Fana: At a Speed of Life!

የብርሃንና የናፍቆት ድምጾች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ክረምቱ ቦታውን ለቅቆ ጸደዩ ሲጠባ፤ የኢትዮጵያ ሰማይ በልዩ የናፍቆትና የተስፋ ዜማዎች ይሞላል። «እንቁጣጣሽ እንኳን መጣሽ» የሚለው ድምፅ ሲሰማ የዘመን መለወጫ መድረሱ ይታወቃል። አዲስ ዓመት ከቀን መለወጥ በላይ የሕብረትና የይቅርታ በዓል…

የዓለም መገናኛ ብዙኀንን ትኩረት የሳበው የኢትዮጵያ ማንሰራራት

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዓለም እይታ የኢትዮጵያ ገጽታ በሁለት ፍጹም ተቃራኒ የታሪክ ትርክቶች መካከል ተጽፏል። በአንድ ገጽ ዘመናትን የተሻገረ የክብር፣ የጥንታዊ ስልጣኔ እና የነጻነት ባለቤትነት አለ፤ በሌላኛው ገጽ ደግሞ ራስን አለመቻል፣ ተመጽዋችነትና ድህነት የሚሉ…

መጪዎቹ የጳጉሜን ቀናት “የኢትዮጵያ ማንሰራራት” በሚል መሪ ሀሳብ ይከበራሉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መጪዎቹ የጳጉሜን ቀናት "የኢትዮጵያ ማንሰራራት" በሚል መሪ ሀሳብ በተለያዩ ስያሜዎች ይከበራሉ አለ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት፡፡ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ከበደ ዴሲሳ በዛሬው ዕለት በሰጡት መግለጫ፥ የተገባደደው…

ከተሞችን በማዘመንና ለነዋሪዎች ምቹ በማድረግ የዜጎችን ተጠቃሚነት ለማሳደግ እየሰራን ነው – አቶ ደስታ ሌዳሞ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከተሞችን በማዘመንና ለነዋሪዎች ምቹ በማድረግ የዜጎችን ተጠቃሚነት ለማሳደግ እየሰራን ነው አሉ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በማዕከላዊ ሲዳማ ዞን ይርጋዓለም ከተማ እንዲሁም በደቡባዊ ሲዳማ ዞን አለታ ወንዶ…

ከበዓል ማድመቂያነት እስከ አዘቦት ባህል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በሰው ተኮር የልማት አቅጣጫዋ ዜጎች በተለይም ሕፃናት፣ ተማሪዎች፣ አረጋውያንና በተለያዩ ምክንያቶች ድጋፍ የሚሹ ወገኖችን ኑሮ ለማሻሻል በርካታ ተግባራትን እያከናወነች ትገኛለች። የመደመር መንግሥት ዘላቂ እድገትን ከዜጎች ዕለታዊ…

የታሪክ፣ የፅናትና የሀገር ሕልውና ዘብ

“ከመሞት በላይ ለመሞት” የተገባ ቃል፣ ሺህ ጊዜ ደም ቢፈስ በመስዋዕትነት ሀገር የማስቀጠል ኪዳን…” ይህ ከኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት መዝሙር ላይ የተወሰደ ስንኝ፣ የቃላት ውበት ብቻ ሳይሆን ተቋሙ ለሀገር ሕልውናና ለህዝቦች ደህንነት ሲል የገባውን የማይናወጥ የመስዋዕትነት ቃል ኪዳን ቁልጭ…

የኢትዮጵያ ብስራት እየመጣ ነው?

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የብስራት ዘመን በተጨባጭ የልማት ቋጥኞች ላይ እየታነጸ ያለ የዘመናችን ህያው እውነት ሆኗል ። ሀገራችን የትናንት የፖለቲካ ስብራቶቿን በሀገራዊ ምክክር ጠግና፤ በብዝሃ ዘርፍ የኢኮኖሚ መዋቅር ፈጣን ዕድገት እያስመዘገበች ነው፤…

የመደመር መንግሥት የፕሮጀክት አፈጻጸም ባህል ማሳያ – መገጭ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለበርካታ ዓመታት በተለያዩ ምክንያቶች "ሞቷል" እስኪባል ድረስ ቆሞ የነበረው የመገጭ ግድብ ፕሮጀክት ባለፉት ጥቂት ዓመታት በተደረገለት ከፍተኛ ክትትልና ርብርብ ለትንሳኤው ቀርቧል፡፡ የመደመር መንግሥት ፕሮጀክቶችን ከመጀመር ባለፈ በተያዘላቸው…

76ኛው የዓለም ጤና ድርጅት የአፍሪካ ቀጣና ጉባኤ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው፡፡

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 76ኛው የዓለም ጤና ድርጅት የአፍሪካ ቀጣና ጉባኤ በአዲስ አበባ አድዋ ድል መታሰቢያ መካሄድ ጀምሯል፡፡ በመክፈቻ ሥነ ሥርዓቱ ላይ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ፣ የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ እንዲሁም የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር…

የመውሊድ በዓል በታላቁ አንዋር መስጂድ በድምቀት እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 1ሺህ 501ኛው የነቢዩ መሐመድ (ሰ.ዐ.ወ) የልደት በዓል (መውሊድ) በታላቁ አንዋር መስጂድ "የፍትሁ ነቢይ" በሚል መሪ ቃል በድምቀት እየተከበረ ነው፡፡ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት ምክትል ተቀዳሚ ፕሬዚዳንት ሼህ አብዱልከሪም…