ቴክ የኢትዮጵያ የዲጂታላይዜሽን ጉዞ Hailemaryam Tegegn Aug 13, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በመደመር መንግሥት መሪነት ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂን ከኢኮኖሚ ምሰሶዎች አንዱ በማድረግ ዓለምን በፍጥነት እየቀየረ ያለውን የዲጂታላይዜሽን ሥርዓት እየገነባች ትገኛለች። ለዘርፉ በተሰጠው ልዩ ትኩረት በአጭር ጊዜ ውስጥ ከፍተኛ እመርታ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ ስብራቶቿን በምክክሩ አክማ ለማዳን ዝግጅቷን እየጨረሰች ነው Hailemaryam Tegegn Aug 13, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በታሪኳ በርካታ ማህበራዊ፣ ፖለቲካዊ እና መዋቅራዊ ስብራቶችን አሳልፋለች። እነዚህን የረጅም ዘመናት ውስብስብ ችግሮች በዘላቂነት ለማከም እና የጋራ ሀገራዊ መግባባትን ለመፍጠር እየተካሄደ ያለው ሁሉን አካታች ሀገራዊ ምክክር ዋነኛ መፍትሄ…
ቴክ ኢትዮጵያ በሰውሰራሽ አስተውሎት ቴክኖሎጂ አበረታች እድገት እያስመዘገበች ነው – ጆርዳን Hailemaryam Tegegn Aug 13, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በሰውሰራሽ አስተውሎትና በዲጂታል ትራንስፎርሜሽን መስክ እያስመዘገበችው ያለው እድገት አበረታች ነው አሉ በኢትዮጵያ የጆርዳን አምባሳደር አምጃድ አል ሞውማኒ። አምባሳደሩ በኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ጉብኝት አድርገዋል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና ከተመካካሪዎች የሚቀርቡ ቅሬታዎችን እየመረመርን ውሳኔ እንሰጣለን – ኮሚሽኑ Hailemaryam Tegegn Aug 13, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከሀገራዊ ምክክር ጉባኤው ተሳታፊ ግለሰቦችና ቡድኖች እየቀረቡ ያሉ ቅሬታዎችን እየመረመርን ውሳኔ እንሰጣለን አሉ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ምክትል ዋና ኮሚሽነር ሂሩት ገ/ሥላሴ፡፡ ምክትል ዋና ኮሚሽነሯ የሀገራዊ ምክክር ጉባኤውን አሁናዊ ሁኔታ…
የሀገር ውስጥ ዜና የአፍሪካ ከተሞች የከንቲባነት አመራር መርሐ ግብር በኢትዮጵያ ከተሞች ስር ነቀል ለውጥ ማምጣት ጀምሯል – ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ Hailemaryam Tegegn Aug 11, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ከተሞች የከንቲባነት አመራር መርሐ ግብር በኢትዮጵያ ከተሞች ስር ነቀል ለውጥ ማምጣት ጀምሯል አሉ የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ፡፡ ሚኒስትሯ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፥ ከአፍሪካ ከተሞች የከንቲባነት…
የሀገር ውስጥ ዜና ከውጪ የሚገቡ የግብርና ምርቶችን በሀገር ውስጥ የመተካት ስራ Hailemaryam Tegegn Aug 11, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ዓመታት የውጭ ምንዛሬ እጥረትን ለመቅረፍና ሀገራዊ ኢኮኖሚን በራስ አቅም ለመገንባት በግብርናው ዘርፍ የተሰሩ ስራዎች አበረታች ውጤት አመጥተዋል አሉ የምጣኔ ሀብት ምሁራን። በድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ የቢዝነስ እና ኢኮኖሚክስ ትምህርት…
Uncategorized በሀገራዊ ምክክሩ ሁለት ተጨማሪ ቡድኖች በተመካከሩባቸው ምክረ ሃሳቦች ላይ መግባባት ላይ ደረሱ Hailemaryam Tegegn Aug 11, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በመንግሥት አደረጃጀትና ቅርጽ፣ የፖለቲካ ሥርዓት፣ የፖለቲካ ውክልናና የምርጫ ስርዓት እንዲሁም በሙስና እና መልካም አስተዳደር ጉዳዮች ተመካካሪዎች ባቀረቧቸው ምክረ ሃሳቦቻቸው መግባባት ላይ ደርሰዋል፡፡ በሀገራዊ ምክክር ጉባኤው በኮሚሽኑ የአሰራር…
የሀገር ውስጥ ዜና የቡና ምርታማነትን በሔክታር ከ9 ኩንታል ወደ 21 ኩንታል ለማሳደግ እየተሰራ ነው Hailemaryam Tegegn Aug 11, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀገራዊ የቡና ምርትና ምርታማነት ኢኒሼቲቭ የቡና ምርታማነትን በሔክታር ከ9 ኩንታል ወደ 21 ኩንታል ለማሳደግ እየተሰራ ነው አሉ የግብርና ሚኒስትር አዲሱ አረጋ፡፡ ሚኒስትሩ እንዳሉት ÷ ኢትዮጵያ የቡና መገኛ ብቻ ሳትሆን ቡና የኢኮኖሚዋ፣…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያ የባህር በር ባለቤትነት ጥያቄ የዘገየ የፍትህ እና የብሔራዊ ጥቅም ጥያቄ ነው Hailemaryam Tegegn Aug 11, 2026 0 የኢትዮጵያ የባህር በር አልባነት በሀገሪቱ የኢኮኖሚ ዕድገት፣ የንግድ ልውውጥ እና ብሔራዊ ደህንነት ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖ አሳድሯል፡፡ በአሁኑ ወቅት የመደመር መንግሥት እና የኢትዮጵያ ህዝብ እያነሱት ያለው የባህር በር ባለቤትነት ጥያቄ የህልውና፣ የልማት እና የፍትሃዊነት ጥያቄ ነው። ይህ…
የሀገር ውስጥ ዜና ምክክሩ የጋራ መግባባትን በማጎልበት ልዩነቶችን በውይይት ለመፍታት ሰፊ ዕድል ከፍቷል – ተመካካሪዎች Hailemaryam Tegegn Aug 11, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ጉባኤ የጋራ መግባባትን ለማጠናከርና የተሻለች ሀገርን ለመገንባት ትልቅ ተስፋ የተጣለበት የታሪክ ድልድይ ነው አሉ የምክክሩ ተሳታፊዎች፡፡ ከሐምሌ 8 ቀን 2018 ዓ.ም. ጀምሮ በአዲስ አበባ እየተካሄደ በሚገኘው ጉባኤ ላይ…