Fana: At a Speed of Life!

ጌዲዎን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከፈረንሳይ ፕሬዚዳንት የአፍሪካ ጉዳዮች አማካሪ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዎን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ጽ/ቤት የአፍሪካ ጉዳዮች አማካሪ ጄሬሚ ሮቤር ጋር ተወያይተዋል፡፡ ሁለቱ ወገኖች በፈረንሳይ ፓሪስ እየተካሄደ ከሚገኘው የኢትዮጵያ እና አውሮፓ የኢንቨስትመንት ፎረም ጎን…

መቻል ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአራተኛ ሳምንት ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ መቻል ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲን 2 ለ 0 አሸንፏል፡፡ የመቻልን ግቦች መሐመድ አበራ እና ብሩክ ማርቆስ በመጀመሪያው አጋማሽ አስቆጥረዋል፡፡ መቻል በውድድር ዓመቱ ሶስተኛ ድሉን…

በክልሉ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ቀልጣፋ አገልግሎት እየሰጠ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ተመርቆ ወደ ስራ ከገባ በኋላ ለተገልጋዮች ምቹና ቀልጣፋ አገልግሎት በመስጠት ላይ ይገኛል፡፡ የማዕከሉ ስራ አስኪያጅ ከበደ ሻሜቦ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት፥ የአንድ ማዕከል አገልግሎቱ…

ዴዝሬ ዱዌ የጎልደን ቦይ ሽልማት አሸናፊ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፈረንሳዊው ተጫዋች ዴዝሬ ዱዌ የ2025 የጎልደን ቦይ ሽልማት አሸናፊ ሆኗል፡፡ የ20 ዓመቱ ተጫዋች በ2024/25 የውድድር ዓመት ከፒኤስጂ ጋር የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ እና የሊጉን ጨምሮ የተለያዩ ዋንጫዎችን በማንሳት ስኬታማ የውድድር ጊዜ…

የአመቱ ምርጥ ፈራሚ እየተባለ የሚገኘው ግራኒት ዣካ…

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአንድ ወቅት በነውጠኝነቱ የሚታወቀውና በአሁን ሰዓት የሰንደርላንድ ስኬት መሪ ተዋናይ የሆነው ስዊዘርላንዳዊው ግራኒት ዣካ፡፡ በፈረንጆቹ 1992 በባዜል ስዊዝርላንድ የተወለደው ግራኒት ዣካ የእግር ኳስ ህይወቱ ጅማሮውን በዛው በትውልድ ከተማው…

በመዲናዋ የምግብና የፍጆታ ምርቶች በኅብረት ስራ ማህበራት በተመጣጣኝ ዋጋ እየቀረቡ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በመዲናዋ የምግብና የፍጆታ ምርቶች በ154 መሰረታዊ የኅብረት ስራ ማህበራት በኩል በተመጣጣኝ ዋጋ እየቀረቡ ነው አለ የአዲስ አበባ ኅብረት ስራ ኮሚሽን። የኮሚሽኑ ምክትል ኮሚሽነር ሃብተየስ ዲሮ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንዳሉት፥ በኅብረት ሥራ…

241 ተሳፋሪዎች ከሞቱበት የአውሮፕላን አደጋ ቢተርፍም ከስቃይ ያልዳነው ራሜሽ…

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባሳለፍነው ሰኔ ወር መንገደኞችንና የበረራ ሰራተኞችን ጨምሮ 242 ሰዎችን የያዘ አውሮፕላን ተከስክሶ 241 ያህሉ ህይወታቸው ማለፉ ይታወሳል፡፡ ከዚያ አስከፊ አደጋ በህይወት የተረፈው የ39 ዓመቱ ቪስዋሽኩመር ራሜሽ፥ ተዓምር እንደሆነ በገለጸው…

ቻይና ሁለቱ ኮሪያዎች ወደ ንግግር እንዲመለሱ እንድታግባባ ተጠየቀች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ኮሪያ ፕሬዚዳንት ሊ ጄ ምያንግ ሀገራቸው ከሰሜን ኮሪያ ጋር ስታደርጋቸው የነበሩ ድርድሮች እንዲቀጥሉ ቻይና ድጋፍ እንድታደርግ ጠይቀዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ ከእስያ ፓስፊክ የኢኮኖሚ ትብብር ጉባኤ ጎን ለጎን ከቻይና አቻቸው ሺ ጂንፒንግ ጋር…

የገጠር ኮሪደር ልማት የአርሶ አደሩን የአኗኗር ዘይቤን በመለወጥ የተሟላ ብልጽግና ማረጋገጥን ያለመ ነው – የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግሥት ኢትዮጵያን የሚመጥን ከተማን ለመገንባት የኮሪደር ልማቱን ከአዲስ አበባ በመጀመር ሁሉም ክልሎች ላይ ከተሞችን የማልማት ስራ እየሰራ ይገኛል፡፡ ይህ የኮሪደር ልማት ሁለንተናዊ ብልጽግናን ከማረጋገጥ አኳያ የጎላ ሚና አለው፡፡ አዲስ…

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ጠቅላላ ጉባዔውን እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን 17ኛ ጠቅላላ ጉባዔውን በማካሄድ ላይ ይገኛል፡፡ በጉባዔው የ2017 እቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ቀርቦ ውይይት እየተደረገ ሲሆን፥ በበጀት ዓመቱ አጠቃላይ ገቢው ከ357 ሚሊየን ብር በላይ መሆኑ በሪፖርቱ ተመላክቷል፡፡…