Fana: At a Speed of Life!

ፋይዳ ቨርስ የዲጂታል ኢኮኖሚ ልማት ጽኑ መሰረት ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ፋይዳ ቨርስ የዲጂታል ኢኮኖሚ ልማት ጽኑ መሰረት ነው አሉ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም ወደ አዲስ ምዕራፍ ተሸጋግሮ አንድ የመንግሥት የልማት ድርጅት በመሆኑን በኢትዮጵያ…

ቡና እና አረንጓዴ ዐሻራ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የቡና ምርት ባለፉት አምስት ዓመታት ውስጥ በሦስት እጥፍ እድገት አስመዝግቧል አለ የኢትዮጵያ ቡና እና ሻይ ባለስልጣን፡፡ የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር አዱኛ ደበላ እንደገለጹት፥ በቡና ምርትና ምርታማነት ለተመዘገበው እድገት የአረንጓዴ…

የተናበበ ሕዝብ – የጠንካራ ሀገር ግንባታ ኃይል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀገር ግንባታ ሂደት ወደ ተጨባጭ ውጤት የሚለወጠው በመንግሥት ብቻ ሳይሆን የመንግሥት ዕቅድና የሕዝብ ተሳትፎ ለአንድ ዓላማ ሲሰናሰል ነው፡፡ የትናንቱ በአንድ ጀምበር 800 ሚሊየን ችግኞችን የመትከል ዕቅድ የተሳካው የመንግሥትና የሕዝብን…

ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የሚሊየኖችን ቤት ወደ ብርሃን ቀይሯል – ሲኤንኤን

‎አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መቀመጫውን በአሜሪካ ያደረገው ሲኤንኤን የቴሌቪዥን ጣቢያ ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የሚሊየኖችን ቤት ወደ ብርሃን የቀየረ ግድብ ነው ሲል ገልፆታል፡፡ በሲኤንኤን የኬንያ ተወካይ ዘጋቢ የሆነችው ቪክቶሪያ ሩባደሪ ባሰናዳችው ዘገባ÷ በአፍሪካ…

አረንጓዴ ዐሻራ – የመንግሥትና የሕዝብ ቅንጅት ጉልህ ማሳያ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አነሳሽነት የተጀመረው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር የተፈጥሮ ሀብትን በመንከባከብ የአየር ንብረት ለውጥ ተጽዕኖን ከመቋቋም ባለፈ እንደ ሀገር የምግብ ዋስትናን እያረጋገጠ ነው፡፡ ይህ መርሐ ግብር…

ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን የባምባሲ መሶብ አንድ ማዕከል አገልግሎትን መርቀው ከፈቱ

‎አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ‎የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን የባምባሲ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎትን መርቀው ሥራ አስጀምረዋል። ‎የአንድ ማዕከል አገልግሎቱ በክልሉ ቀደም ሲል ወደ ሥራ ከገቡት የቤጉ-መሶብ እና አሶሳ መሶብ አንድ ማዕከላት…

በሳዑዲ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 1ሺህ 672 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 1ሺህ 672 ኢትዮጵያውያንን ወደ ሀገራቸው መመለስ ተችሏል አለ ‎የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር፡፡ ‎ በሳምንቱ ውስጥ በተደረገ ስምንት ዙር በረራ ወደ ሀገራቸው ከተመለሱት ዜጎች መካከል እድሜያቸው…

አረንጓዴ ዐሻራ የተፋሰስ ጥበቃን በማጠናከር የግድቦችን ደኅንነትና የውሃ ምንጮችን እያጎለበተ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አረንጓዴ ዐሻራ የተፋሰስ ጥበቃን በማጠናከር የግድቦችን ደኅንነትና የውሃ ምንጮችን እያጎለበተ ነው አሉ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር)። ሚኒስትሩ እንዳሉት፥ ባለፉት ዓመታት በአረንጓዴ ዐሻራ የተተከሉ ችግኞች በብዙ መንገዶች…

በወሊሶ ከተማ በ470 ሚሊየን ብር የተገነባው የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ፕሮጀክት ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ወሊሶ ከተማ በ470 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባው የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ፕሮጀክት ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ተደርጓል፡፡ ፕሮጀክቱን የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከኦሮሚያ ክልልና ከተማ አስተዳደሩ ጋር በመሆን በዋን ዋሽ ፕሮግራም…

የተፈጥሮ ሚዛኑ የተጠበቀ አረንጓዴ ከባቢን ለትውልድ የማውረስ ጥረታችን ሊጠናከር ይገባል – አቶ ጥላሁን ከበደ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በአንድ ጀንበር የችግኝ ተከላ በንቃት በመሳተፍ የተፈጥሮ ሚዛኑ የተጠበቀ አረንጓዴ ከባቢን ለትውልድ ለማውረስ ጥረታችንን ማጠናከር ይጠበቅብናል አሉ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በነገው ዕለት…