Fana: At a Speed of Life!

ከ350 በላይ ሕገ ወጥ ማደያዎች ላይ ርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ከሕገ ወጥ ነዳጅ ንግድ ጋር በተያያዘ ከ350 በላይ ማደያዎች ላይ ርምጃ ተወስዷል አለ የነዳጅና ኢነርጂ ባለስልጣን ፡፡ የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ደስታው መኳንንት (ዶ/ር) ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንዳሉት ÷ በዓመቱ 4…

የአእምሯዊ ንብረት ሥርዓት ለፈጠራና ዘላቂ ልማት ያለውን ሚና ለመጠቀም በትኩረት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአእምሯዊ ንብረት ሥርዓት ለፈጠራና ዘላቂ ልማት ያለውን ሚና ለመጠቀም በትኩረት እየተሰራ ነው አሉ የኢትዮጵያ አእምሯዊ ንብረት ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ወልዱ ይመሰል፡፡ 68ኛው የዓለም አእምሯዊ ንብረት ድርጅት ጠቅላላ ጉባኤ በስዊዘርላንድ ጄኔቫ…

የባሕር በር ብሔራዊ ጥቅምን ለማስጠበቅ…

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የባሕር በር ባለቤትነት ሀገራዊ ደህንነትን ለመጠበቅ፣ ኢኮኖሚን ለማሳደግ እና ብሔራዊ ጥቅምን ለማስጠበቅ ጉልህ ሚና ይጫወታል፡፡ የባሕር በር አለመኖር የሀገርን የንግድ እንቅስቃሴ በመገደብ ለከፍተኛ ወጪ የሚዳርግ ሲሆን፤ ዓለም አቀፍ የንግድ…

ቻይና እና ሩሲያ ግዙፍ የጦር መርከቦችን ያሳተፈ የጋራ ወታደራዊ ልምምድ ጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቻይና እና ሩሲያ የባህር ኃይል ግዙፍ የጦር መርከቦችን ያሳተፈ የጋራ የባህር ላይ ወታደራዊ ልምምድ ጀምረዋል፡፡ በዛሬው ዕለት በምስራቅ ቻይና ሻንዶንግ ግዛት የተጀመረው የባህር ላይ ልምምዱ ባለፈው ሰኞ የተጀመረውና ሦስት ምዕራፎች ያሉት የጋራ…

ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ዋንጫ አሸናፊ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ ሲዳማ ቡናን 2 ለ 0 በማሸነፍ የኢትዮጵያ ዋንጫ አሸናፊ ሆኗል፡፡ በአዲስ አበባ ስታዲየም በተካሄደው የኢትዮጵያ ዋንጫ የፍጻሜ ጨዋታ የወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲን የማሸነፊያ ግቦች ኮንኮኒ ሀፊዝ እና በየነ ባንጃ…

አሜሪካ በኢራን ላይ ሁለተኛ ዙር ጥቃት ፈፀመች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የተኩስ አቁም ስምምነቱ አክትሟል ካሉ በኋላ አሜሪካ በኢራን ላይ ሁለተኛ ዙር ጥቃት ፈጸመች፡፡ ዋሽንግተን በዚህ ጥቃት ከ90 በላይ ኢላማዎችን እንደመታች የገለጸች ሲሆን፥ የኢራን ባለስልጣናት በበኩላቸው ይህ ጨዋታ…

በጠመንጃ ሥልጣን ለመያዝ መሞከር ጊዜው ያለፈበት ኋላቀር እሳቤ ነው – የአብን ምክትል ሊቀመንበር

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ በጠመንጃ አፈሙዝ ሥልጣን ለመያዝ መሞከር ጊዜው ያለፈበት ኋላቀር እሳቤ ነው አሉ የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ (አብን) ምክትል ሊቀመንበር መልካሙ ፀጋዬ። በኢትዮጵያ ባለፉት ጥቂት ዓመታት የፖለቲካ ስርዓት አካታችና አሳታፊ መሆኑን ጠቅሰው፥…

የአዲስ አበባ ሞዴል የከተማ ብሎኮች …

በኢትዮጵያ የከተማ ልማት ታሪክ ውስጥ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ተጀምሮ ወደ ክልል ከተሞች የተስፋፋው የኮሪደር ልማት የከተሞችን ገፅታ በከፍተኛ ደረጃ እየቀየረው ይገኛል። ከዚህ ሰፊ የልማት እንቅስቃሴ ጎን ለጎን ደግሞ ወደ ውስጥ ያሉ የመኖሪያ መንደሮችን ደረጃ ለማሻሻል የተጀመረው የተቀናጁ…

የሲሼልስ ፕሬዚዳንት ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሲሼልስ ፕሬዚዳንት ፓትሪክ ሄርሚኔ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ብልጽግና ፓርቲ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በማሸነፋቸው የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ በመልዕክታቸው የምርጫው ውጤት የኢትዮጵያ ሕዝብ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ ጋር ተወያይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፥ ከሩሲያ ፌዴሬሽን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ እና የልዑክ ቡድናቸው…