የአፍሪካ ከተሞች የከንቲባነት አመራር መርሐ ግብር በኢትዮጵያ ከተሞች ስር ነቀል ለውጥ ማምጣት ጀምሯል – ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ከተሞች የከንቲባነት አመራር መርሐ ግብር በኢትዮጵያ ከተሞች ስር ነቀል ለውጥ ማምጣት ጀምሯል አሉ የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ፡፡
ሚኒስትሯ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፥ ከአፍሪካ ከተሞች የከንቲባነት…