Fana: At a Speed of Life!

የሩሲያ-ዩክሬን ሰላም ማረጋገጥ አሜሪካ በምትፈልገው ፍጥነት ሊከናወን እንደማይችል ሩሲያ ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሩሲያ-ዩክሬንን ጦርነት ለማስቆም የሚደረገው የሰላም ጥረት አሜሪካ በምትፈልገው ፍጥነት ሊሳካ እንደማይችል ሩሲያ ገልጻለች፡፡ የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ግጭቱን በዲፕሎማሲያዊና ፖለቲካዊ መንገድ ለመፍታት ቁርጠኛ መሆናቸውን…

ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) የደቡባዊ ዓለም ሀገራት ትብብር እንዲጠናከር ጠየቁ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡባዊ ዓለም ሀገራት ለጋራ ብልጽግና ትብብራቸውን እንዲያጠናክሩ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) ጠይቀዋል፡፡ በብራዚል ሪዮ ዲ ጄኔሮ ሲካሄድ የቆየው የብሪክስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ስብሰባ ተጠናቅቋል፡፡ ሚኒስትሩ…

የኢትዮ-ጅቡቲ ባቡር የተቀላጠፈ የአንድ ማዕከል አገልግሎት እየሰጠ መሆኑን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮ ጅቡቲ ባቡር አ.ማ ከባቡር ጭነት በተጨማሪ የትራንዚት፣ የጉምሩክ አስተላላፊነትና የሎጅስቲክስ ስራዎችን በማቀናጀት የተቀላጠፈ የአንድ ማዕከል አገልግሎት እየሰጠ መሆኑን አስታውቋል፡፡ የኢትዮ-ጅቡቲ ባቡር አ.ማ የጀመረው አዲስ አገልግሎት…

ኢትዮጵያና ቻይና በብሪክስ ማዕቀፍ ትብብራቸውን ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከቻይና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ዪ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም ለሀገራቱ ሁሉን አቀፍ ስትራቴጂካዊ አጋርነት አጽንኦት በመስጠት በሁለትዮሽና የባለብዙ ወገን ጉዳዮች ላይ…

የሐረሪ ክልል ካቢኔ የቀረበለትን የበጀት ክለሳ አፀደቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሐረሪ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት (ካቢኔ) ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ የቀረበለትን የ214 ሚሊየን ብር የበጀት ክለሳ አፅድቋል። የ9 ወራት እቅድ አፈጻጸምን መነሻ በማድረግ በክልሉ ተጨማሪ በጀት የጠየቁ ሥራዎች በመኖራቸው የበጀት ክለሳው…

ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) ከሩሲያ እና ብራዚል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) ከሩሲያ እና ብራዚል አቻዎቻቸው ጋር ተወያይተዋል፡፡ በብራዚል ሪዮ ዲ ጄኔሮ እየተካሄደ በሚገኘው የብሪክስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ስብሰባ ላይ እየተሳተፉ የሚገኙት ሚኒስትሩ፤ ከስብሰባው…

የአማራ ክልል በተሻለ የሰላምና ልማት ጉዞ ላይ ይገኛል – አቶ አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ክልል ከመቼውም ጊዜ በላይ በተሻለ የሰላም እና ልማት ጉዞ ላይ እንደሚገኝ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ ተናገሩ። ርዕሰ መስተዳድሩ እንዳሉት÷በክልሉ ተፈጥረው የነበሩ የሰላምና የጸጥታ ችግሮች በዋናነት ከፖለቲካዊ ጽንፈኝነት ጋር…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ በመዲናዋ የተከናወኑ የጸጥታ ስራዎችን ገመገሙ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በከተማ አስተዳደሩ የተከናወኑ የዘጠኝ ወራት የጸጥታ ስራዎችን ገምግመዋል። ከንቲባዋ በዚሁ ወቅት የከተማዋን እድገትና ለውጦች የሚመጥኑ የጸጥታ ስራዎች በመሰራታቸው ከተማዋን ሰላማዊ፣…

ለደጃዝማች ኩምሳ ሞረዳ ቤተ-መንግስት የመልሶ ማልማት ሥራ ሊከናወን ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የደጃዝማች ኩምሳ ሞረዳ ቤተ-መንግስት የጥገና እና የመልሶ ማልማት ሥራን ለማከናወን የውል ስምምነት መፈረሙን የኢትዮጵያ ቅርስ ባለስልጣን አስታውቋል፡፡ የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር አበባው አያሌው (ረ/ፕ/ር) በዚህ ወቅት÷…

ኢትዮጵያ በ3ኛው የአፍሪካ-ኢራን ኢኮኖሚያዊ ጉባኤ ላይ እየተሳተፈች ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በቴህራን እየተካሄደ በሚገኘው 3ኛው የአፍሪካ-ኢራን ኢኮኖሚያዊ ትብብር ጉባኤ እና በኢራን ዓለም አቀፍ ኤክስፖ ላይ እየተሳተፈች ነው፡፡ ጉባኤው በዋናነት በኢራን እና በአፍሪካ ሀገራት መካከል ያለውን የኢንዱስትሪ፣ የንግድና…