የቀድሞው ሕወሓት አስገዳጅ ወታደራዊ ምልመላ የፕሪቶሪያ ስምምነትን የሚጥስ ነው – የአውሮፓ ኅብረት
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቀድሞ ሕወሓት እየፈጸመ ያለው አስገዳጅ የወታደራዊ ምልመላ እንቅስቃሴ የፕሪቶሪያውን ስምምነት የሚጥስ ነው አለ በኢትዮጵያ የአውሮፓ ኅብረት ልዑክ፡፡
የኅብረቱ ልዑክ ባወጣው መግለጫ ቡድኑ በቅርብ ጊዜያት የክልሉን ጊዜያዊ አስተዳደር በኃይል…