Fana: At a Speed of Life!

የቀድሞው ሕወሓት አስገዳጅ ወታደራዊ ምልመላ የፕሪቶሪያ ስምምነትን የሚጥስ ነው – የአውሮፓ ኅብረት

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቀድሞ ሕወሓት እየፈጸመ ያለው አስገዳጅ የወታደራዊ ምልመላ እንቅስቃሴ የፕሪቶሪያውን ስምምነት የሚጥስ ነው አለ በኢትዮጵያ የአውሮፓ ኅብረት ልዑክ፡፡ የኅብረቱ ልዑክ ባወጣው መግለጫ ቡድኑ በቅርብ ጊዜያት የክልሉን ጊዜያዊ አስተዳደር በኃይል…

35 ‘A+’ በማስመዝገብ የወርቅ ሜዳልያ የተሸለመው የኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ ተመራቂ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ የሜዲካል ላብራቶሪ ሳይንስ ትምህርት ክፍል ተማሪ የሆነው አንቲ ምትኩ 35 'A+' በማስመዝገብ የወርቅ ሜዳልያ ተሸልሟል፡፡ ኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ ዘርፎች ያሰለጠናቸውን 679 ተማሪዎች በዛሬው ዕለት አስመርቋል።…

የዓለም ዋንጫው ተጠባቂ የምድብ የመጨረሻ ጨዋታዎች…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሜሪካ፣ ካናዳ እና ሜክሲኮ እየተካሄደ በሚገኘው የዓለም ዋንጫ የምድብ የመጨረሻ ጨዋታዎች ዛሬም ቀጥለው ይደረጋሉ፡፡ በምድብ ዘጠኝ ያደረጓቸውን ሁለቱንም ጨዋታዎች በማሸነፍ አስቀድመው 32ቱን የተቀላቀሉት ፈረንሳይ እና ኖርዌይ ምድቡን በበላይነት…

ወሎ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ ዘርፎች ያሰለጠናቸውን 843 ተማሪዎች አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ወሎ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች ያሰለጠናቸውን 843 ተማሪዎች በዛሬው እለት አስመርቋል፡፡ የደሴ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ሽመልስ ጌታቸው በዚህ ወቅት ለተመራቂዎች ባስተላለፉት መልዕክት፥ በሰለጠናችሁበት መስክ ስራ በመፍጠርና…

ኢትዮጵያ ከፓኪስታን ጋር ያላትን አጋርነት ለማጠናከር ትሰራለች – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ኢትዮጵያ ከፓኪስታን ጋር ያላትን አጋርነት ለማጠናከር በቁርጠኝነት ትሰራለች አሉ፡፡ የፓኪስታን ጠቅላይ ሚኒስትር ሸህባዝ ሸሪፍ ብልጽግና ፓርቲ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በማሸነፉ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት…

የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 57ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል፡፡ ምክር ቤቱ ተወያይቶ ውሳኔ ያሳለፈባቸው ጉዳዮች እንደሚከተለው ቀርበዋል፡- 1. ምክር ቤቱ በቅድሚያ የተወያየው ከዓለም…

የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት የተሻሻሉ ረቂቅ አዋጆችን መርምሮ አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመረጃ ነጻነት አዋጅ እና የፌዴራል ሸሪዓ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት የማሻሻያ ረቂቅ አዋጆችን መርምሮ አጽድቋል። የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 28ኛ መደበኛ ስብሰባውን በዛሬው ዕለት አካሂዷል።…

በቬንዙዌላ የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ የ164 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቬንዙዌላ ትናንት ምሽት በተከታታይ በተከሰተ የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ የሟቾች ቁጥር 164 መድረሱን የሀገሪቱ ጊዜያዊ ፕሬዚዳንት ዴልሲ ሮድሪጌዝ አስታውቀዋል፡፡ በዋና ከተማዋ ካራካስ በአንድ ደቂቃ ልዩነት የተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ…

ሩሲያ፡ ኢትዮጵያ 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ በስኬት ማከናወኗን አደነቀች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ በሰላማዊና ዴሞክራሲያዊ መንገድ በስኬት ማከናወኗን ሩሲያ አደነቀች፡፡ የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ፥ ብልጽግና ፓርቲ 438 የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መቀመጫዎችን በማግኘት አሳማኝ ድል ማስመዝገቡን…

የሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ብልጽግና ፓርቲ 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ በማሸነፋቸው የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመልዕክታቸው ሀገራቸው ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን…