Fana: At a Speed of Life!

ምክክሩ ወደ ጦርነት በወሰዱን አጀንዳዎች ላይ ተነጋግሮ ሰላምን ማምጣት የሚያስችል ነው – መስፍን አርዓያ (ፕ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክክሩ ወደ ጦርነት በወሰዱን አጀንዳዎች ላይ ተነጋግሮ ሰላምን ማምጣት የሚያስችል በመሆኑ ሕዝቡ በትልቅ ተስፋ እየጠበቀው ነው አሉ የሀገራዊ ምክክር ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርዓያ (ፕ/ር)፡፡ ዋና ኮሚሽነሩ ሐምሌ 8 ቀን 2018 ዓ.ም የተከፈተው…

ዝንጀሮ የሚሞተው በወጣትነቱ የዘለለውን ገደል በእርጅናው ለመዝለል ሲሞክር ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የህገ ወጡ ቡድን አመራሮች የመድረኮች የቀደመ የተራ ሽፍትነት ባህርያቸውን እየገለጡ ነው፡፡ከውጪ ታሪካዊ ጠላቶች እና ከዓለም አቀፉ የአሸባሪ ቡድን አልሻባብ ጋርም ጥምረት በመፍጠር የኢትዮጵያን ህዝብ ለመውጋት እየተዘጋጁ እንዳለ ከራሳቸው አንደበት…

ሀማስ ሙሉ በሙሉ ትጥቅ ለመፍታት ተስማምቷል – ፕሬዚዳንት ዶናልድ ፕራምፕ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ፕራምፕ በጋዛ ውስጥ ሰላምን ለማምጣት ሀማስ ሙሉ ለሙሉ ትጥቅ ለመፍታት ተስማምቷል አሉ፡፡ ፕሬዚዳንቱን በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፥ በጋዛ የሰላም ቦርድ በተደረሰው ስምምነት መሰረት ሀማስ ትጥቁን…

‎አንዲት እናት 6 ነጥብ 4 ኪ.ግ የምትመዝን ህጻን በሰላም ተገላገለች ‎

‎አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ‎በቤንች ሸኮ ዞን አንዲት እናት 6 ነጥብ 4 ኪ.ግ የምትመዝን ህጻን በሰላም ተገላግላለች። ‎ ‎በዞኑ የአማን ሻሸቃ ቀበሌ ነዋሪ የሆነችው ወ/ሮ ሳይሉሽ ባህሩ በሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ማስተማሪያ ሆስፒታል የህክምና ባለሙያዎች በተደረገላት ክትትል…

ፌደራል ፖሊስ ከኢንተርፖልና ከማላዊ ፖሊስ ጋር በመተባበር በአደገኛ ሕገ-ወጥ የሰዎች አዘዋዋሪነት የተጠረጠረውን ግለሰብ በቁጥጥር ሥር አዋለ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ከኢንተርፖል እና ከማላዊ ፖሊስ ጋር በመተባበር በአደገኛ ሕገ-ወጥ የሰዎች አዘዋዋሪነት የተጠረጠረውን አድነው ባሻው በቁጥጥር ሥር ውሎ በሕግ ተጠያቂ እንዲሆን ወደ ኢትዮጵያ እንዲመጣ አድርጓል። በማላዊ በቁጥጥር ስር…

ኢትዮጵያ የአፍሪካን ሀብት ለጋራ ጥቅም ለማዋል በትብብር መስራት እንደሚገባ ቁልፍ መልዕክት አስተላልፋለች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አፍሪካ ያላትን ሀብት ለጋራ ጥቅም ለማዋል በትብብር መስራት እንደሚገባ ኢትዮጵያ ቁልፍ መልዕክት አስተላልፋለች አሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ነብያት ጌታቸው፡፡ 49ኛው የአፍሪካ ህብረት የሥራ አስፈጻሚ ምክር ቤት ስብሰባ…

ግብጽ በሕዳሴ ግድብ ዙሪያ መሰረተ ቢስ ክስ ከማቅረብ ይልቅ መደራደር ያዋጣታል – ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ግብጽ በታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ዙሪያ መሰረተ ቢስ ክሶችን ከማሰማት ይልቅ በጋራ ማዕቀፎች ተስማምታ መደራደር ያዋጣታል አሉ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር)፡፡ ሚኒስትሩ ግብጽ የምታቀርባቸውን የሀሰት ውንጀላዎች አስመልክተው…

የጋራ ሀገር የጋራ መፍትሔ – የኢትዮጵያውያን ድምጽ እኩል የሚሰማበት ምክክር

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገራት የተለያየ የአኗኗር ሁኔታ፣ ማንነትና ባህል ባላቸው ግለሰቦች የሚገነቡ የማህበረሰብ ውቅር ውጤት ናቸው፡፡ በዚህም ምክንያት በአንድ ጉዳይ ላይ የተለያየ እይታ ቢኖራቸው ወይም ጥያቄዎቻቸውም የተለያዩ መሆናቸው የሚጠበቅ ጉዳይ ነው፡፡…

የነዳጅ አቅርቦትና ስርጭትን ለማዘመን የሚያስችል መተግበሪያ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የነዳጅና ኢነርጂ ባለስልጣን የነዳጅ አቅርቦትና ስርጭትን ለማዘመን የሚያስችል ዲጂታል መተግበሪያ ይፋ አድርጓል። የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) በዚሁ ወቅት እንዳሉት፥ ዲጂታል ስርዓቱ በነዳጅ ዘርፉ የሚታየውን ብልሹ…

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል የ2019 በጀት 45 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር ሆኖ ጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ምክር ቤት ለ2019 በጀት ዓመት 45 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር በጀት አጽድቋል። የክልሉ ምክር ቤት የበጀትና ፋይናንስ ዘርፍ ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ወ/ሮ የኋላሸት በላይነህ በታርጫ ከተማ እየተካሄደ በሚገኘው…