የአማራ ክልል የጸጥታ ምክር ቤት የክልሉን የጸጥታ ሁኔታ በመገምገም አቅጣጫ አስቀመጠ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ክልል የጸጥታ ምክር ቤት በዛሬው ዕለት የክልሉን የጸጥታ ሁኔታ በመገምገም ቀጣይ አቅጣጫ አስቀምጧል፡፡
የክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ መንገሻ ፈንታው (ዶ/ር) ምክር ቤቱ ያደረገውን ግምገማ በማስመልከት በሰጡት ማብራሪያ፥ በክልሉ የጸጥታ…