምክትል ዋና ኮሚሽነር ሒሩት ገ/ሥላሴ የሀገራዊ ምክክር ጉባኤውን…

የአፍሪካ አምባሳደር – የኢትዮጵያ አየር መንገድ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዓለም አቀፉ የአቪዬሽን ኢንዱስትሪ ባለፉት ዓመታት ከነዳጅ ዋጋ መናር እስከ ኮቪድ-19 ወረርሽኝና የጂኦፖለቲካ ውጥረቶችን ጨምሮ በርካታ ፈተናዎችን አስተናግዷል። የኢትዮጵያ አየር መንገድም በእነዚህ ሁሉ ተግዳሮቶች መሃል ፈተናዎችን ወደ ዕድል…

የአራዳ ፓርክ ለሥራ እድልና ለቱሪዝም ከፍተኛ አስተዋፅኦ እያበረከተ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በከተማዋ የተገነባው የአራዳ ፓርክ ለሥራ እድልና ለቱሪዝም ከፍተኛ አስተዋፅኦ እያበረከተ ነው አሉ፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፥ ፓርኩ ለሁሉም ማህበረሰብ…

የኢትዮጵያ የዓለም ንግድ ድርጅት አባልነት ጉዞ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የዓለም ንግድ ድርጅት አባል ለመሆን የምታደርገውን ድርድር በስኬት ለማጠናቀቅ በርካታ ማሻሻያዎችና የድርድር ተግባራትን ስታከናውን ቆይታለች፡፡ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) እንደገለጹት፤ ከ23 ዓመታት በላይ…

የኢትዮጵያ ቱሪዝም አዲስ ጉዞ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመደመር መንግሥት ቱሪዝምን እንደ አንድ የኢኮኖሚ እድገት ዋና አንቀሳቃሽ አድርጎ በመውሰድ በርካታ ግዙፍ ፕሮጀክቶች እውን አድርጓል። በርካታ ማህበራዊና ተፈጥሯዊ ሀብቶችን በማልማት የቱሪዝም ዘርፉ የአቅሙን ያህል ለሀገር ኢኮኖሚ አበርክቶ…

የባሕር በር ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ ኢትዮጵያውያን በትብብር ሊሰሩ ይገባል – የመዲናዋ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የባሕር በር ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ በሚደረገው ጥረት ከመንግሥት የዲፕሎማሲ ጥረት በተጨማሪ ኢትዮጵያውያን በጋራ ሊቆሙ ይገባል አሉ የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች፡፡ ነዋሪዎቹ ከፋና ዲጂታል ጋር ባደረጉት ቆይታ÷ በውስጥ ባንዳዎች እና በውጭ ባዕዳን…

ኢትዮጵያ – የምሥራቅ አፍሪካ የታዳሽ ኃይል ማዕከል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ባለፉት ስምንት ዓመታት የማይበገር አረንጓዴ ኢኮኖሚ ግንባታና የታዳሽ ኃይል ልማት እያካሄደች ነው፡፡ በዚህም የአየር ንብረት ለውጥ ተጽዕኖን የሚቋቋም ስነ ምህዳር በመፍጠር ረገድ አስደናቂ እመርታ እያስመዘገበች ትገኛለች፡፡ ሙሉ…