Fana: At a Speed of Life!

የእንግሊዝ የሰራተኞች ፓርቲ አንዲ በርንሃምን መሪ አድርጎ መረጠ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የእንግሊዝ ሰራተኞች ፓርቲ አንዲ በርንሃምን አዲስ መሪ አድርጎ መርጧል፡፡ የገዢው ፓርቲ መሪ ሆነው የተመረጡት በርንሃም ስልጣናቸውን እንደሚለቁ ያስታወቁትን ኬር ስታርመር በመተካት የሀገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው እንደሚሾሙ ይጠበቃል፡፡…

ከጋምቤላ ክልል ጋር በሰው ተኮር ስራዎች ዙሪያ በትብብር እንሰራለን – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከጋምቤላ ክልል ጋር በሰው ተኮር ስራዎች ዙሪያ በትብብር እንሰራለን አሉ። ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባጋሩት መልዕክት፤ በዛሬው ዕለት ከጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ወ/ሮ አለሚቱ…

አዲስ አስመጪዎችና ላኪዎች የብሔራዊ ባንክ የሂሳብ ቁጥርን በአንድ መስኮት አገልግሎት እንዲያገኙ ፍቃድ ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ አዲስ አስመጪዎችና ላኪዎች የብሔራዊ ባንክ የሂሳብ ቁጥርን በኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን የአንድ መስኮት አገልግሎት በኩል እንዲያገኙ ፍቃድ ሰጥቷል፡፡ ባንኩ ከኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን ጋር በመተባበር አዲስ ፍቃድ ላወጡ…

የከተማ አስተዳደሩ የበጀት ዓመቱን የማጠቃለያ ስራዎች አፈፃፀም ግምገማ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 በጀት ዓመት የማጠቃለያ ስራዎች አፈፃፀም ግምገማ እየተካሄደ ነው፡፡ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው እንዳስታወቁት፥ ለሦስት ተከታታይ ቀናት በሚቆየው የግምገማ መድረክ በበጀት ዓመቱ…

የውድመት ሰንሰለት

የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም ለማዳከምና ቀጣናውን በበላይነት ለመቆጣጠር የሚፈልጉ ታሪካዊ ጠላቶችና የውጭ ኃይሎች በረቀቀ መንገድ የሚከተሉት አንዱ መንገድ የአፍሪካ ቀንድ ቀጣና የሰላምና የልማት አየር እንዳይተነፍስ ማድረግ ነው፡፡ ከአልፋሽጋ የድንበር ውጥረት በስተጀርባ ካለው ስውር እጅ ጀምሮ፣…

የተመዘገቡ ድሎችን አጠናክሮ ለማስቀጠል አመራሩ በላቀ ቁርጠኝነት ሊሰራ ይገባል – አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል የልማት ዕድሎችን፣ የሰው ኃይልንና እውቀትን አቀናጅቶ በመምራት በየደረጃው ተጨባጭ ውጤት ማስመዝገብ ይገባል አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ። ላለፉት ሦስት ቀናት ሲካሄድ የቆየው የኦሮሚያ ክልል የ2018 በጀት ዓመት…

ቀይ ባሕርን ከኢትዮጵያ የነጠለው የሸፍጥ ፖለቲካ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከሦስት አስርት ዓመታት በፊት ኢትዮጵያ የራሷ የባሕር በር የነበራትና ለራሷም ሆነ ለቀጣናው ሀገራት ምቹ መደላድልን በመፍጠር የንግድ ሥርዓቷን ታሳልጥ ነበር፡፡ ይሁን እንጂ ኢትዮጵያ ያልተመረጠ እና ያልተወያየ መንግሥት በሰራው የፖለቲካ ሸፍጥና ሴራ…

የአሜሪካ እና ኢራን የተኩስ ልውውጥ ዛሬም ተባብሶ ቀጥሏል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አሜሪካ የመርከቦችን እንቅስቃሴ እያወኩ ነው ባለቻቸው የኢራን ወታደራዊ ኢላማዎች ላይ አዲስ ጥቃት ፈጸመች፡፡ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን አካሄዷን ማስተካከል አለባት በማለት ካሳሰቡ በኋላ የአሜሪካ ጦር በፈጸመው ጥቃት በሆርሙዝ ሰርጥ…

የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ከ42 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በበጀት ዓመቱ ፓስፖርት እና ቪዛን ጨምሮ ከተለያዩ አገልግሎቶች ከ42 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ሰብስቤያለሁ አለ፡፡ የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር ሰላማዊት ዳዊት በሰጡት መግለጫ እንዳሉት፥ በጀት ዓመቱ…

ሀገራዊ ምክክሩ የተቋጠረውን የምንፈታበት ጥበብ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገር እንደ ቀላል አትገነባም፤ መከባበር፣ በኃላፊነት መነጋገር፣ በትዕግስት መደማመጥን ትሻለች ። ጊዜውን በሚመጥን መልኩ እኛ ካለንበት አቅጣጫ ተዟዙረን ለማየትና ሌሎች እንዴት ያስባሉ የሚለውን ለመረዳት፣ ያላግባቡንን ጉዳዮች ለመፍታትና የታሪክ…