ለምክክር ጉባኤው በመጡበት ወቅት ለወለዱት እናቶች አስፈላጊውን ድጋፍ እናደርጋለን – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለሀገራዊ ምክክር ጉባኤው በተገኙበት የወለዱት አራስ እናቶች ጉባኤውን አሳክተው እስኪመለሱ ድረስ የሚያስፈልጋቸውን ድጋፍ እናደርግላቸዋለን አሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡
ወ/ሮ ሃዳ አልማህዲ ከቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል ለሀገራዊ…