የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ በአማራ ክልል ያሳየው ለውጥ የኢንዱስትሪ አብዮት ሊባል የሚችል ነው – አቶ መላኩ አለበል
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞንና ደብረ ብርሃን ከተማ ያሳየው ለውጥ የኢንዱስትሪ አብዮት ሊባል የሚችል ነው አሉ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል።
ሚኒስትሩ ይህንን ያሉት በደብረ ብርሃን ከተማ ተገንብቶ የተጠናቀቀውን…