ልዩ ትኩረት በሚሹ ጉዳዮች ዙሪያ በተቀመጡ አቅጣጫዎች የተሻለ አፈጻጸም ተመዝግቧል – አቶ አደም ፋራህ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) እንደ ሀገር ትኩረት በሚሹ ጉዳዮች ዙሪያ በተቀመጡ አቅጣጫዎች የተሻለ አፈጻጸም ተመዝግቧል አሉ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ፡፡…