መንግሥት ሁለንተናዊ ብልጽግናን ለማረጋገጥ በቁርጠኝነት እየሰራ ነው – ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግሥት ሁለንተናዊ ብልጽግናን ለማረጋገጥ በቁርጠኝነት እየሰራ ነው አሉ የብልጽግና ፓርቲ የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ኃላፊ ሚኒስትር ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር)፡፡
ፓርቲው የሀገሪቱን የዴሞክራሲ ግንባታ ሂደትና የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ አፈጻጸምን…