Fana: At a Speed of Life!

መንግሥት ሁለንተናዊ ብልጽግናን ለማረጋገጥ በቁርጠኝነት እየሰራ ነው – ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግሥት ሁለንተናዊ ብልጽግናን ለማረጋገጥ በቁርጠኝነት እየሰራ ነው አሉ የብልጽግና ፓርቲ የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ኃላፊ ሚኒስትር ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር)፡፡ ፓርቲው የሀገሪቱን የዴሞክራሲ ግንባታ ሂደትና የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ አፈጻጸምን…

የከተማችንን የስሉጥ ከተማ ግንባታ በተመለከተ ለቤኒን ልዑካን ልምድ አካፍለናል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በቤኒን የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን፣ ኢኖቬሽንና ፈጠራ ሚኒስትር ማሁና አክፕሎጋን ከተመራው የልዑካን ቡድን ጋር ተወያይተዋል፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፥ የልዑካን ቡድኑን…

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የ2019 በጀት 67 ቢሊየን ብር ሆኖ ጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት ለ2019 በጀት ዓመት 67 ቢሊየን ብር በጀት አጽድቋል፡፡ የክልሉ ምክር ቤት 6ኛ ዙር 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 6ኛ መደበኛ ጉባኤ ሁለተኛ ቀን ውሎ ቀጥሎ እየተካሄደ ይገኛል፡፡ በምክር ቤቱ የፕላን፣ መሰረተ…

ምክክሩ ዳያስፖራው የሀገር የባለቤትነት ስሜቱን እንዲያጠናክር አድርጓል – ተመካካሪ ዳያስፖራዎች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ዳያስፖራው በሀገሩ ጉዳይ ላይ የመገለል ሳይሆን የባለቤትነት ስሜት እንዲሰማው አድርጓል አሉ የምክክሩ ተሳታፊ ዳያስፖራዎች። ተመካካሪ ዳያስፖራዎቹ ምክክሩ በልዩነት ውስጥ አንድነትን በማምጣት ኢትዮጵያን ወደ ተሻለ ምዕራፍ…

የጤና አገልግሎት ጥራትና ተደራሽነትን ለማረጋገጥ ያስቻሉ የሪፎርም ስራዎች ተተግብረዋል – ዶ/ር መቅደስ ዳባ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጤና አገልግሎት ጥራት፣ ተደራሽነትና ፍትሃዊነትን ማረጋገጥ ያስቻሉ የሪፎርም ስራዎች በላቀ ቁርጠኝነትና ቅንጅት ተተግብረዋል አሉ የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ፡፡ የጤና ሚኒስቴር፣ የክልልና የከተማ መስተዳድሮች ጤና ቢሮዎች የጋራ መድረክ…

በምክክር ውስጥ ሰጥቶ የመቀበል መርህ፡ የሀገር ህልውና እና የጋራ መግባባት መሠረት ነው

ማንኛውም ማህበረሰብም ሆነ ሀገር ዘላቂ ሰላም፣ መረጋጋት እና እድገትን ማረጋገጥ የሚችለው ልዩነቶቹን በሰለጠነ መንገድ መፍታት ሲችል ብቻ ነው። በፖለቲካውም ሆነ በማህበራዊ መስተጋብሮች ውስጥ የሚስተዋሉ አለመግባባቶችን ለማጥበብ ምክክር ዋነኛውና ተመራጭ መፍትሄ ነው።…

ክብ ጠረጴዛ – የምክክሩ የእኩልነት መገለጫ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ክብ ጠረጴዛ የበላይና የበታች፤ የራስጌና የግርጌ ልዩነት የሌለው በዙሪያው የሚቀመጡ ሰዎችን ሁሉ በእኩልነት በክብር የሚያስተናግድ ታላቅ የማህበራዊና የፖለቲካ እሴት መገለጫ ነው። ክብ ሰርቶ በመቀመጥ የመምከር ልምምድ በኢትዮጵያውያን ባህላዊ…

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤውን ማካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 6ኛ መደበኛ ጉባኤ በወልቂጤ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ ምክር ቤቱ በሁለት ቀናት ቆይታው በክልሉ መንግሥት አስፈፃሚ መስሪያ ቤቶች የ2018 በጀት አመት እቅድ አፈጻጸምና…

ፋይዳ ቨርስ የዲጂታል ኢኮኖሚ ልማት ጽኑ መሰረት ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ፋይዳ ቨርስ የዲጂታል ኢኮኖሚ ልማት ጽኑ መሰረት ነው አሉ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም ወደ አዲስ ምዕራፍ ተሸጋግሮ አንድ የመንግሥት የልማት ድርጅት በመሆኑን በኢትዮጵያ…

ቡና እና አረንጓዴ ዐሻራ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የቡና ምርት ባለፉት አምስት ዓመታት ውስጥ በሦስት እጥፍ እድገት አስመዝግቧል አለ የኢትዮጵያ ቡና እና ሻይ ባለስልጣን፡፡ የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር አዱኛ ደበላ እንደገለጹት፥ በቡና ምርትና ምርታማነት ለተመዘገበው እድገት የአረንጓዴ…