Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ የአፍሪካን ሀብት ለጋራ ጥቅም ለማዋል በትብብር መስራት እንደሚገባ ቁልፍ መልዕክት አስተላልፋለች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አፍሪካ ያላትን ሀብት ለጋራ ጥቅም ለማዋል በትብብር መስራት እንደሚገባ ኢትዮጵያ ቁልፍ መልዕክት አስተላልፋለች አሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ነብያት ጌታቸው፡፡ 49ኛው የአፍሪካ ህብረት የሥራ አስፈጻሚ ምክር ቤት ስብሰባ…

ግብጽ በሕዳሴ ግድብ ዙሪያ መሰረተ ቢስ ክስ ከማቅረብ ይልቅ መደራደር ያዋጣታል – ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ግብጽ በታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ዙሪያ መሰረተ ቢስ ክሶችን ከማሰማት ይልቅ በጋራ ማዕቀፎች ተስማምታ መደራደር ያዋጣታል አሉ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር)፡፡ ሚኒስትሩ ግብጽ የምታቀርባቸውን የሀሰት ውንጀላዎች አስመልክተው…

የጋራ ሀገር የጋራ መፍትሔ – የኢትዮጵያውያን ድምጽ እኩል የሚሰማበት ምክክር

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገራት የተለያየ የአኗኗር ሁኔታ፣ ማንነትና ባህል ባላቸው ግለሰቦች የሚገነቡ የማህበረሰብ ውቅር ውጤት ናቸው፡፡ በዚህም ምክንያት በአንድ ጉዳይ ላይ የተለያየ እይታ ቢኖራቸው ወይም ጥያቄዎቻቸውም የተለያዩ መሆናቸው የሚጠበቅ ጉዳይ ነው፡፡…

የነዳጅ አቅርቦትና ስርጭትን ለማዘመን የሚያስችል መተግበሪያ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የነዳጅና ኢነርጂ ባለስልጣን የነዳጅ አቅርቦትና ስርጭትን ለማዘመን የሚያስችል ዲጂታል መተግበሪያ ይፋ አድርጓል። የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) በዚሁ ወቅት እንዳሉት፥ ዲጂታል ስርዓቱ በነዳጅ ዘርፉ የሚታየውን ብልሹ…

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል የ2019 በጀት 45 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር ሆኖ ጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ምክር ቤት ለ2019 በጀት ዓመት 45 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር በጀት አጽድቋል። የክልሉ ምክር ቤት የበጀትና ፋይናንስ ዘርፍ ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ወ/ሮ የኋላሸት በላይነህ በታርጫ ከተማ እየተካሄደ በሚገኘው…

የኢትዮጵያን የጋራ እሴቶች በማጠናከር ዘላቂ ህብረ ብሔራዊ አንድነት እየተገነባ ነው – ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ብልጽግና ፓርቲ የኢትዮጵያን የጋራ እሴቶች በማጠናከር ዘላቂ ህብረ ብሔራዊ አንድነት እየገነባ ነው አሉ የፓርቲው የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ ሚኒስትር ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር)፡፡ የፓርቲው የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ…

ባለፉት ዓመታት የሀገሪቱን ኢኮኖሚ የሚያጠናክሩ ስርነቀል ስራዎች ተሰርተዋል – ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ዓመታት የሀገሪቱን ኢኮኖሚ የሚያጠናክሩ ስርነቀል ስራዎች ተሰርተዋል አሉ የብሔራዊ ባንክ ገዥ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር)፡፡ አቢሲኒያ ባንክ አ.ማ. በኢትዮጵያ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ መመዝገቡን ይፋ ማድረጊያ መርሐ ግብር ተካሂዷል፡፡…

49ኛው የአፍሪካ ኅብረት የሥራ አስፈጻሚ ም/ቤት መደበኛ ስብሰባ በአዲስ አበባ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 49ኛው የአፍሪካ ኅብረት የሥራ አስፈጻሚ ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ ዛሬ በአዲስ አበባ ተጀምሯል። የዘንድሮው ስብሰባ “የአጀንዳ 2063 ግቦችን ለማሳካት ዘላቂ የውሃ አቅርቦትንና ደህንነቱ የተጠበቀ የንፅህና ሥርዓትን ማረጋገጥ” በሚል መሪ ሀሳብ…

ለምክክር ጉባኤው በመጡበት ወቅት ለወለዱት እናቶች አስፈላጊውን ድጋፍ እናደርጋለን – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለሀገራዊ ምክክር ጉባኤው በተገኙበት የወለዱት አራስ እናቶች ጉባኤውን አሳክተው እስኪመለሱ ድረስ የሚያስፈልጋቸውን ድጋፍ እናደርግላቸዋለን አሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡ ወ/ሮ ሃዳ አልማህዲ ከቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል ለሀገራዊ…

በቀይ ባሕር ቀጣና የሚደረጉ ዲፕሎማሲያዊ ጥረቶችን እደግፋለሁ – የአፍሪካ ኅብረት

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ኅብረት በቀይ ባሕር ቀጣና ዘላቂ ሰላምና መረጋጋትን ለማስፈን የሚደረጉ ዲፕሎማሲያዊ ጥረቶችን ሙሉ በሙሉ ይደግፋል አሉ የኅብረቱ ኮሚሽን ሊቀመንበር ማሀሙድ አሊ ዩሱፍ። ሊቀመንበሩ ባወጡት መግለጫ፥ ለዓለም የንግድ እንቅስቃሴ እጅግ…