የፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን መርህ የኢትዮጵያን መሰረታዊ ጉዳዮች በማቀንቀን ላይ የተመሰረተ ነው – ሙዓዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፋና መርህ የኢትዮጵያን መሰረታዊ ጉዳዮች በማቀንቀን ላይ የተመሰረተ ነው አሉ የፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን የቦርድ ሰብሳቢ ሙዓዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት፡፡
ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ባለፉት ዓመታት ሲያከናውናቸው በነበሩ ሰፋፊ ተግባራት ከተቋሙ…