Fana: At a Speed of Life!

ተፈናቃዮችና በካምፕ የሚኖሩ ወታደሮች በዛሬው እለት ድምጻቸውን ሰጥተዋል – ምርጫ ቦርድ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በመከላከያ ካምፖችና በሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች መጠለያ ጣቢያዎች በዛሬው ዕለት የተካሄደው የድምጽ መስጠት ሒደት ተጠናቅቋል፡፡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ሜላተወርቅ ኃይሉ በሰጡት መግለጫ፥ በልዩ የምርጫ ጣቢያዎች…

እስካሁን የ24 የምርጫ ክልሎች ውጤቶች ፀድቀዋል – ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ከተካሄደባቸው የምርጫ ክልሎች ውስጥ የ24ቱን ውጤቶች አጽድቄያለሁ አለ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ፡፡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ሜላተወርቅ ኃይሉ ዛሬ ማምሻውን በሰጡት መግለጫ፥ ከሁለት ምርጫ ክልሎች ውጭ በሁሉም…

ሺህ ጠላት ቢሰበሰብ የኢትዮጵያን ጉዞ ለአፍታም አያስቆመውም – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሺህ ጠላት ቢሰበሰብ የኢትዮጵያን ጉዞ ለአፍታም አያስቆመውም አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፡፡ በወልድያ ከተማ በአመራሩና በሕዝቡ ትብብር በአንድነት የተገነቡ የልማት ፕሮጀክቶች ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በተገኙበት በዛሬው ዕለት…

የሀገራችንን እድገት እውን ለማድረግ በትክክለኛው አቅጣጫ ላይ እየተጓዝን ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ግንባታው ለሀገር የሚገባውን ፈጣን እድገት እውን ለማድረግ በትክክለኛው አቅጣጫ በቁርጠኝነት እየተጓዝን መሆናችንን በተግባር አሳይቷል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፥…

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የጉምሩክ ማሻሻያ አዋጅን አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በ24ኛ መደበኛ ስብሰባው የጉምሩክ አዋጅን ለማሻሻል የቀረበውን ረቂቅ አዋጅ መርምሮ አጽድቋል፡፡ ‎ረቂቅ አዋጁ የኮንትሮባንድ ንግድን ለመከላከል የሚደረገውን ጥረት በማጠናከር ረገድ ጉልህ ሚና እንዳለው በምክር ቤቱ…

የአርባ ምንጭ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የክልሉን የአርባ ምንጭ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት መርቀው አገልግሎት አስጀመሩ። ርዕሰ መስተዳድሩ በዚሁ ወቅት እንዳሉት÷ በክልሉ የመልካም አስተዳደር ችግሮችን በመፍታት የሕብረተሰቡን…

ዩኒቨርሲቲው ዲጂታል ቴክኖሎጂን በመጠቀም ዕውቀትን ለትውልድ የማሻገሩን ሥራ ያጠናክራል – ሳሙኤል ክፍሌ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በአርቴፊሻል ኢንተለጀንስና ዲጂታል ቴክኖሎጂ ዕውቀትን ለትውልድ የማሻገሩን ሥራ አጠናክሮ ይቀጥላል አሉ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ሳሙኤል ክፍሌ (ዶ/ር):: 18ኛው ዓመታዊ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የመጻሕፍት ዓውደ ርዕይ…

ከታጠቁ ቡድኖች ጋር ምንም አይነት ግንኙነት የለንም – ኦብነግ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦጋዴን ብሔራዊ ነጻነት ግንባር (ኦብነግ) በሀገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች ከሚንቀሳቀሱ የታጠቁ ቡድኖች ጋር ግንኙነት የለኝም አለ፡፡ ኦብነግ ባወጣው መግለጫ በሰላማዊ የፖለቲካ መንገድ እንደሚንቀሳቀስ በመግለጽ፥ ቀደም ሲል ከመንግስት ጋር የተደረሰውን…

በኦሮሚያ ክልል የ2 ነጥብ 8 ቢሊየን የቡና ችግኝ ተከላ ዘመቻ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል የ2 ነጥብ 8 ቢሊየን የቡና ችግኝ ተከላ ዘመቻ በዛሬው ዕለት ተጀምሯል። በዚህም በጅማ ዞን በ200 ሺህ ሄክታር መሬት ላይ ከ700 ሚሊየን በላይ የቡና ችግኝ ተከላ እየተካሄደ ነው፡፡ የክልሉ ግብርና ቢሮ ኃላፊ ጌቱ ገመቹ…

ምርጫውን ለማደናቀፍ የውስጥም የውጭም ጽንፈኞች ያቀዱትን ሴራ ማክሸፍ ተችሏል – የሰላም ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ ለማደናቀፍ የውስጥም የውጭም ጽንፈኞች ያቀዱትን ሴራ ማክሸፍ ተችሏል አለ የሰላም ሚኒስቴር፡፡ የሰላም ሚኒስትር መሀመድ ኢድሪስ በሰጡት መግለጫ በምርጫው ዕለት ከፍተኛ ቁጥር ያለው የሕብረተሰብ ክፍል ድምጽ መስጠቱን…