የተመዘገቡ ድሎችን አጠናክሮ ለማስቀጠል አመራሩ በላቀ ቁርጠኝነት ሊሰራ ይገባል – አቶ ሽመልስ አብዲሳ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል የልማት ዕድሎችን፣ የሰው ኃይልንና እውቀትን አቀናጅቶ በመምራት በየደረጃው ተጨባጭ ውጤት ማስመዝገብ ይገባል አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ።
ላለፉት ሦስት ቀናት ሲካሄድ የቆየው የኦሮሚያ ክልል የ2018 በጀት ዓመት…