Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ በአማራ ክልል ያሳየው ለውጥ የኢንዱስትሪ አብዮት ሊባል የሚችል ነው – አቶ መላኩ አለበል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞንና ደብረ ብርሃን ከተማ ያሳየው ለውጥ የኢንዱስትሪ አብዮት ሊባል የሚችል ነው አሉ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል። ሚኒስትሩ ይህንን ያሉት በደብረ ብርሃን ከተማ ተገንብቶ የተጠናቀቀውን…

በአማራ ክልል የኢንዱስትሪ ዘርፉን ለማጠናከር በትኩረት እየተሰራ ነው – አቶ አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል የኢንዱስትሪ ልማትን ለማጠናከርና የስራ እድል ፈጠራን ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ ነው አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ፡፡ በደብረ ብርሃን ከተማ የብራውን ፉድስ የበቆሎ ማቀነባበሪያ እና የምግብና የእንስሳት መኖ ማምረቻ…

የሰሜን ሸዋ ዞን የኢንዱስትሪ ልማት ለኢትዮጵያ ዘላቂ ብልጽግና ተደማሪ አቅም ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል የሰሜን ሸዋ ዞን የኢንዱስትሪ ልማት ለኢትዮጵያ ዘላቂ ብልጽግና ተደማሪ አቅም ነው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንን ያሉት በደብረ ብርሃን ከተማ ተገንብቶ የተጠናቀቀውን የብራውን ፉድስ…

በኦሮሚያ ክልል እስካሁን ከ1 ነጥብ 7 ሚሊየን ሄክታር መሬት ላይ የደረሰ ሰብል ተሰብስቧል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል እስካሁን ከ1 ነጥብ 7 ሚሊየን ሄክታር መሬት ላይ የደረሱ ሰብሎች ተሰብስበዋል አለ የክልሉ ግብርና ቢሮ፡፡ የቢሮው የኮሙኒኬሽን ኃላፊ እንደሻው ጀማነህ ለፋና ዲጂታል እንደገለጹት፥ በክልሉ በ2017/18 የምርት ዘመን 11 ነጥብ 5…

ኢንሳ የአይ ኤስ ኦ 9001፡2015 ዓለም አቀፍ የጥራት ሥራ አመራር እውቅና አገኘ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር (ኢንሳ) የጥራት መስፈርቶችን በማሟላት የአይ ኤስ ኦ 9001:2015 ዓለም አቀፍ የጥራት ሥራ አመራር ስርዓት ማረጋገጫ እውቅና ተሰጥቶታል፡፡ የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ትዕግስት ሃሚድ የጥራት ሥራ…

ኢትዮጵያ 32ኛውን የተባበሩት መንግስታት የአየር ንብረት ጉባኤ እንድታስተናግድ ተሳታፊ ሀገራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ 32ኛውን የተባበሩት መንግስታት የአየር ንብረት ጉባኤ (ኮፕ32) እንድታስተናግድ ተሳታፊ ሀገራት ተስማሙ ፡፡ ኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥ ተጽዕኖን ለመቋቋም በርካታ ተግባራትን እያከናወነች ሲሆን፥ 32ኛውን ጉባኤ ለማስተናገድ ባለፈው…

ለኢትዮጵያ የደን ልማት የፋይናንስ ድጋፍ ለማግኘት የሚደረገውን ጥረት አግዛለሁ – ፋኦ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 2 ፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዓለም የምግብና እርሻ ድርጅት (ፋኦ) ኢትዮጵያ በደን ልማት ለምታከናውናቸው ተግባራት የፋይናንስ ድጋፍ ለማግኘት የምታደርገውን ጥረት አግዛለሁ አለ፡፡ የፋኦ የኢትዮጵያ ተወካይ ፋራይ ዚሙድዚ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንደገለጹት፥ ኢትዮጵያ ደኖችን…

በሁለት ዓመት ውስጥ ከግማሽ ሚሊየን በላይ ኢትዮጵያውያን በሳዑዲ የሥራ እድል ተፈጥሮላቸዋል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 2 ፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እና ሳዑዲ አረቢያ የሥራ ገበያ የሁለትዮሽ ስምምነት ከተፈራረሙ ወዲህ በሁለት አመት ውስጥ ከግማሽ ሚሊየን በላይ ኢትዮጵያውያን የስራ እድል ተፈጥሮላቸዋል አለ በሳዑዲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ፡፡ ኢትዮጵያ በሳዑዲ አረቢያ ሪያድ እየተካሄደ…

10ኛው የከተሞች ፎረም ከህዳር 6 እስከ 10 በሰመራ ሎጊያ ከተማ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 2 ፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 10ኛው የከተሞች ፎረም "የከተሞች ዕድገት ለኢትዮጵያ ልህቀት” በሚል መሪ ሀሳብ በአፋር ክልል ሰመራ ሎጊያ ከተማ ይካሄዳል፡፡ ከህዳር 6 እስከ ህዳር 10 በሚካሄደው ፎረም ላይ ከ150 በላይ ከተሞችና ከ10 በላይ የንግድ ድርጅቶች እንዲሁም…

90ኛው የአየር ኃይል የምስረታ በዓልን በማስመልከት የ10 ኪሎ ሜትር የሩጫ ውድድር ሊካሄድ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 2 ፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 90ኛው የኢፌዴሪ አየር ኃይል የምስረታ በዓልን በማስመልከት የ10 ኪሎ ሜትር የሩጫ ውድድር በመጪው ህዳር 21 በቢሾፍቱ ከተማ ይካሄዳል። የአየር ኃይል ዋና አዛዥ ሌተናል ጀነራል ይልማ መርዳሳ በዓሉን አስመልክቶ በሰጡት መግለጫ እንዳሉት፥ አየር…