ዘመናዊ የታክስ አስተዳደር በመገንባት ዘላቂ የገቢ እድገትን የማረጋገጥ ስራዎች ተከናውነዋል – ወ/ሮ አይናለም ንጉሴ
አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የገቢዎች ሚኒስትር አይናለም ንጉሴ ከለውጡ ወዲህ ተቋማዊ የማስፈጸም አቅምን በማሳደግና ዘመናዊ የታክስ አስተዳደር ስርዓት በመገንባት ዘላቂ የገቢ እድገትን የማረጋገጥ ስራዎች ተከናውነዋል አሉ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)…