የሀገር ውስጥ ዜና 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ አካታችና አሳታፊ ነበር – ኡሁሩ ኬንያታ Hailemaryam Tegegn Jun 3, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ አካታችና አሳታፊ ነበር አሉ የአፍሪካ ኅብረት የምርጫ ታዛቢዎች መሪ እና የቀድሞ የኬንያ ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ፡፡ ኡሁሩ ኬንያታ ኢትዮጵያ ያካሄደችውን 7ኛ ጠቅላላ ምርጫ አስመልክተው በሰጡት መግለጫ ምርጫው አካታችና…
የሀገር ውስጥ ዜና ዲሞክራሲያዊ ሂደቶች ከአኅጉሪቱ ነባራዊ ሁኔታ ጋር የተጣጣሙ እንዲሆኑ አፍሪካዊ ተቋማት ቁልፍ ሚና ይጫወታሉ – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) Hailemaryam Tegegn Jun 3, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ዲሞክራሲያዊ ሂደቶች ከአኅጉሪቱ ነባራዊ ሁኔታና ተሞክሮ ጋር የተጣጣሙ እንዲሆኑ አፍሪካዊ ተቋማት ቁልፍ ሚና ይጫወታሉ አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፥የአፍሪካ…
የሀገር ውስጥ ዜና በምርጫው አካታችነትን ለማረጋገጥ የተከናወኑ ሥራዎች የሚደነቁ ናቸው – ኢጋድ Hailemaryam Tegegn Jun 3, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት (ኢጋድ) በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ አካታችነትን ለማረጋገጥ የተከናወኑ ሥራዎች የሚደነቁ ናቸው አለ፡፡ ምርጫውን የታዘቡት ኢጋድና አፍሪካ ኅብረት የመጀመሪያ ዙር ሪፖርታቸውን በተመለከተ መግለጫ እየሰጡ…
የሀገር ውስጥ ዜና የአውሮፓ ኅብረትና አጋር ሀገራት የ7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ ሒደት አደነቁ Hailemaryam Tegegn Jun 3, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአውሮፓ ኅብረት እና አጋር ሀገራት ግንቦት 24/2018 ዓ.ም የተካሄደውን 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ አድንቋል፡፡ ምርጫውን አስመልክቶ መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ካደረጉ የኅብረቱ አባል ሀገራትና በኢትዮጵያ የካናዳ፣ የኖርዌይ እና ስዊዘርላንድ…
የሀገር ውስጥ ዜና በተለያዩ አካባቢዎች የምርጫ ቁሳቁሶች ወደ ምርጫ ክልሎች እየገቡ ነው Hailemaryam Tegegn Jun 2, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች የሚገኙ የምርጫ ጣቢያዎች የሚገኙ የምርጫ ቁሳቁሶችን ወደ ምርጫ ክልሎች የማሰባሰብ ስራ እየተከናወነ ነው፡፡ በትናንትናው ዕለት በተካሄደው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የድምጽ ቆጠራ ተጠናቅቆ ጊዜያዊ ውጤት…
የሀገር ውስጥ ዜና የክልሉ ሕዝብ ለዴሞክራሲ ባህል ግንባታ ንቁ ተሳታፊ መሆኑን በምርጫው አሳይቷል Hailemaryam Tegegn Jun 2, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ሕዝቡ በዴሞክራሲ ባህል ግንባታ ሒደት ንቁ ተሳታፊ መሆኑን ያሳየበት ነው አለ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ም/ቤት፡፡ የጋራ ምክር ቤቱ የምርጫውን መጠናቀቅ በማስመልከት በሰጠው መግለጫ፥ የክልሉ ሕዝብ…
የሀገር ውስጥ ዜና በክልሉ ምርጫው ነጻ እና ሰላማዊ ሆኖ በስኬት ተጠናቋል – የአፋር ክልል የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ም/ቤት Hailemaryam Tegegn Jun 2, 2026 0 አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በአፋር ክልል ነጻ እና ሰላማዊ ሆኖ በስኬት ተጠናቋል አለ የክልሉ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ም/ቤት፡፡ ምክር ቤቱ በዛሬው ዕለት በሰጠው መግለጫ እንዳስታወቀው፥ ምርጫው በክልሉ በሚገኙ 32 የምርጫ ክልሎች ያለምንም የፀጥታ ችግር…
የሀገር ውስጥ ዜና 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ እየተካሄደ ነው Hailemaryam Tegegn Jun 1, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በሀገሪቱ በሚገኙ ሁሉም የምርጫ ክልሎች ዜጎች ድምጽ መስጠት ጀምረዋል፡፡ ሕዝቡ ከማለዳ ጀምሮ በነቂስ በመውጣት በምርጫው ተሳትፎ እያደረገ ሲሆን፥ የድምጽ መስጠት ሒደቱ የምርጫ ታዛቢዎች በተገኙበት እየተካሄደ ይገኛል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና የአፍሪካ ኅብረት እና ኢጋድ የኢትዮጵያን የዴሞክራሲ ሒደት እንደሚደግፉ አረጋገጡ Hailemaryam Tegegn May 31, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ኅብረት እና የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት ኢጋድ የኢትዮጵያን የዴሞክራሲ ሒደት እንደሚደግፉ አረጋግጠዋል፡፡ የአፍሪካ ኅብረት ታዛቢ ቡድን መሪ የሆኑት የቀድሞው የኬንያ ፕሬዝዳንት ኡሁሩ ኬንያታ እና የኢጋድ የምርጫ ታዛቢዎች…
የሀገር ውስጥ ዜና ፕሬዚዳንት ታዬ ለዒድ አል-አድሃ (ዐረፋ) በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ Hailemaryam Tegegn May 26, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ ለ1447ኛው የዒድ አል-አድሃ (ዐረፋ) በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ፡፡ ፕሬዚዳንቱ በመልዕክታቸው መላው የእስልምና እምነት ተከታይ ኢትዮጵያውያን ለበዓሉ እንኳን በሰላም አደረሳችሁ ብለዋል፡፡…