Fana: At a Speed of Life!

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በአዘርባጃን ያደረጓቸው ጉብኝቶች የሀገራቱን ትብብር ያጠናክራሉ – የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአዘርባጃን የተለያዩ ተቋማት ያደረጓቸው ጉብኝቶች የሀገራቱን ትብብር ይበልጥ የሚያጠናክሩ ናቸው አለ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት፡፡ በአዘርባጃን ይፋዊ ጉብኝት እያደረጉ የሚገኙት ጠቅላይ ሚኒስትሩና…

የቀዳማዊት እመቤት ጽ/ቤት በሎሬት ጸጋዬ ገ/መድህን ስም ላስገነባው ት/ቤት የትምህርት ቁሳቁስ አበረከተ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቀዳማዊት እመቤት ጽ/ቤት በአምቦ ከተማ አስተዳደር በሎሬት ጸጋዬ ገ/መድህን ስም ላስገነባው ት/ቤት የትምህርት ቁሳቁስ ስጦታ አበርክቷል፡፡ የሎሬት ጸጋዬ ገ/መድህን 20ኛ አመት የዕረፍት መታሰቢያ መርሐ ግብር በትናንትናው ዕለት በአምቦ ከተማ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በባኩ የክብር አደባባይና የድል ሀውልት የአበባ ጉንጉን አኖሩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በባኩ የክብር አደባባይና የድል ሀውልት የአበባ ጉንጉን የማስቀመጥ ስነ-ስርዓት አከናውነዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩና ልዑካቸው በአዘርባጃን ይፋዊ የሥራ ጉብኝት ለማድረግ በትናንትናው ዕለት ባኩ መግባታቸው…

ከሻይ ቅጠል ልማት የሚገኘውን ገቢ ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ ነው – ባለስልጣኑ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከሻይ ቅጠል ልማት የሚገኘውን ገቢ ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ ነው አሉ የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር አዱኛ ደበላ (ዶ/ር)፡፡ የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን፣ የግብርና ሚኒስቴርና የኦሮሚያ ክልል ግብርና ቢሮ አመራሮችና…

ፋና መድረክ ለሁሉም የፖለቲካ ፓርቲዎች እድል የሚሰጥ ነው – ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች ‎

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፋና መድረክ በመርህ የሚዘጋጅና ለሁሉም የፖለቲካ ፓርቲዎች እድል የሚሰጥ ነው አሉ ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች፡፡ ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ በማስመልከት ባዘጋጀው ፋና መድረክ የክርክር መርሐ ግብር ላይ የተለያዩ የፖለቲካ…

መገናኛ ብዙሃን በነፃነት እንዲሰሩ የሚያስችል አውድ ለመፍጠር በርካታ ስራዎች ተሰርተዋል – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መገናኛ ብዙሃን በነፃነት እንዲሰሩ የሚያስችል አውድ ለመፍጠር በርካታ ስራዎች ተሰርተዋል አሉ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ፡፡ አቶ አደም ፋራህ…

ለልዩ ዘመቻዎች ዕዝ 65ኛ ዓመት በዓል አስተዋጽኦ ላበረከቱ አካላት እውቅና ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመከላከያ ሰራዊት የልዩ ዘመቻዎች ዕዝ 65ኛ ዓመት የምስረታ በዓል በስኬት ተከብሮ እንዲጠናቀቅ አስተዋጽኦ ላበረከቱ አካላት የምስጋናና የዕውቅና መርሐ ግብር ተካሂዷል። የልዩ ዘመቻዎች ዕዝ አዛዥ ሌተናል ጄነራል ሹማ አብደታ በዚሁ ወቅት…

ሦስት የሻምፒየንስ ሊግ ዋንጫዎችን ያጣጣመው ፈርጣማ ኮከብ – ፔፔ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አልሸነፍ ባይነትና ደመ ሞቃትነቱ ኃይል ከተቀላቀለ አጨዋወቱ ጋር ተዳምረው የእግር ኳስ ቴክኒካዊ አቅሙን የሸፈኑበት ኮከብ ነው፤ ፖርቹጋላዊው የሪያል ማድሪድ የቀድሞ ተከላካይ ፔፔ፡፡ በተለይም በተወዳጁ የኤልክላሲኮ ደርቢ የጨዋታው ግለት…

ከጋራ ገቢዎች ክፍፍል 71 ነጥብ 33 ቢሊየን ብር ለክልሎች ተላልፏል – አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2018 በጀት ዓመት ባለፉት ሰባት ወራት ከጋራ ገቢዎች ክፍፍል 71 ነጥብ 33 ቢሊየን ብር ለክልሎች ተላልፏል አሉ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር፡፡ በገቢዎች ሚኒስቴርና በማዕድን ሚኒስቴር እየተተገበረ ያለውን የጋራ ገቢዎች…

ኢትዮጵያና ሳዑዲ ግንኙነታቸውን ይበልጥ ለማጠናከር መከሩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከሳዑዲ አረቢያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ዋሊድ አልኬሬጅ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም ረዥም ዘመናትን ያስቆጠረውን የሁለቱ ሀገራት ጠንካራ ግንኙነት ይበልጥ ማጠናከር በሚቻልባቸው ጉዳዮች…