Fana: At a Speed of Life!

የአፍሪካ ከተሞች የከንቲባነት አመራር መርሐ ግብር በኢትዮጵያ ከተሞች ስር ነቀል ለውጥ ማምጣት ጀምሯል – ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ከተሞች የከንቲባነት አመራር መርሐ ግብር በኢትዮጵያ ከተሞች ስር ነቀል ለውጥ ማምጣት ጀምሯል አሉ የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ፡፡ ሚኒስትሯ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፥ ከአፍሪካ ከተሞች የከንቲባነት…

ከውጪ የሚገቡ የግብርና ምርቶችን በሀገር ውስጥ የመተካት ስራ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ዓመታት የውጭ ምንዛሬ እጥረትን ለመቅረፍና ሀገራዊ ኢኮኖሚን በራስ አቅም ለመገንባት በግብርናው ዘርፍ የተሰሩ ስራዎች አበረታች ውጤት አመጥተዋል አሉ የምጣኔ ሀብት ምሁራን። በድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ የቢዝነስ እና ኢኮኖሚክስ ትምህርት…

በሀገራዊ ምክክሩ ሁለት ተጨማሪ ቡድኖች በተመካከሩባቸው ምክረ ሃሳቦች ላይ መግባባት ላይ ደረሱ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በመንግሥት አደረጃጀትና ቅርጽ፣ የፖለቲካ ሥርዓት፣ የፖለቲካ ውክልናና የምርጫ ስርዓት እንዲሁም በሙስና እና መልካም አስተዳደር ጉዳዮች ተመካካሪዎች ባቀረቧቸው ምክረ ሃሳቦቻቸው መግባባት ላይ ደርሰዋል፡፡ በሀገራዊ ምክክር ጉባኤው በኮሚሽኑ የአሰራር…

የቡና ምርታማነትን በሔክታር ከ9 ኩንታል ወደ 21 ኩንታል ለማሳደግ እየተሰራ ነው ‎

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀገራዊ የቡና ምርትና ምርታማነት ኢኒሼቲቭ የቡና ምርታማነትን በሔክታር ከ9 ኩንታል ወደ 21 ኩንታል ለማሳደግ እየተሰራ ነው አሉ የግብርና ሚኒስትር አዲሱ አረጋ፡፡ ሚኒስትሩ እንዳሉት ÷ ኢትዮጵያ የቡና መገኛ ብቻ ሳትሆን ቡና የኢኮኖሚዋ፣…

የኢትዮጵያ የባህር በር ባለቤትነት ጥያቄ የዘገየ የፍትህ እና የብሔራዊ ጥቅም ጥያቄ ነው

የኢትዮጵያ የባህር በር አልባነት በሀገሪቱ የኢኮኖሚ ዕድገት፣ የንግድ ልውውጥ እና ብሔራዊ ደህንነት ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖ አሳድሯል፡፡ በአሁኑ ወቅት የመደመር መንግሥት እና የኢትዮጵያ ህዝብ እያነሱት ያለው የባህር በር ባለቤትነት ጥያቄ የህልውና፣ የልማት እና የፍትሃዊነት ጥያቄ ነው። ይህ…

ምክክሩ የጋራ መግባባትን በማጎልበት ልዩነቶችን በውይይት ለመፍታት ሰፊ ዕድል ከፍቷል – ተመካካሪዎች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ጉባኤ የጋራ መግባባትን ለማጠናከርና የተሻለች ሀገርን ለመገንባት ትልቅ ተስፋ የተጣለበት የታሪክ ድልድይ ነው አሉ የምክክሩ ተሳታፊዎች፡፡ ከሐምሌ 8 ቀን 2018 ዓ.ም. ጀምሮ በአዲስ አበባ እየተካሄደ በሚገኘው ጉባኤ ላይ…

የኢትዮጵያ ዲፕሎማሲ አዲስ አቅጣጫ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በመደመር መንግሥት መሪነት ብሔራዊ ጥቅሟን፣ የሰላም ግንባታ፣ የኢኮኖሚ ትስስርና የልማት ግቦቿን ለማረጋገጥ በሚያስችል አግባብ ዲፕሎማሲዋን በሰፊው እየተጠቀመች ትገኛለች፡፡ ዲፕሎማሲ አንዲት ሀገር ከሌሎች ሀገራት ጋር ያላትን ግንኙነት…

ከሀገር በተቃርኖ የቆሙ ሌቦችን መረብ የመበጣጠስ ርምጃ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በተለያየ ሁኔታ ሙያዊ ሥነ ምግባር በሌላቸው አንዳንድ አመራሮችና ባለሙያዎች የሚፈጸሙ ብልሹ አሰራሮች የሕዝብ ምሬት ምንጭ ሆነው ቀጥለዋል። ጥቂቶች የራሳቸውን ሃብት ለማጋበስ የዘረጓቸው የስርቆት መረቦችና አፍራሽ የጥቅም ትስስሮች በሀገር ላይ…

የኦሮሞ ሕዝብ በሀገር ግንባታ ትልቅ አስተዋፅኦ እንዳደረገ በግልጽ ይታያል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኦሮሞ ሕዝብ ደሙን አፍስሶ፣ አጥንቱን ከስክሶና ላቡን አፍስሶ በሀገር ግንባታ ሂደት ትልቅ አስተዋፅኦ እንዳደረገ በግልጽ ይታያል አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከኦቢኤን ጋር ባደረጉት ቆይታ እንዳሉት፥ የኦሮሞ…

መንግሥት ሁለንተናዊ ብልጽግናን ለማረጋገጥ በቁርጠኝነት እየሰራ ነው – ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግሥት ሁለንተናዊ ብልጽግናን ለማረጋገጥ በቁርጠኝነት እየሰራ ነው አሉ የብልጽግና ፓርቲ የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ኃላፊ ሚኒስትር ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር)፡፡ ፓርቲው የሀገሪቱን የዴሞክራሲ ግንባታ ሂደትና የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ አፈጻጸምን…