Fana: At a Speed of Life!

ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለሚ ሁለገብ የገበያ ማዕከልን ለአገልግሎት ክፍት አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ የለሚ ሁለገብ የገበያ ማዕከል በዛሬው ዕለት ለአገልግሎት ክፍት አድርገዋል፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልክዕክት፥ መንግስት ለህዝብ የገባውን ቃል ይፈጽማል፤ የማይሰራውን ቃል…

ግብጽ የቀጣናው ሀገራት ልማት እንዳይሳካ ለዘመናት ትንኮሳ ስትፈጽም ቆይታለች – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ግብጽ የቀጣናው ሀገራት የመልማት ፍላጎት እንዳይሳካ የምትፈጽመው ትንኮሳ አዲስ ክስተት ሳይሆን ለዘመናት የተከተለችው ስልት ነው አለ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፡፡ የሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ አምባሳደር ነቢያት ጌታቸው በዛሬው ዕለት በሰጡት መግለጫ፥…

መንግሥት ሰላም ከማስጠበቅ ጎን ለጎን የሕዝብን ተጠቃሚነት ያረጋገጡ ሥራዎች አከናውኗል – አቶ መሐመድ እድሪስ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግሥት ሰላም ከማስፈን ሥራ ጎን ለጎን የሕዝብን ተጠቃሚነት ያረጋገጡ ሥራዎች አከናውኗል አሉ የሰላም ሚኒስትር መሐመድ እድሪስ። በብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን የጎንደር ጊዜያዊ ዲሞብላይዜሽን ማዕከል ለቀድሞ ታጣቂዎች ስልጠና መሰጠት ተጀምሯል።…

የቪላን የ30 ዓመት የዋንጫ ጥም የቆረጡት የዩሮፓ ሊግ አለቃ…

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አስቶን ቪላ ከ30 ዓመታት የዋንጫ ጥበቃ በኋላ ትናንት ምሽት የጀርመኑን ክለብ ፍሬቡርግ በማሸነፍ የዩሮፓ ሊግ ሻምፒዮን ሆኗል፡፡ አሰልጣኝ ኡናይ ኢምሬ ላለፉት ዓመታት "የምንፈልገውን የሚያውቅ ምርጥ አሰልጣኝ አግኝተናል" በሚል በቪላ ደጋፊዎች…

ኢትዮጵያ ለአፍሪካ ሰላምና ጸጥታ መስፈን ያላት ሚና ተጠናክሮ ይቀጥላል – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ለአፍሪካ ሰላምና ጸጥታ መስፈን ያላት ሚና ተጠናክሮ ይቀጥላል አሉ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ። ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ እና የመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሀመድ (ኢ/ር) ከአዲሱ የምስራቅ አፍሪካ…

ሀገራት የሚያጋጥማቸውን ቀውስ ለመከላከል የፋይናንስ ተቋማት አሰራር መሻሻል አለበት – አቶ አሕመድ ሺዴ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገራት እየገጠሟቸው ያሉትን የፋይናንስ ቀውሶች ቀድመው መከላከል እንዲችሉ የዓለም አቀፍ የፋይናንስ ተቋማት አሰራር መሻሻል አለበት አሉ የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሺዴ፡፡ ዓለም አቀፍ የአጋርነት ጉባኤ "21ኛውን ክፍለ ዘመን የሚመጥን ስርዓት…

አዲስ አበባ እና ባኩ የእህትማማች ከተሞች ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲስ አበባ እና የአዘርባጃን ዋና ከተማ ባኩ የእህትማማች ከተሞች ስምምነት ተፈራርመዋል። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው እንዳሉት፥ ስምምነቱ የሁለቱን ሀገራት ህዝቦች የባህልና…

ኢትዮጵያ የመረጃ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ የሚያስችሉ ውጤታማ ተግባራት አከናውናለች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ባለፉት የለውጥ ዓመታት የመረጃ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ የሚያስችሉ ውጤታማ ተግባራት አከናውናለች አለ የፕላንና ልማት ሚኒስቴር ፡፡ ''የመረጃ ሉዓላዊነት ለፖሊሲ ነጻነት'' በሚል መሪ ሀሳብ ኢትዮጵያ በመረጃና በስታቲስቲክስ የሉዓላዊነት…

የስታትስቲክስ ዘርፉ በግብርና ቆጠራ፣ በስነ ሕዝብና ጤና ጥናት ተጨባጭ ውጤት አስመዝግቧል – አቶ አብዱልአዚዝ ሸፋ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ የስታቲስቲክስ ዘርፍ ልማት የግብርና ቆጠራን፣ የስነ-ሕዝብና ጤና ጥናትን ዘመናዊ ለማድረግ ያስቻለ ተጨባጭ ውጤት ተመዝግቧል አለ የፕላንና ልማት ሚኒስቴር፡፡ ''የመረጃ ሉዓላዊነት ለፖሊሲ ነጻነት'' በሚል መሪ ሀሳብ ኢትዮጵያ በመረጃና…

በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ በኢቦላ ወረርሽኝ የ131 ሰዎች ህይወት አለፈ ‎

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ እየተስፋፋ በሚገኘው የኢቦላ ወረርሽኝ እስካሁን የ131 ሰዎች ህይወት አልፏል፡፡ ወረርሽኙ ባለፉት ሳምንታት በድጋሚ ከተቀሰቀሰ ወዲህ 513 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው የተገለጸ ሲሆን፥ ወደተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች…