Fana: At a Speed of Life!

የፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን መርህ የኢትዮጵያን መሰረታዊ ጉዳዮች በማቀንቀን ላይ የተመሰረተ ነው – ሙዓዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፋና መርህ የኢትዮጵያን መሰረታዊ ጉዳዮች በማቀንቀን ላይ የተመሰረተ ነው አሉ የፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን የቦርድ ሰብሳቢ ሙዓዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት፡፡ ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ባለፉት ዓመታት ሲያከናውናቸው በነበሩ ሰፋፊ ተግባራት ከተቋሙ…

በሁሉም ዘርፎች ብልጽግናን ለማረጋገጥ የሚያግዙ ተግባራት እየተከናወኑ ነው – አቶ ጥላሁን ከበደ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በሁሉም ዘርፎች ብልጽግናን ለማረጋገጥ የሚያግዙ ተግባራት እየተከናወኑ ነው አሉ፡፡ "የጉባ ብስራቶች፤ የመደመር መንግሥት ትሩፋቶች" በሚል መሪ ሃሳብ በዛሬው ዕለት በጅግጅጋ ከተማ ህዝባዊ…

ባለፉት ሰባት ዓመታት ጠንካራ ሀገረ መንግሥት እንዲገነባ መሰረት ተጥሏል – ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመደመር መንግሥት ባለፉት ሰባት ዓመታት ጠንካራ ሀገረ መንግስት እንዲገነባ መሰረት ጥሏል አሉ የብልፅግና ፓርቲ የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ ሚኒስትር ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር)፡፡ “የጉባ ብስራቶች፣ የመደመር መንግሥት ትሩፋቶች “በሚል…

መንግሥት ህዝቡ የሚያነሳቸውን ጥያቄዎች በተግባር ይመልሳል – ተስፋዬ በልጅጌ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግሥት የህዝቡን ተጠቃሚነት ማዕከል ያደረጉ የልማት ተግባራትን በማከናወን የህዝቡን ጥያቄዎች በተግባር ይመልሳል አሉ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግሥት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጅጌ (ዶ/ር)። በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል…

ባለፉት ዓመታት ፈተናዎችን ወደ ዕድል በመቀየር ከፍተኛ ውጤት ተመዝግቧል – ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ጥቂት ዓመታት ፈተናዎችን ወደ ዕድል በመቀየር በሁሉም ዘርፎች ከፍተኛ ውጤት ማስመዝገብ ተችሏል አሉ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)። የፌደራል እና የክልል ከፍተኛ አመራሮች፣ የሐረሪ ክልል…

ለጥበበኞች እውቅና መስጠት የሚያስችለው የጥበባትና ፈጠራ ኢንዱስትሪ ፖሊሲ…

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የባህል እና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ ነብዩ ባዬ የጥበባት እና ፈጠራ ኢንዱስትሪ ፖሊሲ ለጥበበኞች እውቅና መስጠት ያስችላል አሉ፡፡ የጥበባት እና ፈጠራ ኢንዱስትሪ ፖሊሲ ረቂቅ ላይ ውይይት እየተካሄደ ነው። ሚኒስትር ዴኤታው…

ኢትዮጵያ በ3 ሺህ ሜትር ሴቶች የወርቅ ሜዳልያ አሸነፈች

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በአንጎላ ሉዋንዳ እየተካሄደ በሚገኘው 4ኛው የአፍሪካ ወጣቶች ኦሊምፒክ በሴቶች የ3 ሺህ ሜትር የወርቅ ሜዳልያ አሸንፋለች፡፡ በርቀቱ ኤልሳቤት አማረ 1ኛ በመሆን ለኢትዮጵያ የወርቅ ሜዳልያ ያስገኘች ሲሆን፥ ኬንያና ዩጋንዳ 2ኛ እና 3ኛ…

የመናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን እድሳት ታሪኩን የተሟላ ያደርገዋል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በመዲናዋ የሚገኘው የመናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን የሕንጻ እድሳት ሥራ የቤተ ክርስቲያኑን ታሪክ የተሟላ ያደርገዋል አሉ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዛሬው ዕለት በቤተ ክርስቲያኑ…

ለ24 ነጥብ 8 ሚሊየን ህፃናት የፖሊዮ መከላከያ ክትባት ይሰጣል – ዶ/ር መቅደስ ዳባ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዚህ ዓመት በሀገር አቀፍ ደረጃ ለ24 ነጥብ 8 ሚሊየን ህፃናት የልጅነት ልምሻ (ፖሊዮ) መከላከያ ክትባት ይሰጣል አሉ የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ፡፡ ሚኒስትሯ ሀገር አቀፍ የተቀናጀ የፖሊዮ መከላከያ ክትባት ዘመቻን በዛሬው…

የፋይዳ መታወቂያን ተደራሽነትና አገልግሎት ይበልጥ ለማስፋት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያን ተደራሽነትና አገልግሎት ይበልጥ ለማስፋት በትኩረት እየተሰራ ነው አለ የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም፡፡ በፕሮግራሙ የሳይበር ደህንነት ዳይሬክተር ካሳዬ ታፈሰ (ኢ/ር) ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ የባዮሜትሪክ መረጃዎችን…