Fana: At a Speed of Life!

ዘመናዊ የታክስ አስተዳደር በመገንባት ዘላቂ የገቢ እድገትን የማረጋገጥ ስራዎች ተከናውነዋል – ወ/ሮ አይናለም ንጉሴ

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ‎የገቢዎች ሚኒስትር አይናለም ንጉሴ ከለውጡ ወዲህ ተቋማዊ የማስፈጸም አቅምን በማሳደግና ዘመናዊ የታክስ አስተዳደር ስርዓት በመገንባት ዘላቂ የገቢ እድገትን የማረጋገጥ ስራዎች ተከናውነዋል አሉ፡፡ ‎ ‎‎ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)…

የኢኮኖሚ ማሻሻያው ኢትዮጵያ በፍጥነት እያደጉ ካሉ ሀገራት አንዷ እንድትሆን አስችሏታል – አቶ አህመድ ሺዴ

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው ኢትዮጵያ በፍጥነት እያደጉ ካሉ የአፍሪካ ሀገራት መካከል አንዷ እንድትሆን አስችሏታል አሉ የገንዘብ ሚኒስትሩ አህመድ ሺዴ፡፡ ‎‎ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት ቁልፍ የመንግሥት ፋይናንስና…

ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ የ14 ሀገራት አምባሳደሮችን የሹመት ደብዳቤ ተቀበሉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ በኢትዮጵያ አዲስ የተሾሙ የ14 ሀገራት አምባሳደሮችን የሹመት ደብዳቤ ተቀብለዋል። የደቡብ ሱዳን፣ ጣልያን፣ ሞሪሺየስ፣ ዛምቢያ፣ ጀርመን፣ ጆርዳን፣ ኒውዝላንድ፣ ቡሩኪና ፋሶ፣ ሞዛምቢክ፣ ኬንያ፣ ቤላሩስ፣ ፊሊፒንስ፣…

የታሪካዊ ኪነ ሕንጻዎች እድሳትና የኮሪደር ልማት የኢትዮጵያን ውበት ይበልጥ እየገለጠ ነው – የሀገር ሽማግሌዎች

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የታሪካዊ ኪነ ሕንጻዎች እድሳትና የከተሞች የኮሪደር ልማት የኢትዮጵያን ውበት ይበልጥ እየገለጠ ነው አሉ የሀገር ሽማግሌዎች። የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ፣ ከሁሉም ክልሎች የተወጣጡ የሀገር ሽማግሌዎችና የኪን ኢትዮጵያ አባላት የፋሲል…

የሀገራችንን የፋይናንስና ኢኮኖሚ ዘርፍ ለማጠናከር የታሰበባቸው ሰፋፊ ርምጃዎችን ወስደናል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የሀገራችንን የፋይናንስና ኢኮኖሚ ዘርፍ ለማጠናከር የታሰበባቸው ሰፋፊ ርምጃዎችን ወስደናል አሉ፡፡ ቁልፍ የመንግሥት ፋይናንስና ሌሎች የፋይናንስ ዘርፍ ተቋማትን ያሰባሰበው የኢትዮጵያ የፋይናንስ እመርታ…

በምስራቅ ሸዋ ዞን ከ370 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት ለማልማት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሸዋ ዞን በዚህ ዓመት ከ370 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት ለማልማት እየተሰራ ነው አለ የዞኑ ግብርና ጽ/ቤት። የጽ/ቤቱ ምክትል ኃላፊ አብነት ዘገየ እንዳሉት፥ በዞኑ ሰብሎችን ጨምሮ አትክልትና ፍራፍሬ እየተመረቱ ሲሆን በአመት…

በባሮ ወንዝ ለስድስት ቀናት በልዩ ድምቀት የሚከበረው የጥምቀት በዓል …

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጥምቀት በዓል በድምቀት ከሚከበርባቸው ከተሞች መካከል ጋምቤላ አንዷ ናት፡፡ በከተማዋ ባሮ ወንዝ ላይ በጋምቤላና አካባቢው በሚገኙ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን እምነት ተከታዮች ዘንድ በድምቀት የሚከበረው ጥምቀት ትልቅ ሐይማኖታዊ…

የለውጡ መንግስት ቱሪዝምን እንደ አንድ የኢኮኖሚ መሰረት በመውሰድ በትጋት ሰርቷል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የለውጡ መንግስት ቱሪዝምን እንደ አንድ የኢኮኖሚ መሰረት በመውሰድ በትጋት ሰርቷል አሉ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት እንዳሉት፥ ኢትዮጵያ ከለውጡ ጋር በመጣ…

የብሔር፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል ለፌደራል ስርዓቱ መረጋገጥ ከፍ ያለ ሚና አለው – አፈጉባኤ አገኘሁ ተሻገር

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌደሬሽን ምክር ቤት አፈጉባኤ አገኘሁ ተሻገር የብሔር፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል ለፌደራል ስርዓቱ መረጋገጥ ከፍ ያለ ሚና እየተጫወተ ነው አሉ። በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የተከበረው 20ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል በስኬት…

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የአፈርና ውሃ ጥበቃ ሥራ ንቅናቄ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የአፈርና ውሃ ጥበቃ ሥራ ንቅናቄ በዛሬው ዕለት በሃድያ ዞን ተጀምሯል፡፡ በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)፣ በም/ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የገጠር ክላስተር አስተባባሪና የክልሉ…