Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮ ቴሌኮም ߵቶሎߴ የተሰኘ የፈጣን መንገድ የክፍያ ሥርዓት በቴሌብር አስጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም ߵቶሎߴ የተሰኘ የፈጣን መንገድ የክፍያ ሥርዓት በቴሌብር አስጀምሯል፡፡ ኩባንያው ከኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ ጋር በመተባበር ዘመናዊ ዲጂታል የክፍያ ሥርዓት በዛሬው ዕለት ተግባራዊ አድርጓል። ዲጂታል የክፍያ…

19 ቅርሶችን በዩኔስኮ በማስመዝገብ ከአፍሪካ ቀዳሚውን ሥፍራ የያዘችው ኢትዮጵያ…

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከለውጡ ወዲህ ለቅርስ ልማት የተሰጠው ትኩረት የኢትዮጵያን ቱሪዝም ወደ አዲስ ምዕራፍ እያሸጋገረ ነው አሉ የኢትዮጵያ የቅርስ ጥበቃ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር አበባው አያሌው፡፡ መንግስት በነደፈው የብዝኃ ዘርፍ ፖሊሲ አማካኝነት ለቱሪዝም ዘርፉ…

በኢስታንቡል የእስራኤል ቆንጽላ ላይ የተፈጸመው ጥቃት የሽብር ድርጊት ነው – ፕሬዚዳንት ኤርዶዋን

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቱርክ ፕሬዚዳንት ረጀብ ጠይፕ ኤርዶዋን ኢስታንቡል በሚገኘው የእስራኤል ቆንጽላ ጽ/ቤት ላይ የተፈጸመው ጥቃት ጭካኔ የተሞላበት የሽብር ድርጊት ነው አሉ ፡፡ በዛሬው ዕለት ኢስታንቡል በሚገኘው የእስራኤል ቆንጽላ ጽ/ቤት ላይ የተቃጣ የሽብር…

የሰቆጣ ቃል ኪዳን ትግበራ የመጨረሻውን የአምስት ዓመት ምዕራፍ አፅድቀናል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የሰቆጣ ቃል ኪዳን ትግበራ የመጨረሻው የአምስት ዓመት የማስፋት ምዕራፍ የትግበራ ማስፈፀሚያ እቅድን አጽድቀናል አሉ፡፡ የምግብ ስርዓት ትራንስፎርሜሽን፣ ስርዓተ ምግብና ሰቆጣ ቃል ኪዳን፣ የጤና መድህን፣…

ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከአፍሪካ ኅብረት የፖለቲካ፣ ሰላምና ደህንነት ኮሚሽነር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከአፍሪካ ኅብረት የፖለቲካ፣ የሰላምና ደህንነት ጉዳዮች ኮሚሽነር አምባሳደር ባንኮሌ አዶዬ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም ሁለቱ ወገኖች በቀጣናዊና አህጉራዊ የሰላምና ደህንነት ጉዳዮች ዙሪያ…

የኢትዮጵያ የመንግሥት ልማት ድርጅቶች የበጀት ሸክም ከመሆን ወደ ሥራ እድል አንቀሳቃሽነት ተሸጋግረዋል – የዓለም ባንክ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዓለም ባንክ በኢትዮጵያ የመንግሥት ልማት ድርጅቶች የሀገሪቱ በጀት ሸክም ከመሆን ወጥተው ወደ ሥራ እድል አንቀሳቃሽነት እየተሸጋገሩ ነው አለ፡፡ ባንኩߵየበጀት ሸክም ከመሆን እስከ ሥራ እድል አንቀሳቃሽነት፤ የመንግሥት የልማት ድርጅቶች ሽግግርߴ…

2ኛው የኢትዮጵያ እና ብሩንዲ የጋራ የሚኒስትሮች ኮሚሽን ስብሰባ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 2ኛው የኢትዮጵያ እና ብሩንዲ የጋራ የሚኒስትሮች ኮሚሽን ስብሰባ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው፡፡ ስብሰባው በፖለቲካ፣ በኢኮኖሚ፣ በመከላከያ እና ጸጥታ ዘርፎች ላይ ያተኮሩ ስምምነቶችን ለመፈጸምና አዳዲስ የትብብር መስኮችን ለመለየት ያለመ…

ኢራን የቀረበላትን ጊዜያዊ የተኩስ አቁም ሃሳብ ውድቅ አደረገች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢራን ከአሜሪካ እና ከእስራኤል ጋር የገባችበትን ጦርነት ለማስቆም የቀረበውን ጊዜያዊ የተኩስ አቁም ሃሳብ ውድቅ አደረገች፡፡ በፓኪስታን አደራዳሪነት እየተካሄደ በሚገኘው የሰላም ጥረት የቀረበው ምክረ ሃሳብ አስቸኳይ የተኩስ አቁም እንዲደረግና…

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የሀገራዊ ለውጡን 8ኛ ዓመት የሚዘክር የድጋፍ ሰልፍ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ሀገራዊ ለውጡ እውን የሆነበትን 8ኛ ዓመት በማስመልከት ሕዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ በተለያዩ ከተሞች እየተካሄደ ነው፡፡ የድጋፍ ሰልፎቹ በክልሉ ወላይታ ሶዶ፣ አርባ ምንጭ እና ሳውላ ከተሞች እየተካሄዱ ሲሆን፥ በለውጡ መንግስት…

ሰራዊቱ የሀገር ሉዓላዊነትን ከማስከበር ባሻገር…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2018 (ኤፍኤምሲ) ሰራዊቱ ሀገርን ከመጠበቅ ባሻገር የምግብ ሉዓላዊነትን በማረጋገጥ ሂደት አሻራውን እያሳረፈ ይገኛል አለ በመከላከያ ሰራዊት የግብርና ልማት ዘርፍ፡፡ መከላከያ ሰራዊት በግብርና ዘርፍ ያከናወናቸውን የልማት ተግባራት በ2018/19 የምርት ዘመን ሀገር…