ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤቶች ሀገር የሚገነቡ ዜጎች የሚፈጠሩባቸው እንዲሆኑ እየተሰራ ነው – ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)
አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌዴራል ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤቶች በተለያዩ መስኮች ሀገር የሚገነቡ ዜጎች የሚፈጠሩባቸው ተቋማት እንዲሆኑ እየተሰራ ነው አሉ የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)፡፡
የትምህርት ሚኒስቴር አዲስ ከተመደቡ የፌዴራል ልዩ አዳሪ ትምህርት…