Fana: At a Speed of Life!

የሀሮማያ ሐይቅ ዳግም መወለድ የአረንጓዴ አሻራ ፍሬ ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የሀሮማያ ሐይቅ ዳግም መወለድ አረንጓዴ አሻራ ከሰጠን ፍሬዎች አንዱ ነው አሉ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፥ አረንጓዴ አሻራ የተፈጥሮን ጉዳት እያከመ ለመሆኑ…

መረጃ ጠንካራ ሀገረ መንግሥት የሚገነባበት ቁልፍ የሉዓላዊነት ምሰሶ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)‎ መረጃ ጠንካራ ሀገረ መንግሥት የሚገነባበት ቁልፍ የሉዓላዊነት ምሰሶና የዚህ ዘመን ስትራቴጂያዊ ሀብት ነው አሉ። ‎''የመረጃ ሉዓላዊነት ለፖሊሲ ነጻነት'' በሚል መሪ ሀሳብ ኢትዮጵያ በመረጃና…

ኢትዮጵያ በአፍሪካ 10 ነጥብ 2 በመቶ እድገት የምታስመዘግብ ብቸኛ ሀገር ናት – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

‎አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ‎ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ኢትዮጵያ በአፍሪካ 10 ነጥብ 2 በመቶ እድገት የምታስመዘግብ ብቸኛ ሀገር ናት አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዛሬው እለት የገላን ጉራ ኢንዱስትሪ ፓርክን መርቀው በከፈቱበት ወቅት ባስተላለፉት መልዕክት፥…

አስተማማኝ ኢንዱስትሪን ለመገንባት በተናጠል ሳይሆን በመሰናሰል መስራት አለብን – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

‎አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አስተማማኝ ኢንዱስትሪን ለመገንባት በተናጠል ሳይሆን ተደምረን በመሰናሰል መስራት አለብን አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዛሬው እለት ‎የገላን ጉራ ኢንዱስትሪ ፓርክን መርቀው በከፈቱበት ወቅት እንዳሉት፥…

የእኛ ሕልም ሀገርን ከድህነት የሚያላቅቅ ትውልድ መፍጠር ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

‎አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ‎ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የእኛ ፍላጎትና ሕልም ከድህነትና ከችግር የተላቀቀች ሀገር የሚፈጥር ትውልድ መፍጠር ነው አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የገላን ጉራ ኢንዱስትሪ ፓርክን በዛሬው እለት መርቀው ከፍተዋል፡፡…

በ1 ሺህ 234 ወረዳዎች ስኬታማ የአጀንዳ ማሰባሰብ እና ልየታ ተከናውኗል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ1 ሺህ 234 ወረዳዎች ስኬታማ የአጀንዳ ማሰባሰብ እና ልየታ ተከናውኗል አለ የሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት የምክክር ኮሚሽኑን የእስካሁን ተግባራትና ቀጣይ አቅጣጫ የሚገመግም መርሐ ግብር…

ሀገራዊ ምክክሩ ተጨባጭ ውጤት ወደሚያስገኘው ምዕራፍ እየተሸጋገረ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሀገራዊ ምክክሩ ተጨባጭ ውጤት ወደሚያስገኘው ቀጣይ ምዕራፍ እየተሸጋገረ ነው አሉ፡፡ ‎ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በተገኙበት የብሔራዊ ምክክር ኮሚሽንን የእስካሁን ተግባራትና ቀጣይ አቅጣጫ የሚገመግም…

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ከፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር ተወያየ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ አሁናዊ ሂደትን አስመልክቶ ከፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር ተወያየ፡፡ የቦርዱ ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ኃይሉ በዚህ ወቅት እንዳሉት፥ መድረኩ ፓርቲዎች በምርጫ ዝግጅት ላይ ባጋጠሟቸው ችግሮች ላይ ተወያይቶ መፍትሔ…

ቻይና ከአሜሪካ ነዳጅ ለመግዛት ተስማምታለች – ዶናልድ ትራምፕ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ቻይና ከአሜሪካ ነዳጅ ለመግዛት እና የንግድ አጋር ለመሆን ተስማምታለች አሉ፡፡ ፕሬዚዳንቱ ይህን ያሉት በቤጂንግ ታሪካዊ ጉብኝት ካከናወኑ እና ከቻይናው አቻቸው ሺ ጂንፒንግ ጋር ስኬታማ ሲሉ የገለፁትን ውይይት ካደረጉ…

የፕሪሚየር ሊጉ የወርቅ ዋንጫ ባለቤት…

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አርሰናል በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የ38 ጨዋታዎች ውድድር አንድም ጨዋታ ሳይሸነፍ የወርቅ ዋንጫ ባለቤት መሆን የቻለ ብቸኛ ክለብ ነው። የሰሜን ለንደኑ ክለብ "ዘ ኢንቪንስብል" (የማይበገሩት) በመባል ይህን ደማቅ ታሪክ የጻፈው ከ22 ዓመታት…