Fana: At a Speed of Life!

“ምድር እንደ ሕንጻ፤ ባህር እንደ ግቢ”

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኃያላኑ በአሁኑ ወቅት በምድር ጦር እና በአየር ኃይል የበላይነትን ከማረጋገጥ እንዲሁም የማይበገር ባህር ኃይል ከመመስረት ተሻግረው በሕዋ ጭምር ታላቅነታቸውን ለማስመስከር ጨረቃ ላይ እስከማረፍ ደርሰዋል። በዚህ የዓለም የፉክክር መድረክ ውስጥ…

ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከደቡብ አፍሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከደቡብ አፍሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሮናልድ ላሞላ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ሚኒስትሮቹ በሕንድ ኒው ዴልሂ እየተካሄደ ከሚገኘው የብሪክስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ጉባኤ ጎን ለጎን ባደረጉት ውይይት…

ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከህንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከህንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ጋር ተወያይተዋል፡፡ የሁለቱ ወገኖች ውይይት የተደረገው ከብሪክስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ጉባኤ ጎን ለጎን መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡…

ቻይና በታይዋን ጉዳይ ከአሜሪካ ጋር ወደ ግጭት ልትገባ ትችላለች – ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቻይና ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ የታይዋን ጉዳይ በአግባቡ ካልተያዘ ከአሜሪካ ጋር ወደ ግጭት ልንገባ እንችላለን አሉ፡፡ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በቻይና ባደረጉት ይፋዊ ጉብኝት ከፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ ጋር ለሁለት ሰዓት የዘለቀ ውይይት…

ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ በምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነር ዘገየ አስፋው ሕልፈት የተሰማቸውን ኀዘን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ በኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነር ዘገየ አስፋው ሕልፈት የተሰማቸውን ኀዘን ገለጹ፡፡ ፕሬዚዳንቱ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፥ አቶ ዘገየ የኢትዮጵያ አርሶ አደሮች የዘመናት ፍትሃዊ ጥያቄ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነር ዘገየ አስፋው ሕልፈት የተሰማቸውን ኀዘን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነር ዘገየ አስፋው ሕልፈት የተሰማቸውን ኀዘን ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፥ አቶ ዘገየ አስፋው የኢትዮጵያ አርሶ…

ኢትዮጵያ በአረንጓዴ ኢንዱስትሪ ልማትና የኃይል ሽግግር የላቀ ሚናዋን ትቀጥላለች – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በአረንጓዴ ኢንዱስትሪ ልማትና የኃይል ሽግግር የጀመረችውን ስራ በማጠናከር የላቀ ሚና መጫወቷን ትቀጥላለች አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በኬንያ ናይሮቢ በተካሄደው የአፍሪካ…

ህጻናትና ወጣቶችን ከማህበራዊ ትስስር ገጾች ጎጂ ተጽዕኖ ለመታደግ…

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአውሮፓ ኅብረት ህጻናትና ወጣቶችን በማህበራዊ ትስስር ገጾች ከሚደርስባቸው ጉዳት ለመታደግ የሚያስችል ጥብቅ ህግ ተግባራዊ ሊያደርግ ነው፡፡ የኅብረቱ ኮሚሽን ፕሬዚዳንት ኡርሱላ ቮን ደር ሌየን እንደገለጹት፥ ኅብረቱ በቲክቶክ፣ ፌስቡክ፣…

የዲግሪ ሰርተፊኬት ህትመት በአንድ ማዕከል ብቻ ሊከናወን ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተመራቂዎች የዲግሪ ሰርተፊኬት ህትመት በአንድ ማዕከል ብቻ ሊከናወን ነው አለ ትምህርት ሚኒስቴር። በሚኒስቴሩ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የአስተዳደርና መሰረተ ልማት መሪ ስራ አስፈጻሚ ሰለሞን አብርሃ (ዶ/ር) ለፋና…

ብሪታኒያ የጦር መርከቧን በመካከለኛው ምስራቅ እያሰፈረች ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ብሪታኒያ ከሆርሙዝ ሰርጥ ተልዕኮ ጋር በተገናኘ ኤችኤምኤስ ድራጎን የተሰኘ የጦር መርከቧን ወደ መካከለኛው ምስራቅ ማንቀሳቀስ ጀመረች፡፡ ብሪታኒያ እና ፈረንሳይ ከሰሞኑ በሆርሙዝ ሰርጥ የሚንቀሳቀሱ የንግድ መርከቦችን ከጥቃት ለመጠበቅ የሚያስችል…