Fana: At a Speed of Life!

የጤና አገልግሎት ጥራትና ተደራሽነትን ለማረጋገጥ ያስቻሉ የሪፎርም ስራዎች ተተግብረዋል – ዶ/ር መቅደስ ዳባ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጤና አገልግሎት ጥራት፣ ተደራሽነትና ፍትሃዊነትን ማረጋገጥ ያስቻሉ የሪፎርም ስራዎች በላቀ ቁርጠኝነትና ቅንጅት ተተግብረዋል አሉ የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ፡፡ የጤና ሚኒስቴር፣ የክልልና የከተማ መስተዳድሮች ጤና ቢሮዎች የጋራ መድረክ…

በምክክር ውስጥ ሰጥቶ የመቀበል መርህ፡ የሀገር ህልውና እና የጋራ መግባባት መሠረት ነው

ማንኛውም ማህበረሰብም ሆነ ሀገር ዘላቂ ሰላም፣ መረጋጋት እና እድገትን ማረጋገጥ የሚችለው ልዩነቶቹን በሰለጠነ መንገድ መፍታት ሲችል ብቻ ነው። በፖለቲካውም ሆነ በማህበራዊ መስተጋብሮች ውስጥ የሚስተዋሉ አለመግባባቶችን ለማጥበብ ምክክር ዋነኛውና ተመራጭ መፍትሄ ነው።…

ክብ ጠረጴዛ – የምክክሩ የእኩልነት መገለጫ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ክብ ጠረጴዛ የበላይና የበታች፤ የራስጌና የግርጌ ልዩነት የሌለው በዙሪያው የሚቀመጡ ሰዎችን ሁሉ በእኩልነት በክብር የሚያስተናግድ ታላቅ የማህበራዊና የፖለቲካ እሴት መገለጫ ነው። ክብ ሰርቶ በመቀመጥ የመምከር ልምምድ በኢትዮጵያውያን ባህላዊ…

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤውን ማካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 6ኛ መደበኛ ጉባኤ በወልቂጤ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ ምክር ቤቱ በሁለት ቀናት ቆይታው በክልሉ መንግሥት አስፈፃሚ መስሪያ ቤቶች የ2018 በጀት አመት እቅድ አፈጻጸምና…

ፋይዳ ቨርስ የዲጂታል ኢኮኖሚ ልማት ጽኑ መሰረት ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ፋይዳ ቨርስ የዲጂታል ኢኮኖሚ ልማት ጽኑ መሰረት ነው አሉ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም ወደ አዲስ ምዕራፍ ተሸጋግሮ አንድ የመንግሥት የልማት ድርጅት በመሆኑን በኢትዮጵያ…

ቡና እና አረንጓዴ ዐሻራ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የቡና ምርት ባለፉት አምስት ዓመታት ውስጥ በሦስት እጥፍ እድገት አስመዝግቧል አለ የኢትዮጵያ ቡና እና ሻይ ባለስልጣን፡፡ የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር አዱኛ ደበላ እንደገለጹት፥ በቡና ምርትና ምርታማነት ለተመዘገበው እድገት የአረንጓዴ…

የተናበበ ሕዝብ – የጠንካራ ሀገር ግንባታ ኃይል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀገር ግንባታ ሂደት ወደ ተጨባጭ ውጤት የሚለወጠው በመንግሥት ብቻ ሳይሆን የመንግሥት ዕቅድና የሕዝብ ተሳትፎ ለአንድ ዓላማ ሲሰናሰል ነው፡፡ የትናንቱ በአንድ ጀምበር 800 ሚሊየን ችግኞችን የመትከል ዕቅድ የተሳካው የመንግሥትና የሕዝብን…

ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የሚሊየኖችን ቤት ወደ ብርሃን ቀይሯል – ሲኤንኤን

‎አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መቀመጫውን በአሜሪካ ያደረገው ሲኤንኤን የቴሌቪዥን ጣቢያ ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የሚሊየኖችን ቤት ወደ ብርሃን የቀየረ ግድብ ነው ሲል ገልፆታል፡፡ በሲኤንኤን የኬንያ ተወካይ ዘጋቢ የሆነችው ቪክቶሪያ ሩባደሪ ባሰናዳችው ዘገባ÷ በአፍሪካ…

አረንጓዴ ዐሻራ – የመንግሥትና የሕዝብ ቅንጅት ጉልህ ማሳያ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አነሳሽነት የተጀመረው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር የተፈጥሮ ሀብትን በመንከባከብ የአየር ንብረት ለውጥ ተጽዕኖን ከመቋቋም ባለፈ እንደ ሀገር የምግብ ዋስትናን እያረጋገጠ ነው፡፡ ይህ መርሐ ግብር…

ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን የባምባሲ መሶብ አንድ ማዕከል አገልግሎትን መርቀው ከፈቱ

‎አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ‎የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን የባምባሲ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎትን መርቀው ሼል አስጀምረዋል። ‎የአንድ ማዕከል አገልግሎቱ በክልሉ ቀደም ሲል ወደ ሼል ከገቡት የቤጉ-መሶብ እና አሶሳ መሶብ አንድ ማዕከላት…