Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ ለአፍሪካ ሰላምና ጸጥታ መስፈን ያላት ሚና ተጠናክሮ ይቀጥላል – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ለአፍሪካ ሰላምና ጸጥታ መስፈን ያላት ሚና ተጠናክሮ ይቀጥላል አሉ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ። ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ እና የመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሀመድ (ኢ/ር) ከአዲሱ የምስራቅ አፍሪካ…

ሀገራት የሚያጋጥማቸውን ቀውስ ለመከላከል የፋይናንስ ተቋማት አሰራር መሻሻል አለበት – አቶ አሕመድ ሺዴ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገራት እየገጠሟቸው ያሉትን የፋይናንስ ቀውሶች ቀድመው መከላከል እንዲችሉ የዓለም አቀፍ የፋይናንስ ተቋማት አሰራር መሻሻል አለበት አሉ የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሺዴ፡፡ ዓለም አቀፍ የአጋርነት ጉባኤ "21ኛውን ክፍለ ዘመን የሚመጥን ስርዓት…

አዲስ አበባ እና ባኩ የእህትማማች ከተሞች ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲስ አበባ እና የአዘርባጃን ዋና ከተማ ባኩ የእህትማማች ከተሞች ስምምነት ተፈራርመዋል። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው እንዳሉት፥ ስምምነቱ የሁለቱን ሀገራት ህዝቦች የባህልና…

ኢትዮጵያ የመረጃ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ የሚያስችሉ ውጤታማ ተግባራት አከናውናለች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ባለፉት የለውጥ ዓመታት የመረጃ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ የሚያስችሉ ውጤታማ ተግባራት አከናውናለች አለ የፕላንና ልማት ሚኒስቴር ፡፡ ''የመረጃ ሉዓላዊነት ለፖሊሲ ነጻነት'' በሚል መሪ ሀሳብ ኢትዮጵያ በመረጃና በስታቲስቲክስ የሉዓላዊነት…

የስታትስቲክስ ዘርፉ በግብርና ቆጠራ፣ በስነ ሕዝብና ጤና ጥናት ተጨባጭ ውጤት አስመዝግቧል – አቶ አብዱልአዚዝ ሸፋ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ የስታቲስቲክስ ዘርፍ ልማት የግብርና ቆጠራን፣ የስነ-ሕዝብና ጤና ጥናትን ዘመናዊ ለማድረግ ያስቻለ ተጨባጭ ውጤት ተመዝግቧል አለ የፕላንና ልማት ሚኒስቴር፡፡ ''የመረጃ ሉዓላዊነት ለፖሊሲ ነጻነት'' በሚል መሪ ሀሳብ ኢትዮጵያ በመረጃና…

በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ በኢቦላ ወረርሽኝ የ131 ሰዎች ህይወት አለፈ ‎

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ እየተስፋፋ በሚገኘው የኢቦላ ወረርሽኝ እስካሁን የ131 ሰዎች ህይወት አልፏል፡፡ ወረርሽኙ ባለፉት ሳምንታት በድጋሚ ከተቀሰቀሰ ወዲህ 513 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው የተገለጸ ሲሆን፥ ወደተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች…

በአዘርባጃን ባኩ ከተማ ያደረግነው ጉብኝት ለከተሞቻችን ልማት ትልቅ ልምድ የቀሰምንበት ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ ‎

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከዓለም አቀፉ የከተሞች ፎረም ጎን ለጎን በአዘርባጃን ባኩ ከተማ ያደረግነው ጉብኝት ለከተሞቻችን ልማት ትልቅ ልምድ የቀሰምንበት ነው አሉ፡፡ በፎረሙ ላይ እየተሳተፈ የሚገኘው የኢትዮጵያ ልዑክ…

የሀሮማያ ሐይቅ ዳግም መወለድ የአረንጓዴ አሻራ ፍሬ ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የሀሮማያ ሐይቅ ዳግም መወለድ አረንጓዴ አሻራ ከሰጠን ፍሬዎች አንዱ ነው አሉ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፥ አረንጓዴ አሻራ የተፈጥሮን ጉዳት እያከመ ለመሆኑ…

መረጃ ጠንካራ ሀገረ መንግሥት የሚገነባበት ቁልፍ የሉዓላዊነት ምሰሶ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)‎ መረጃ ጠንካራ ሀገረ መንግሥት የሚገነባበት ቁልፍ የሉዓላዊነት ምሰሶና የዚህ ዘመን ስትራቴጂያዊ ሀብት ነው አሉ። ‎''የመረጃ ሉዓላዊነት ለፖሊሲ ነጻነት'' በሚል መሪ ሀሳብ ኢትዮጵያ በመረጃና…

ኢትዮጵያ በአፍሪካ 10 ነጥብ 2 በመቶ እድገት የምታስመዘግብ ብቸኛ ሀገር ናት – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

‎አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ‎ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ኢትዮጵያ በአፍሪካ 10 ነጥብ 2 በመቶ እድገት የምታስመዘግብ ብቸኛ ሀገር ናት አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዛሬው እለት የገላን ጉራ ኢንዱስትሪ ፓርክን መርቀው በከፈቱበት ወቅት ባስተላለፉት መልዕክት፥…