ኢትዮጵያ የሁሉም ኢትዮጵያውያን በመሆኗ ያለያዩንን ጉዳዮች በምክክር እንፈታለን – መስፍን አርአያ (ፕ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የሁሉም ኢትዮጵያውያን በመሆኗ ያለያዩንን ጉዳዮች በምክክር እንፈታለን አሉ የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርአያ (ፕ/ር)፡፡
የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን "ኢትዮጵያ እየመከረች ነው" በሚል መሪ ሀሳብ…