Fana: At a Speed of Life!

በቀይ ባሕር ቀጣና የሚደረጉ ዲፕሎማሲያዊ ጥረቶችን እደግፋለሁ – የአፍሪካ ኅብረት

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ኅብረት በቀይ ባሕር ቀጣና ዘላቂ ሰላምና መረጋጋትን ለማስፈን የሚደረጉ ዲፕሎማሲያዊ ጥረቶችን ሙሉ በሙሉ ይደግፋል አሉ የኅብረቱ ኮሚሽን ሊቀመንበር ማሀሙድ አሊ ዩሱፍ። ሊቀመንበሩ ባወጡት መግለጫ፥ ለዓለም የንግድ እንቅስቃሴ እጅግ…

ኢትዮ ቴሌኮም 215 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር ገቢ አገኘ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም በተጠናቀቀው 2018 በጀት ዓመት 215 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር ገቢ አገኘ፡፡ የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬሕይወት ታምሩ የተቋሙን የ2018 በጀት ዓመት አፈጻጸም አስመልክተው በዛሬው ዕለት መግለጫ ሰጥተዋል፡፡…

ኢትዮጵያ ሉዓላዊነቷን ለማስጠበቅ የዲጂታል አብዮት ላይ ናት

በአሁኑ የጂኦፖለቲካና የቴክኖሎጂ ዘመን፣ የአንድ ሀገር ሉዓላዊነት የሚረጋገጠው በምድር፣ በባህርና በአየር ላይ በሚደረግ መደበኛ ጥበቃ ብቻ አይደለም። የሳይበር ምህዳር የጦር ግንባር እየሆነ በመምጣቱ፣ ኢትዮጵያ ሀገራዊ ነጻነቷንና ጥቅሟን ለማስጠበቅ ወደ ዲጂታል አብዮት በከፍተኛ ሁኔታ…

የቀይ ቦኔት ክብር የገባው የልዩ ዘመቻዎች ዕዝ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአንድን ሀገር ሉዓላዊነት በጽኑ መሠረት ላይ ለማስቀጠል፣ የሕዝቦቿን ሰላማዊ ኑሮ በዘላቂነት ለማረጋገጥና በሚከሰቱ ማናቸውም የፀጥታ ስጋቶች ላይ ፈጣንና በዘመናዊ ወታደራዊ ሳይንስ የተገነባ፣ በከፍተኛ ዲሲፕሊን የታነፀና ለሀገር ፍቅር የቆመ መከላከያ…

ሀገራዊ ምክክር፣ እጣ ፈንታን የሚቀይር እድል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በሺህ ዓመታት ታሪኳ በአንድነት በቆሙ ህዝቦቿ በርካታ አኩሪ ድሎችን ተቀዳጅታለች፡፡ የየራሳቸው ውብ ማንነት ያላቸው ብሔር ብሔረሰቦች መናኸሪያ የሆነችው ኢትዮጵያ ነጻነትና ክብሯን አስጠብቃ እስከ ዛሬ ዘልቃለች፡፡ እነዚህ ብሔር፣…

የኢትዮጵያውያን የባሕር በር ቁጭት

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የባህር በርን አግባብ ባልሆነ መንገድ ማጣቷ የሁሉም ኢትዮጵያውያን የዘመናት ቁጭት ሆኖ ቆይቷል፡፡ የባህር በርን በተመለከተ ፋና ዲጂታል ያነጋገራቸው የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች በሰጡት አስተያየት፥ የባህር በር ለድርድር የሚቀርብ ጉዳይ…

ሀገራዊ ምክክሩ የውጭ ጣልቃ ገብነትን ለማስቀረት ወሳኝ መድረክ ነው – አቶ ማስረሻ ሰጤ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ጠንካራ ሆና እንዳትወጣ የሚፈልጉ የውጭ ኃይሎችን ጣልቃ ገብነት ለማስቀረት ሀገራዊ ምክክሩ ወሳኝ መድረክ ነው አሉ የሰላም አማራጭን የተቀበሉት የምክክሩ ተሳታፊ አቶ ማስረሻ ሰጤ፡፡ በሰላማዊ መንገድ ለመታገል ከትጥቅ ትግል የተመለሱ…

የኮይሻ የኃይል ማመንጫ የመጀመሪያ ምዕራፍ የኮንክሪት ሙሌት ሥራ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኮይሻ የኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት የኃይል ማመንጫ ቤት የመጀመሪያ ምዕራፍ የኮንክሪት ሙሌት ሥራ ተጠናቅቋል፡፡ የፕሮጀክቱ የሲቪል መሐንዲስ ይታገሱ አያሌው እንዳሉት፥ ፕሮጀክቱ በኢትዮጵያ የኃይል ልማት ዘርፍ ከታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ እና…

በበጀት ዓመቱ የተቋም ግንባታ፣ የዴሞክራሲ ስርዓትና የልማት ከፍታ ተረጋግጧል – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የተጠናቀቀው የ2018 በጀት ዓመቱ የተቋም ግንባታ፣ የዴሞክራሲ ስርዓትና የልማት ከፍታ የተረጋገጠበት ነው አሉ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንትና የዋና ጽ/ቤት ኃላፊ አደም ፋራህ፡፡ የብልፅግና ፓርቲ የ2018 በጀት ዓመት አፈጻጸም ግምገማና…

መጪዎቹን በርካታ አስርት ዓመታት ያማተሩ ውጥኖች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዕለት የዕለቱን ብቻ በሚያስብ፣ ነገን አሻግሮ ማየትና ማሳየት ባልታደለ መንግሥትና ወደ መጪው ትውልድ ማማተር ባልፈቀደ ሕዝብ ጠንካራ እና የበለጸገች ሀገር መገንባት ያዳግታል። ዛሬ ላይ ልዕለ ሀያላን የሚባሉ ሀገራት በየዘርፉ የደረሱበት ከፍታና…