ፕሬዚዳንት ኤርዶዋን ኢትዮጵያ በቀጣናው ተጽዕኖ ፈጣሪ መሆኗን ይገነዘባሉ – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቱርክዬ ፕሬዚዳንት ረጀብ ጠይፕ ኤርዶዋን ኢትዮጵያ በአፍሪካ ቀንድ ቀጣና ተጽዕኖ ፈጣሪ መሆኗን ይገነዘባሉ አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ ይፋዊ ጉብኝት እያደረጉ ከሚገኙት…