Fana: At a Speed of Life!

የባሕር በር ለኢትዮጵያ ከምንም ነገር በላይ ቀዳሚው ወሳኝ የኢኮኖሚ ጉዳይ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) የባሕር በር ማግኘት ለኢትዮጵያ ከምንም ነገር በላይ ቀዳሚው ወሳኝ የኢኮኖሚ ጉዳይ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሕንድ ኒውዴልሂ በተካሄደው 18ኛው የብሪከስ የመሪዎች ጉባኤ ላይ ባደረጉት ንግግር፤…

የኢትዮጵያ ስትራቴጂያዊ ድምጾች በብሪክስ መድረክ ተስተጋብተዋል – የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ስትራቴጂያዊ ድምጾች በብሪክስ መድረክ ተስተጋብተዋል አለ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት፡፡ አገልግሎቱ በዛሬው ዕለት ባወጣው መግለጫ፤ የኢትዮጵያ በሳል ዲፕሎማሲያዊ ጥረት ብዙ ሀገራት የሚመኙትን የብሪክስ አባል የመሆን መሻት…

ኢትዮጵያ በአረንጓዴ ዐሻራ 56 ነጥብ 8 ቢሊየን ችግኞች በመትከል በዓለም ላይ አዲስ ታሪክ ጻፈች

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሀሳብ አመንጪነት በ2011 ዓ.ም በጀመረችው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር 56 ነጥብ 8 ቢሊየን ችግኞች በመትከል በዓለም ላይ አዲስ ታሪክ መጻፍ ችላለች፡፡ መርሐ ግብሩ የመሬት መጎሳቆል፣…

የሞጆ ሎጂስቲክስ ማዕከል ማስፋፊያ ለቀጣናዊ የኢኮኖሚ ትስስራችን ትልቅ ድል ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የሞጆ ሎጂስቲክስ ማዕከል ማስፋፊያ የመጀመሪያ ምዕራፍ ፕሮጀክትን በዛሬው ዕለት መርቀው ከፍተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው እንዳሉት፤ የማዕከሉ ማስፋፊያ ቀጣናዊ የኢኮኖሚ ትስስርን ወደ…

ኢትዮጵያ የንጹህ ኃይል ልማቷን አጠናክራ ትቀጥላለች  – ፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀሥላሴ

አዲስ አበባ፣ጳጉሜን 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀሥላሴ ኢትዮጵያ የንጹህ ኃይል ልማቷን በማጠናከር ለጎረቤት ሀገራት የምታቀርበውን የኃይል መጠን ለማሳደግ እየሰራች ነው አሉ። ዓመታዊው ዓለም አቀፍ የኢንቨስትመንት ጉባኤ (ኤአይኤም ኮንግረስ) በተባበሩት ዐረብ ኤምሬቶች ዱባይ…

የለውጡ ዘመን የትውልድና የሀገር አቅጣጫ የተወሰነበት የእመርታ መሰረት ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ጳጉሜን 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የለውጡ ዘመን የትውልድና የሀገር አቅጣጫ የተወሰነበት የእመርታ መሰረት ነው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በግብርና ሚኒስቴር በተካሄደው የእመርታ ቀን አከባበር ላይ ባስተላለፉት መልዕክት፤ ዕለቱ ኢትዮጵያ…

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ምልከታ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት ዋና መስሪያ ቤት ተገኝተው የተቋሙን የሥራ እንቅስቃሴ ተመልክተዋል፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በጉብኝታቸው በፓስፖርት ህትመት፣ በውጭ ዜጎች አገልግሎትና አጠቃላይ…

የብርሃንና የናፍቆት ድምጾች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ክረምቱ ቦታውን ለቅቆ ጸደዩ ሲጠባ፤ የኢትዮጵያ ሰማይ በልዩ የናፍቆትና የተስፋ ዜማዎች ይሞላል። «እንቁጣጣሽ እንኳን መጣሽ» የሚለው ድምፅ ሲሰማ የዘመን መለወጫ መድረሱ ይታወቃል። አዲስ ዓመት ከቀን መለወጥ በላይ የሕብረትና የይቅርታ በዓል…

የዓለም መገናኛ ብዙኀንን ትኩረት የሳበው የኢትዮጵያ ማንሰራራት

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዓለም እይታ የኢትዮጵያ ገጽታ በሁለት ፍጹም ተቃራኒ የታሪክ ትርክቶች መካከል ተጽፏል። በአንድ ገጽ ዘመናትን የተሻገረ የክብር፣ የጥንታዊ ስልጣኔ እና የነጻነት ባለቤትነት አለ፤ በሌላኛው ገጽ ደግሞ ራስን አለመቻል፣ ተመጽዋችነትና ድህነት የሚሉ…

መጪዎቹ የጳጉሜን ቀናት “የኢትዮጵያ ማንሰራራት” በሚል መሪ ሀሳብ ይከበራሉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መጪዎቹ የጳጉሜን ቀናት "የኢትዮጵያ ማንሰራራት" በሚል መሪ ሀሳብ በተለያዩ ስያሜዎች ይከበራሉ አለ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት፡፡ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ከበደ ዴሲሳ በዛሬው ዕለት በሰጡት መግለጫ፥ የተገባደደው…