የሀገር ውስጥ ዜና ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከኬንያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ Hailemaryam Tegegn Feb 12, 2026 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከኬንያ የካቢኔ፣ የውጭና የዳያስፖራ ጉዳዮች ሚኒስትር ሙሳሊያ ሙዳቫዲ (ዶ/ር) ጋር ተወያይተዋል፡፡ ሁለቱ ሚኒስትሮች ከ48ኛው የአፍሪካ ኅብረት የሥራ አስፈጻሚዎች መደበኛ ስብሰባ ጎን ለጎን…
የሀገር ውስጥ ዜና ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከፈረንሳይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ጋር ተወያዩ Hailemaryam Tegegn Feb 12, 2026 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከፈረንሳይ የአውሮፓና የውጭ ጉዳዮች ሚኒስትር ዴኤታ ኤሊዩኖር ካርዋ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ከ48ኛው የአፍሪካ ኅብረት የሥራ አስፈጻሚዎች መደበኛ ስብሰባ ጎን ለጎን ባደረጉት ውይይት ላይ፥ ሚኒስትሩ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ ለሶማሊያ እና ሱዳን ዘላቂ ሰላም የጋራ ጥረቶች ተጠናክረው እንዲቀጥሉ ጥሪ አቀረበች Hailemaryam Tegegn Feb 12, 2026 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሶማሊያ የተገኘው ሰላምና መረጋጋት እንዳይቀለበስና ለሱዳን ዘላቂ ሰላም የጋራ ጥረቶች ተጠናክረው ሊቀጥሉ ይገባል አሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር)፡፡ ከ48ኛው የአፍሪካ ኅብረት መደበኛ የሥራ አስፈጻሚዎች ምክር ቤት ስብሰባ…
የሀገር ውስጥ ዜና የአንድነት፣ የታማኝነት፣ የሀገር ባለቤትነት ዕሴት የሆነው የዓድዋ ድል Hailemaryam Tegegn Feb 12, 2026 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዓድዋ ድል የአንድነት፣ የታማኝነት፣ የሀገር ባለቤትነት እና ኃላፊነት ዕሴት ነው አሉ የዓድዋ ድል መታሰቢያ ዋና ዳይሬክተር ዮሴፍ ቤኮ (ዶ/ር)። የዓድዋ ድል መታሰቢያ ምስረታ 2ኛ ዓመትን በማስመልከት "የዓድዋ ትሩፋት ለዛሬዋ ኢትዮጵያ እና…
የሀገር ውስጥ ዜና የሐረሪ ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ እየተካሄደ ነው Hailemaryam Tegegn Feb 12, 2026 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሐረሪ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 5ኛ ዓመት 9ኛ መደበኛ ጉባኤውን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ በተገኙበት እያካሄደ ይገኛል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ ለምክር ቤቱ ባቀረቡት የግማሽ በጀት አመት የዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ላይ እንዳሉት፥ የህግ…
የሀገር ውስጥ ዜና የመራጮች ምዝገባ የሚጀመርበት ቀን ወደ የካቲት 28 ተራዘመ Hailemaryam Tegegn Feb 12, 2026 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የመራጮች ምዝገባ የሚጀመርበት ቀን ወደ የካቲት 28 ቀን 2018 ተራዝሟል አለ የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ። የቦርዱ ሰብሳቢ ሜላተወርቅ ኃይሉ ቦርዱ እያከናወናቸው በሚገኙ ስራዎች ዙሪያ መግለጫ በመስጠት ላይ ይገኛሉ፡፡…
ዓለምአቀፋዊ ዜና አህጉራዊ አቅም የሆነው የአፍሪካ ህብረት Hailemaryam Tegegn Feb 10, 2026 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ህብረት የአህጉሩን 55 ሀገራት በአባልነት ያቀፈ ግዙፍ አህጉራዊ ተቋም ነው። የአፍሪካ አንድነት ድርጅት በሚለው ስያሜ ለ39 ዓመታት የቆየው ይህ ተቋም የአፍሪካ አንድነት ድርጅት የሚለውን ስያሜ ይዞ አህጉራዊ አንድነትን ለማጠናከርና…
የሀገር ውስጥ ዜና ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከኡጋንዳ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ጋር ተወያዩ Hailemaryam Tegegn Feb 10, 2026 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከኡጋንዳ የውጭ ጉዳይና ዓለም አቀፍ ትብብር ሚኒስትር ዴኤታ ኦርየም ሄንሪ ኦኬሎ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ሚኒስትር ዴኤታው በ48ኛው የአፍሪካ ኅብረት የሥራ አስፈጻሚዎች ስብሰባና በ39ኛው የመሪዎች…
የሀገር ውስጥ ዜና የኅብረቱ ጉባኤ እስከሚጠናቀቅ በመዲናዋ ሞተር ሳይክል ማሽከርከር ተከልክሏል Hailemaryam Tegegn Feb 10, 2026 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤ እስከሚጠናቀቅ ድረስ በአዲስ አበባ ከተማ ሞተር ብስክሌት ማሽከርከር ክልክል ነው አለ የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ። በዚህም መሰረት ከነገ የካቲት 4 ማለዳ ጀምሮ እስከ ማክሰኞ የካቲት 10/2018 ዓ.ም ድረስ…
የሀገር ውስጥ ዜና የአፍሪካ ህብረት የስራ አስፈጻሚ ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ ነገ እና ከነገ በስቲያ ይካሄዳል Hailemaryam Tegegn Feb 10, 2026 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 48ኛው የአፍሪካ ህብረት የስራ አስፈጻሚ ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ ነገ እና ከነገ በስቲያ ይካሄዳል “ዘላቂ የውሃ አቅርቦትና ደህንነቱ የተጠበቀ የንጽህና አጠባበቅ ስርዓቶችን ማረጋገጥ፤ ለአጀንዳ 2063 ግቦች ስኬታማነት” በሚል መሪ ሀሳብ…