ኢትዮጵያ በአረንጓዴ ዐሻራ 56 ነጥብ 8 ቢሊየን ችግኞች በመትከል በዓለም ላይ አዲስ ታሪክ ጻፈች
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሀሳብ አመንጪነት በ2011 ዓ.ም በጀመረችው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር 56 ነጥብ 8 ቢሊየን ችግኞች በመትከል በዓለም ላይ አዲስ ታሪክ መጻፍ ችላለች፡፡
መርሐ ግብሩ የመሬት መጎሳቆል፣…