Fana: At a Speed of Life!

በመሳሪያ መነጋገር ከአሁን በኋላ በኢትዮጵያ ታሪክ ብቻ ሆኖ ይቀራል – መስፍን አርዓያ (ፕ/ር)

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከአሁን በኋላ በመሳሪያ መነጋገር በኢትዮጵያ ታሪክ ብቻ ሆኖ ይቀራል አሉ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርዓያ (ፕ/ር)፡፡ ከመላው ሀገሪቱ በሕዝቡ በተወከሉ 4ሺህ ተመካካሪዎች መካከል ከሐምሌ 8/2018 ዓ.ም ጀምሮ…

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ጉባዔ የመዝጊያ ሥነ ሥርዓት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከመላው ሀገሪቱ በሕዝቡ በተወከሉ 4 ሺህ ተመካካሪዎች መካከል ሲካሄድ የቆየው የሀገራዊ ምክክር ጉባዔ የመዝጊያ ሥነ ሥርዓት እየተካሄደ ነው፡፡ በሥነ ሥርዓቱ ላይ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ፣ የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት አፈ…

ኢትዮጵያ እና በተላውጦ ውስጥ ያለው ዓለም

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በከፍተኛ ተላውጦና መናወጥ ውስጥ በምትገኘው ዓለማችን የኃይል ሚዛን እየተቀያየረ፣ አዳዲስ ኃያላን እየተዋለዱ፤ አይጠበቄ ጦርነቶችና አጋርነቶችም እየታዩ ነው። በዚህ ተለዋዋጭ ጂኦፖለቲካ ውስጥ ኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅሟን ለማስጠበቅ ለማንም ያልወገነ…

የመውሊድ በዓልን ስናከብር የተቸገሩትን በመርዳትና አብሮነትን በማጠናከር ሊሆን ይገባል – ጠቅላይ ምክር ቤቱ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የነብዩ መሐመድ (ሰ.ዐ.ወ) ልደት በዓልን ስናከብር በነብዩ አስተምህሮ መሰረት የተቸገሩትን በመርዳት ሊሆን ይገባል አለ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት፡፡ ጠቅላይ ምክር ቤቱ የ1 ሺህ 501ኛውን የታላቁ የነብዩ መሐመድ…

ጠንካራ መሰረት የተጣለበት የትምህርት ዘርፍ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአንዲት ሀገር በእውቀትና በክህሎት የበቃ የሰው ኃይል መፍጠር ካልተቻለ በመሠረተ ልማት ሥራዎችና በካፒታል ብቻ ሁለንተናዊ እድገትን ማረጋገጥ የሚታሰብ አይደለም፡፡ ሀገራት የተፈጥሮ ሀብቶቻቸውን በአግባቡ መጠቀም እንዲችሉ እውቀትን ወደ ምርታማነት…

የሀገራዊ ምክክሩ የመጨረሻ ሰነድ በነገው ዕለት ለሁሉም ቡድኖች ይቀርባል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀገራዊ ምክክር ጉባኤው በቀረቡ ምክረ ሀሳቦች ላይ የተጠናቀረው የመጨረሻ ሰነድ በነገው ዕለት ለሁሉም ቡድኖች ይቀርባል አለ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን፡፡ የሀገራዊ ምክክር ምክትል ዋና ኮሚሽነር ሒሩት ገ/ሥላሴ የሀገራዊ ምክክር ጉባኤውን…

የአፍሪካ አምባሳደር – የኢትዮጵያ አየር መንገድ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዓለም አቀፉ የአቪዬሽን ኢንዱስትሪ ባለፉት ዓመታት ከነዳጅ ዋጋ መናር እስከ ኮቪድ-19 ወረርሽኝና የጂኦፖለቲካ ውጥረቶችን ጨምሮ በርካታ ፈተናዎችን አስተናግዷል። የኢትዮጵያ አየር መንገድም በእነዚህ ሁሉ ተግዳሮቶች መሃል ፈተናዎችን ወደ ዕድል…

የአራዳ ፓርክ ለሥራ እድልና ለቱሪዝም ከፍተኛ አስተዋፅኦ እያበረከተ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በከተማዋ የተገነባው የአራዳ ፓርክ ለሥራ እድልና ለቱሪዝም ከፍተኛ አስተዋፅኦ እያበረከተ ነው አሉ፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፥ ፓርኩ ለሁሉም ማህበረሰብ…

የኢትዮጵያ የዓለም ንግድ ድርጅት አባልነት ጉዞ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የዓለም ንግድ ድርጅት አባል ለመሆን የምታደርገውን ድርድር በስኬት ለማጠናቀቅ በርካታ ማሻሻያዎችና የድርድር ተግባራትን ስታከናውን ቆይታለች፡፡ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) እንደገለጹት፤ ከ23 ዓመታት በላይ…

የኢትዮጵያ ቱሪዝም አዲስ ጉዞ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመደመር መንግሥት ቱሪዝምን እንደ አንድ የኢኮኖሚ እድገት ዋና አንቀሳቃሽ አድርጎ በመውሰድ በርካታ ግዙፍ ፕሮጀክቶች እውን አድርጓል። በርካታ ማህበራዊና ተፈጥሯዊ ሀብቶችን በማልማት የቱሪዝም ዘርፉ የአቅሙን ያህል ለሀገር ኢኮኖሚ አበርክቶ…