የቀድሞ ሕወሓት በትግራይ ክልል የሚከናወኑ የዘላቂ ሰላምና ልማት ግንባታ ጥረቶችን እያደናቀፈ ነው – አረጋዊ በርሄ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌደራል መንግሥት የትግራይን ዘላቂ ሰላምና ልማት ለማስቀጠል የወሰደውን ቁርጠኝነት የቀድሞ ሕወሓት ራሱን ለዕኩይ ዓላማ ለማደራጀት ተጠቅሞበታል አሉ አረጋዊ በርሔ (ዶ/ር)፡፡
የቀድሞው ሕወሓት ሊቀ መንበር የነበሩት አረጋዊ በርሔ (ዶ/ር) እንዳሉት፥…