የሀገር ውስጥ ዜና ሀገራዊ ምክክሩ የተቋጠረውን የምንፈታበት ጥበብ ነው Hailemaryam Tegegn Jul 16, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገር እንደ ቀላል አትገነባም፤ መከባበር፣ በኃላፊነት መነጋገር፣ በትዕግስት መደማመጥን ትሻለች ። ጊዜውን በሚመጥን መልኩ እኛ ካለንበት አቅጣጫ ተዟዙረን ለማየትና ሌሎች እንዴት ያስባሉ የሚለውን ለመረዳት፣ ያላግባቡንን ጉዳዮች ለመፍታትና የታሪክ…
የሀገር ውስጥ ዜና የሀረሪ ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ መካሄድ ጀመረ Hailemaryam Tegegn Jul 16, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀረሪ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 5ኛ ዓመት 10ኛ መደበኛ ጉባኤ መካሄድ ጀምሯል፡፡ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ የ2018 በጀት ዓመት የስራ አፈጻጸም ሪፖርት እያቀረቡ ሲሆን፥ ምክር ቤቱ በሪፖርቱ ላይ ከተወያየ በኋላ እንደሚያጸድቅ…
የሀገር ውስጥ ዜና የወርቃማ ዘመን ጅማሮ የሆነው ሀገራዊ ምክክር Hailemaryam Tegegn Jul 16, 2026 0 ትናንት በይፋ የተጀመረው ታላቁ ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ፣ ሀገሪቱ ለዘመናት ከተሸከመችው ቁርሾና ግጭት ወጥታ ወደ አዲስ ብሩህ ምዕራፍ የምትሻገርበት የወርቃማ ዘመን ጅማሮ ነው፡፡ ይህ መድረክ ጠብመንጃን በሃሳብ የበላይነት ለመተካትና ጠንካራ ሀገረ መንግሥት ለመገንባት የተጣለ ታላቅ የትውልድ አደራ…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ኦሊሴጉን ኦባሳንጆ – ለዓመታት ያካበቱትን ልምድ ተጠቅመው ለአፍሪካ ሰላም እየሰሩ ነው Hailemaryam Tegegn Jul 14, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የናይጄሪያ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ኦሉሴጉን ኦባሳንጆ በኢትዮጵያና በኢትዮጵያውያን ዘንድ በእጅጉ ይታወቃሉ። ኦባሳንጆ በሀገራቸው ናይጄሪያ እንዲሁም በአፍሪካ የተለያዩ ሀገራት ሰላም ይሰፍን ዘንድ የግል ተሞክሯቸውን፣ የህይወት ልምድና ያለፉበትን ታሪክ…
የሀገር ውስጥ ዜና ሕገወጡ የሕወሓት ቡድን የትግራይ ሕዝብ የዘመናት የመከራና ጉስቁልና ምንጭ ሆኖ ቀጥሏል – አረጋዊ በርሔ (ዶ/ር) Hailemaryam Tegegn Jul 14, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሕገወጡ የሕወሓት ቡድን የሰላም አማራጭን በተደጋጋሚ በመግፋት የትግራይ ሕዝብ የዘመናት የመከራና ጉስቁልና ምንጭ ሆኖ ቀጥሏል አሉ የትግራይ ዴሞክራቲክ ፓርቲ (ትዴፓ) ሊቀመንበር አረጋዊ በርሔ (ዶ/ር)። ከተመሠረተበት ማግስት ጀምሮ ችግሮችን…
የሀገር ውስጥ ዜና ሀገራዊ መግባባት ብሔራዊ ጥቅሞችን በዘላቂነት ለማረጋገጥ ቁልፍ ሚና ይጫወታል Hailemaryam Tegegn Jul 14, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅም መርሆዎች የሀገሪቱን ሉዓላዊነት፣ የሕዝብ ደኅንነትና ሰላም፣ ምጣኔ-ሐብታዊ እድገትና ብልጽግና በሚያረጋግጡ መሰረቶች የተገነቡ ናቸው፡፡ በዓለም ላይ የሚገኙ ሀገራት ሉዓላዊነታቸውን አስከብረው በተሻለ ቁመና ለመቀጠል ብሔራዊ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያውያን በሰለጠነ መንገድ ለመምከር መሰባሰባቸው የኢትዮጵያን ከፍታ ያሳየ ነው – አቶ መሀመድ እድሪስ Hailemaryam Tegegn Jul 14, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያውያን በሰለጠነ መንገድ ለመምከር መሰባሰባቸው የኢትዮጵያን ከፍታ ያሳየ ነው አሉ የሰላም ሚኒስትር መሀመድ እድሪስ፡፡ ሚኒስትሩ በነገው ዕለት የሚጀምረውን የምክክር ጉባኤ አስመልክተው ባስተላለፉት መልዕክት፥ ኢትዮጵያ የስልጣኔ አብነት፣…
የሀገር ውስጥ ዜና ጉባኤው ለሰላማዊት፣ ዴሞክራሲያዊትና ለተግባባች ኢትዮጵያ መሠረት የሚጥል መግባባት ላይ የሚደረስበት ነው – መስፍን አርዓያ (ፕ/ር) Hailemaryam Tegegn Jul 14, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገራዊ የምክክር ጉባኤው ለሰላማዊት፣ ዴሞክራሲያዊትና ለተግባባች ኢትዮጵያ መሠረት የሚጥል መግባባት ላይ የሚደረስበት ነው አሉ የሀገራዊ ምክክር ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርዓያ (ፕ/ር)፡፡ ዋና ኮሚሽነሩ በነገው ዕለት በአዲስ አበባ የሚጀመረውን…
የሀገር ውስጥ ዜና የሎጎ ሐይቅ ሪዞርት ለጎብኚዎች ክፍት ሆነ Hailemaryam Tegegn Jul 14, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በገበታ ለሀገር ፕሮጀክት የተገነባው ሎጎ ሐይቅ ሪዞርት ለጎብኚዎች ክፍት ሆኗል፡፡ በደቡብ ወሎ ዞን ከደሴ ከተማ 30 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የተገነባው ሪዞርቱ ለጎብኚዎች ክፍት መሆኑ ተጠቁሟል፡፡ ሪዞርቱ የወሎን አስደናቂ ተፈጥሯዊ ውበት…
የሀገር ውስጥ ዜና በሕዝብ የባለቤትነት መንፈስ ዋዜማው ላይ የደረሰው የሀገራዊ ምክክር ጉባኤ Hailemaryam Tegegn Jul 14, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀገራዊ ምክክር ጉባኤ የሚካሄድበት ዋዜማ ላይ እንገኛለን። እዚህ ለመድረስ ባለፉት አራት ዓመታት ከቅድመ ዝግጅት ምዕራፍ ጀምሮ ብዙ ተሰርቷል።ሀገራዊ ምክክር ጉባኤው በስምንት የተለዩ አጀንዳዎች ላይ ከነገ ጀምሮ ለመምከር ዝግጅት ተጠናቅቋል። በምክክር…