ለሀገራዊ ምርጫው ስኬታማነት የብልጽግና ፓርቲ ወጣቶች ክንፍ የበኩሉን ሚና ሊወጣ ይገባል – አቶ አደም ፋራህ
አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 7ኛው ሀገራዊ ምርጫ በስኬት እንዲጠናቀቅ የብልጽግና ፓርቲ ወጣቶች ክንፍ ሚናውን በአግባቡ ሊወጣ ይገባል አሉ በም/ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የፓርቲው ም/ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ፡፡
የብልጽግና…