Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ ለአፍሪካ ቀንድ ሠላምና መረጋጋት ግንባር ቀደም ሚና እየተጫወተች ነው – አሜሪካ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ለአፍሪካ ቀንድ ሠላምና መረጋጋት ኢትዮጵያ ግንባር ቀደም ሚና እየተጫወተች ነው አሉ የአሜሪካ መከላከያ ልዑካን፡፡ መነሻውን ከሮድ አይላንድ ያደረገው የአሜሪካ መከላከያ ቡድን በኢትዮጵያ መከላከያ ሠላም ማስከበር ማዕከል ሥልጠና መስጠት…

የሀገር ሉዓላዊነትና የልማት ዘብ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት የሀገርን ሉዓላዊነትና የሕዝብን ደህንነት የመጠበቅ ታላቅ ሀገራዊ ኃላፊነት የተጣለበት የሰላምና የአይነኬነት አምድ ነው፡፡ የሰራዊቱ ሚና ዳር ድንበርን ከማስከበርና ሰላምን ከመጠበቅ ባሻገር ለሀገሪቱ አጠቃላይ ኢኮኖሚያዊ…

ሀገራዊ ምክክሩ የኢትዮጵያን የውስጥ ጉዳይ ብቻ ሳይሆን፣ የአፍሪካን ቀንድ የወደፊት ዕጣ ፈንታ የሚወስን ታላቅ ታሪካዊ ክስተት ነው

የአፍሪካ ቀንድ በጂኦፖለቲካዊ አቀማመጡ፣ በተፈጥሮ ሀብቱና በሕዝብ ቁጥሩ ከፍተኛ እምቅ አቅም ያለው ቀጣና ነው፡፡ ይህ ቀጣና በተደጋጋሚ ግጭቶች፣ በፖለቲካዊ አለመረጋጋትና በኢኮኖሚ ፈተናዎች ሲታመስ ቆይቷል። በዚህ ስልታዊ ቀጣና ውስጥ ሁለንተናዊ ማዕከላዊ ስፍራ የምትይዘው ኢትዮጵያ፣…

የኢትዮጵያን የባህር በር ባለቤትነት ማረጋገጥ ለቀጣናው የጋራ ብልጽግና መሰረት ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከ130 ሚሊየን በላይ ሕዝብ ያላትና በፍጥነት በማደግ ላይ የምትገኘው ኢትዮጵያ የባህር በር የማግኘት ጥያቄዋ በምኞት ብቻ የሚቀር አይደለም። ኢኮኖሚና መጻዒ ዕድል ሁልጊዜም የተሳሰሩ በመሆናቸው የባህር በር ወሳኝና አስገዳጅ ጉዳይ ነው።…

የካይሮ የጥፋት ተልዕኮ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሌሎች ሀገራት ጥፋት ላይ ጥቅምን ለማስከበር የሚታትረው የካይሮ የጥፋት ተልዕኮ ከአፍሪካ ቀንድ ትርምስ ጀርባ የሴራ መረቡን ዘርግቶ ደም ማቃባት ከጀመረ ዓመታትን ቆጥሯል። የካይሮ የጥፋት ተልዕኮ መነሻው ምክንያታዊ ያልሆነ ግትርነት መዳረሻው ደግሞ…

ኢትዮጵያ የአፍሪካ ድምፅ የሆነችባቸው የብሪክስ መድረኮች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በተለያዩ ጊዜያት በተደረጉ የብሪክስ መድረኮች አፍሪካውያን በዓለም አቀፍ ተቋማት እውነተኛ ውክልና እንዲኖራቸው እየሞገተች ትገኛለች፡፡ ኢትዮጵያ በፈረንጆቹ 2023 በደቡብ አፍሪካ ጆሃንስበርግ በተካሄደው 15ኛው የብሪክስ ጉባኤ አባል ሆና…

የኢትዮጵያ የዲጂታላይዜሽን ጉዞ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በመደመር መንግሥት መሪነት ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂን ከኢኮኖሚ ምሰሶዎች አንዱ በማድረግ ዓለምን በፍጥነት እየቀየረ ያለውን የዲጂታላይዜሽን ሥርዓት እየገነባች ትገኛለች። ለዘርፉ በተሰጠው ልዩ ትኩረት በአጭር ጊዜ ውስጥ ከፍተኛ እመርታ…

ኢትዮጵያ ስብራቶቿን በምክክሩ አክማ ለማዳን ዝግጅቷን እየጨረሰች ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በታሪኳ በርካታ ማህበራዊ፣ ፖለቲካዊ እና መዋቅራዊ ስብራቶችን አሳልፋለች። እነዚህን የረጅም ዘመናት ውስብስብ ችግሮች በዘላቂነት ለማከም እና የጋራ ሀገራዊ መግባባትን ለመፍጠር እየተካሄደ ያለው ሁሉን አካታች ሀገራዊ ምክክር ዋነኛ መፍትሄ…

ኢትዮጵያ በሰውሰራሽ አስተውሎት ቴክኖሎጂ አበረታች እድገት እያስመዘገበች ነው – ጆርዳን

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በሰውሰራሽ አስተውሎትና በዲጂታል ትራንስፎርሜሽን መስክ እያስመዘገበችው ያለው እድገት አበረታች ነው አሉ በኢትዮጵያ የጆርዳን አምባሳደር አምጃድ አል ሞውማኒ። አምባሳደሩ በኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ጉብኝት አድርገዋል፡፡…

ከተመካካሪዎች የሚቀርቡ ቅሬታዎችን እየመረመርን ውሳኔ እንሰጣለን – ኮሚሽኑ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከሀገራዊ ምክክር ጉባኤው ተሳታፊ ግለሰቦችና ቡድኖች እየቀረቡ ያሉ ቅሬታዎችን እየመረመርን ውሳኔ እንሰጣለን አሉ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ምክትል ዋና ኮሚሽነር ሂሩት ገ/ሥላሴ፡፡ ምክትል ዋና ኮሚሽነሯ የሀገራዊ ምክክር ጉባኤውን አሁናዊ ሁኔታ…