የኦሮሞ ሕዝብ በሀገር ግንባታ ትልቅ አስተዋፅኦ እንዳደረገ በግልጽ ይታያል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኦሮሞ ሕዝብ ደሙን አፍስሶ፣ አጥንቱን ከስክሶና ላቡን አፍስሶ በሀገር ግንባታ ሂደት ትልቅ አስተዋፅኦ እንዳደረገ በግልጽ ይታያል አሉ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከኦቢኤን ጋር ባደረጉት ቆይታ እንዳሉት፥ የኦሮሞ…