Fana: At a Speed of Life!

ቅርሶቻችን የጋራ በረከቶቻችን እንጂ የዕዳ ምንጭ አይደሉም – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ቅርሶችና የተፈጥሮ ሀብቶች የጋራ በረከቶቻችን እንጂ የዕዳ ምንጭ አይደሉም አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ “አዲሱ የኢኮኖሚ ሞተር" በሚል በቱሪዝም ዙሪያ ባደረጉት ቆይታ እንዳሉት፥ ኢትዮጵያ በዘርፉ ያላትን…

የቱሪዝም ሀብታችንን በልኩ ለመጠቀም የመሰረተ ልማት ሥራ ተጠናክሮ ይቀጥላል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ኢትዮጵያ ባላት ከፍተኛ የቱሪዝም ሀብት በተገቢው ልክ ለመጠቀም የቱሪዝም መሰረተ ልማት ሥራ ተጠናክሮ ይቀጥላል አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ “አዲሱ የኢኮኖሚ ሞተር" በሚል በቱሪዝም ዙሪያ ባደረጉት ቆይታ…

ለቱሪዝም የተሰጠው ትኩረት መነሾ ኢትዮጵያን የማበልጸግ ራዕያችን ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለቱሪዝም ዘርፍ የተሰጠው ትኩረት መነሾ የበለጸገች ኢትዮጵያን ለቀጣዩ ትውልድ የማስረከብ ራዕያችን ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ “አዲሱ የኢኮኖሚ ሞተር" በሚል በቱሪዝም ዙሪያ ባደረጉት ቆይታ እንዳሉት፥…

ምክር ቤቱ የኢትዮጵያ የካርበን ገበያ ረቂቅ አዋጅን አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት ዛሬ ባካሄደው 29ኛ መደበኛ ስብሰባ የኢትዮጵያ የካርበን ገበያ ረቂቅ አዋጅን መርምሮ አጽድቋል፡፡ ለምክር ቤቱ ሪፖርትና የውሳኔ ሀሳብ ያቀረቡት የፕላን በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ደሳለኝ ወዳጄ ረቂቅ አዋጁ…

የላሊበላ ውቅር አብያተክርስቲያናት በዓለም ከፍተኛ ተጓዦች ከተመረጡ 5 ቅርሶች ውስጥ ተካተቱ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የላሊበላ ውቅር አብያተክርስቲያናት በዓለማችን ከፍተኛ ተጓዦች ከተመረጡ የዩኔስኮ ምርጥ አምስት ቅርሶች ዝርዝር ውስጥ ተካትተዋል፡፡ የዓለም ሀገራትን በመጎብኘት “ዩኤን ግራንድማስተር” የተባለውን ታዋቂ የክብር ማዕረግ ያገኙ ቁንጮ ተጓዦች ለጉብኝት…

ብራዚል ከጃፓን – ጀርመን ከፓራጓይ – ኔዘርላንድስ ከሞሮኮ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሜሪካ፣ ካናዳ እና ሜክሲኮ እየተካሄደ በሚገኘው የ2026 የዓለም ዋንጫ የ32ቱ የጥሎ ማለፍ መርሐ ግብር ዛሬ ሦስት ጨዋታዎች ይደረጋሉ፡፡ በጥሎ ማለፉ ብራዚል ከጃፓን ምሽት 2 ሰዓት፣ ጀርመን ከፓራጓይ ምሽት 5 ሰዓት ከ30 እንዲሁም ኔዘርላንድስ…

የቀድሞው ሕወሓት አስገዳጅ ወታደራዊ ምልመላ የፕሪቶሪያ ስምምነትን የሚጥስ ነው – የአውሮፓ ኅብረት

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቀድሞ ሕወሓት እየፈጸመ ያለው አስገዳጅ የወታደራዊ ምልመላ እንቅስቃሴ የፕሪቶሪያውን ስምምነት የሚጥስ ነው አለ በኢትዮጵያ የአውሮፓ ኅብረት ልዑክ፡፡ የኅብረቱ ልዑክ ባወጣው መግለጫ ቡድኑ በቅርብ ጊዜያት የክልሉን ጊዜያዊ አስተዳደር በኃይል…

35 ‘A+’ በማስመዝገብ የወርቅ ሜዳልያ የተሸለመው የኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ ተመራቂ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ የሜዲካል ላብራቶሪ ሳይንስ ትምህርት ክፍል ተማሪ የሆነው አንቲ ምትኩ 35 'A+' በማስመዝገብ የወርቅ ሜዳልያ ተሸልሟል፡፡ ኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ ዘርፎች ያሰለጠናቸውን 679 ተማሪዎች በዛሬው ዕለት አስመርቋል።…

የዓለም ዋንጫው ተጠባቂ የምድብ የመጨረሻ ጨዋታዎች…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሜሪካ፣ ካናዳ እና ሜክሲኮ እየተካሄደ በሚገኘው የዓለም ዋንጫ የምድብ የመጨረሻ ጨዋታዎች ዛሬም ቀጥለው ይደረጋሉ፡፡ በምድብ ዘጠኝ ያደረጓቸውን ሁለቱንም ጨዋታዎች በማሸነፍ አስቀድመው 32ቱን የተቀላቀሉት ፈረንሳይ እና ኖርዌይ ምድቡን በበላይነት…

ወሎ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ ዘርፎች ያሰለጠናቸውን 843 ተማሪዎች አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ወሎ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች ያሰለጠናቸውን 843 ተማሪዎች በዛሬው እለት አስመርቋል፡፡ የደሴ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ሽመልስ ጌታቸው በዚህ ወቅት ለተመራቂዎች ባስተላለፉት መልዕክት፥ በሰለጠናችሁበት መስክ ስራ በመፍጠርና…