Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ በታሪክ አጋጣሚ ያጣችውን ሕጋዊ የባህር በር ባለቤትነት ተነጥቃ አትቀርም

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የባህር በር ጥያቄ የራሷ የሆነ መውጫና መግቢያን አስፈላጊነት የሚያጠይቅ ታሪካዊ መሰረት ያለው ነው፡፡ ጥያቄው የህልውና ጉዳይ ነው ሲባል፥ ዘላቂ የኢኮኖሚ እድገት፣ ብሔራዊ ደህንነት፣ ቀጣናዊ ተጽእኖን እና በአጠቃላይ ብሔራዊ ጥቅምን…

ከጥራዝ ነጠቆች የጥፋት ድቤ እስከ ኢትዮጵያ የትንሣኤ ጎዳና

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በታሪኳ አዲስ ምዕራፍ እየጻፈች ትገኛለች፤ ይህም በጠረጴዛ ዙሪያ የመምከር፣ የመደማመጥና የወደፊት የጋራ ዕጣ ፈንታን በውይይት የመቅረፅ ታላቅ ብሔራዊ የምክክር ስነ ህንጻ ነው። ሀገራዊ ምክክሩ ከቃላት ድርደራ ባለፈ በተግባር መሬት ላይ…

በፓርኩ ዙሪያ ከ114 ሺህ በላይ ነዋሪዎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ ኘሮጀክት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከ114 ሺህ በላይ ነዋሪዎችን ተጠቃሚ የሚያደርገው 2ኛው ምዕራፍ የሰሜን ተራሮች አይበገሬ የኑሮ ማሻሻያና ዘላቂ ስነምህዳር ፕሮጀክት ይፋ ተደርጓል። በ458 ሚሊየን ብር የሚተገበረው ፕሮጀክቱ በሰሜን ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ ዙሪያ የሚገኙ አምስት…

የልብ ህሙማንን ሕይወት ለመታደግ ከፋውንዴሽኑ ጋር ለመስራት ተስማምተናል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ የልብ ህሙማንን ሕይወት ለመታደግ ከኸርት አታክ ኢትዮጵያ ፋውንዴሽን ጋር አብረን ለመስራት ተስማምተናል አሉ፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፥ የፋውንዴሽኑን መስራቾችና የበጎ…

በአፋር ክልል የወባ ስርጭትን ለመከላከል የሚደረገው ዘመቻ ተጠናክሮ ቀጥሏል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፋር ክልል የወባ ስርጭትን ለመከላከል የሚደረገው ዘመቻ ተጠናክሮ ቀጥሏል አለ የክልሉ ጤና ቢሮ፡፡ የቢሮው ኃላፊ አቶ ያሲን ሀቢብ እንዳሉት፥ በክልሉ ገቢ ረሱ ዞን በሚገኙ ወረዳዎች የወባ ትንኝ መከላከያ የኬሚካል ርጭት ዘመቻ ተጀምሯል፡፡…

የእንግሊዝ የሰራተኞች ፓርቲ አንዲ በርንሃምን መሪ አድርጎ መረጠ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የእንግሊዝ ሰራተኞች ፓርቲ አንዲ በርንሃምን አዲስ መሪ አድርጎ መርጧል፡፡ የገዢው ፓርቲ መሪ ሆነው የተመረጡት በርንሃም ስልጣናቸውን እንደሚለቁ ያስታወቁትን ኬር ስታርመር በመተካት የሀገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው እንደሚሾሙ ይጠበቃል፡፡…

ከጋምቤላ ክልል ጋር በሰው ተኮር ስራዎች ዙሪያ በትብብር እንሰራለን – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከጋምቤላ ክልል ጋር በሰው ተኮር ስራዎች ዙሪያ በትብብር እንሰራለን አሉ። ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባጋሩት መልዕክት፤ በዛሬው ዕለት ከጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ወ/ሮ አለሚቱ…

አዲስ አስመጪዎችና ላኪዎች የብሔራዊ ባንክ የሂሳብ ቁጥርን በአንድ መስኮት አገልግሎት እንዲያገኙ ፍቃድ ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ አዲስ አስመጪዎችና ላኪዎች የብሔራዊ ባንክ የሂሳብ ቁጥርን በኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን የአንድ መስኮት አገልግሎት በኩል እንዲያገኙ ፍቃድ ሰጥቷል፡፡ ባንኩ ከኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን ጋር በመተባበር አዲስ ፍቃድ ላወጡ…

የከተማ አስተዳደሩ የበጀት ዓመቱን የማጠቃለያ ስራዎች አፈፃፀም ግምገማ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 በጀት ዓመት የማጠቃለያ ስራዎች አፈፃፀም ግምገማ እየተካሄደ ነው፡፡ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው እንዳስታወቁት፥ ለሦስት ተከታታይ ቀናት በሚቆየው የግምገማ መድረክ በበጀት ዓመቱ…

የውድመት ሰንሰለት

የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም ለማዳከምና ቀጣናውን በበላይነት ለመቆጣጠር የሚፈልጉ ታሪካዊ ጠላቶችና የውጭ ኃይሎች በረቀቀ መንገድ የሚከተሉት አንዱ መንገድ የአፍሪካ ቀንድ ቀጣና የሰላምና የልማት አየር እንዳይተነፍስ ማድረግ ነው፡፡ ከአልፋሽጋ የድንበር ውጥረት በስተጀርባ ካለው ስውር እጅ ጀምሮ፣…