Fana: At a Speed of Life!

የአካባቢ ጥበቃ የኢትዮጵያን ዕጣ ፈንታ የሚወስን ብሔራዊ የደኅንነት ጉዳይ ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የአካባቢ ጥበቃ የኢትዮጵያን ዕጣ ፈንታ የሚወስን ብሔራዊ የደኅንነት ጉዳይ ነው አሉ፡፡ 3ኛው ጽዱ ኢትዮጵያ ለትውልድ ሀገር አቀፍ ንቅናቄ የማስጀመሪያ መርሐ ግብር በዛሬው ዕለት ተካሂዷል፡፡ ምክትል…

የኢትዮጵያ ቱሪዝም እመርታ…

የኢትዮጵያ የቱሪዝም ዘርፍ ከፍተኛ እመርታ በማሳየት የሀገሪቱ ዋና የኢኮኖሚ አንቀሳቃሽ ሞተር እየሆነ ይገኛል። ይህም የሆነው የመደመር እሳቤ የኢትዮጵያን የቱሪዝም ዘርፍ ከነበረበት መዘናጋት በማውጣት የሀገሪቱን ብልጽግና ከሚያረጋግጡ ዋና ዋና የኢኮኖሚ ምሰሶዎች አንዱ እንዲሆን ስላደረገው ነው፡፡…

ገበታ ለትውልድ፣ የኢትዮጵያን ጸጋዎች ለቀጣዩ ትውልድ ሀብት የማድረግ ጉዞ

የገበታ ለትውልድ ፕሮጀክት የኢትዮጵያን የተፈጥሮ ውበት ወደ ላቀ ኢኮኖሚያዊ እሴት የቀየረ ስልታዊ ልማት ነው፡፡ ይህ ፕሮጀክት የተፈጥሮ እና የታሪክ ቅርሶችን በአግባቡ ጠብቆ በማልማት፣ የዛሬውን ትውልድ ተጠቃሚነት ከማረጋገጥም በላይ ለቀጣዩ ትውልድ የሚተርፍ ታላቅ ሀገራዊ ሀብት ጥሎ የሚያልፍ…

ሪዞርቱ ኢትዮጵያን የዓለም አቀፍ መድረኮች ማዕከል የማድረግ ርዕያችንን ያጠናክራል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የአርባምንጭ ኮንፈረንስ ሪዞርት ኢትዮጵያን የዓለም አቀፍ መድረኮች ማዕከል የማድረግ ርዕያችንን ያጠናክራል አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በገበታ ለትውልድ መርሐ ግብር የተገነባውን የአርባምንጭ…

የመንገድ መሠረተ ልማት መስፋፋቱ የቱሪስት መዳረሻዎችን አቅም ሙሉ በሙሉ ለመጠቀም ያግዛል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እንደ ዶርዜ ሎጅ ባሉ የቱሪስት መዳረሻዎች የመንገድ መሠረተ ልማት ሥራዎች መስፋፋታቸው በአካባቢዎቹ ያለውን አቅም አውጥቶ ለመጠቀም ያግዛል አሉ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት…

አየር መንገዱ በአፍሪካ ውስጥ ለዘረጋው የአየር ትስስር ተሸላሚ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአፍሪካ ውስጥ ለዘረጋው የአየር ትሥሥር እና አብሮ የመሥራት ጥምረቶች ተሸላሚ ሆኗል፡፡ አየር መንገዱ በ2026 የአቪዬሽንና ቱሪዝም ሽልማት ሥነሥርዓት ላይ የ‘ኮኔክቲቪቲ አዋርድ’ ሽልማት ማግኘቱን አስታውቋል፡፡…

ከ20 ሚሊየን በላይ ሰዎች የሚታደሙበት የአያቶላህ አሊ ኻሚኒ ስርዓተ ቀብር…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢራን የቀድሞ ጠቅላይ መሪ አያቶላህ አሊ ኻሚኒ ስርዓተ ቀብር ከነገ ጀምሮ ለስድስት ቀናት ይካሄዳል፡፡ በቀብር ስነስርዓቱ ላይ ከ20 ሚሊየን በላይ ሰዎች እንዲሁም ከ100 በላይ ሀገራት ተወካዮች ይታደሙበታል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ ቴህራን በዚህ…

የአዲስ አበባ ፖሊስ አባላትን ህይወት ለማሻሻል የተጀመሩ ሥራዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ፖሊስ አባላትን ህይወት ለማሻሻል የተጀመሩ የሪፎርም ሥራዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ አሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡ ከንቲባዋ በዛሬው ዕለት የአዲስ አበባ ከተማ ፖሊስ ዘመናዊ የመኖሪያ መንደር ግንባታን በይፋ ባስጀመሩበት ወቅት እንዳሉት፥…

የትውልድ ቅርስ እና የህልውና መሰረት…

የኢትዮጵያ የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር በርካታ ጠቀሜታዎችን እያስገኘ ይገኛል፡፡ የአየር ንብረት ለውጥን ለመቋቋም፣ የተራቆቱ መሬቶችን መልሶ ለማልማት እና አረንጓዴ ኢኮኖሚን ለመገንባት ፍቱን ሆኗል፡፡ በ2011 ዓ.ም የተጀመረው ሀገራዊ የችግኝ ተከላና የተፈጥሮ ኃብት ጥበቃ ንቅናቄ በአካባቢ…

ለሀገር የወል ጥቅም ቅድሚያ መስጠት አለብን – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የግል ጥቅምን ብቻ ከማሰብ ይልቅ ለሀገር የወል ጥቅም ቅድሚያ መስጠት ያስፈልጋል አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በዛሬው ዕለት በጋሞ ዞን የሚገኘውን 'ዮ ሆልዲንግ’ የድንጋይ ከሰል ፋብሪካ የሥራ…