ኢትዮጵያ የአፍሪካን ሀብት ለጋራ ጥቅም ለማዋል በትብብር መስራት እንደሚገባ ቁልፍ መልዕክት አስተላልፋለች
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አፍሪካ ያላትን ሀብት ለጋራ ጥቅም ለማዋል በትብብር መስራት እንደሚገባ ኢትዮጵያ ቁልፍ መልዕክት አስተላልፋለች አሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ነብያት ጌታቸው፡፡
49ኛው የአፍሪካ ህብረት የሥራ አስፈጻሚ ምክር ቤት ስብሰባ…