Fana: At a Speed of Life!

የአማራ ክልል የጸጥታ ምክር ቤት የክልሉን የጸጥታ ሁኔታ በመገምገም አቅጣጫ አስቀመጠ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ክልል የጸጥታ ምክር ቤት በዛሬው ዕለት የክልሉን የጸጥታ ሁኔታ በመገምገም ቀጣይ አቅጣጫ አስቀምጧል፡፡ የክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ መንገሻ ፈንታው (ዶ/ር) ምክር ቤቱ ያደረገውን ግምገማ በማስመልከት በሰጡት ማብራሪያ፥ በክልሉ የጸጥታ…

በክልሉ የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና የማለፍ ምጣኔን ማሳደግ ተችሏል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የተማሪዎችን ውጤት ለማሻሻል በተሰራ ስራ የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና የማለፍ ምጣኔን ማሳደግ ተችሏል አለ የክልሉ ትምህርት ቢሮ፡፡ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የቢሮው ኃላፊ አቶ አንተነህ ፈቃዱ…

የሕዳሴ ግድብን መጠናቀቅ በማስመልከት በጋምቤላ እና አሶሳ ከተሞች የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ተጠናቅቆ ለምረቃ መብቃቱን በማስመልከት በጋምቤላ እና ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች የአካል ብቃት እንቅስቃሴ መርሐ ግብር ተካሂዷል። ‎ በጋምቤላ በተካሄደው የአካል ብቃት እንቅስቃሴ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዓለሚቱ…

ታላቁ የሕዳሴ ግድብ ከተመጽዋችነት መላቀቅ እንደምንችል ማሳያ ነው – ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ኢትዮጵያውያን ከተመጽዋችነት መላቀቅ እንደምንችል አመላካች ነው አሉ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ፡፡ ፕሬዚዳንት ታዬ የግድቡን መጠናቀቅ በማስመልከት በአዲስ አበባ እየተካሄደ በሚገኘው ሕዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ…

ታላቁ የሕዳሴ ግድብ ለኢትዮጵያ ማንሰራራት ድንቅ መሰረት ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የታሪካችን እውነተኛ እጥፋትና የኢትዮጵያ ማንሰራራት ድንቅ መሰረት አሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡ ግድቡ ተጠናቅቆ ለምረቃ መብቃቱን በማስመልከት የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ እና ምክትል…

በሰው ሰራሽ አስተውሎት የተሰራች ሚኒስትር የሾመችው ሀገር…

አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አልባንያ በሰው ሰራሽ አስተውሎት የተሰራች ሚኒስትር በመሾም በዓለም የመጀመሪያዋ ሀገር ሆናለች፡፡ የሀገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ኤዲ ራማ ሙስናን ለመታገል በሚል በሰው ሰራሽ አስተውሎት (AI) የተሰራች ሚኒስትር በካቢኔያቸው ማካተታቸው አነጋጋሪ…

ኢትዮጵያ የደመቀችበት የሄልሲንኪ የዓለም ሻምፒዮና ሲታወስ…

አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የ2025 የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ዛሬ ከእኩለ ሌሊት በኋላ በጃፓን ቶኪዮ ጅማሮውን ያደርጋል፡፡ በርካታ አትሌቶችም የኢትዮጵያ ስም እንዲናኝ፣ ሰንደቋም በዓለም አደባባይ ከፍ ብሎ እንዲውለበለብ ያስቻሉ ቀደምት አትሌቶችን ፈለግ ተከትለው…

ተወዳጁ የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ በተጠባቂ ጨዋታዎች ተመልሷል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ተወዳጁ የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ከሁለት ሳምንታት እረፍት በኋላ የማንቼስተር ደርቢን ጨምሮ በተጠባቂ የ4ኛ ሳምንት መርሐ ግብሮች ይመለሳል፡፡ በ2026 የዓለም ዋንጫ የማጣሪያ መርሐ ግብር ለየሀገራቸው ሲጫወቱ የሰነበቱ ተጫዋቾች ወደ ክለቦቻቸው…

ቀልጣፋና ፈጣን አገልግሎት ለመስጠት አዲስ ብስራት ይዘን መጥተናል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የነዋሪዎቻችንን እንግልት የሚቀንስ ቀልጣፋና ፈጣን አገልግሎት ለመስጠት በአዲሱ አመት አዲስ ብስራት ይዘን መጥተናል አሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር (ዶ/ር) ዐቢይ አሕመድ በዛሬው ዕለት አዲስ መሶብ የአንድ…

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ለአዲስ አመት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ለ2018 አዲስ ዓመት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመልዕክታቸው፥ ያለፈው ዓመት የግድባችንን ፍፃሜ አብስሮ በሁሉም ያቀድናቸው ተግባራት የነበረን አፈጻጸም መልካም…