ከተሞችን በማዘመንና ለነዋሪዎች ምቹ በማድረግ የዜጎችን ተጠቃሚነት ለማሳደግ እየሰራን ነው – አቶ ደስታ ሌዳሞ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከተሞችን በማዘመንና ለነዋሪዎች ምቹ በማድረግ የዜጎችን ተጠቃሚነት ለማሳደግ እየሰራን ነው አሉ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ፡፡
ርዕሰ መስተዳድሩ በማዕከላዊ ሲዳማ ዞን ይርጋዓለም ከተማ እንዲሁም በደቡባዊ ሲዳማ ዞን አለታ ወንዶ…