የመካከለኛው ምስራቅ ጦርነት መዘዝ እንደ ኮቪድ-19 ሊሆን ይችላል – ፕሬዚዳንት ፑቲን
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን የመካከለኛው ምስራቅ ግጭት ልክ እንደ ኮቪድ ወረርሽኝ አስከፊ ሊሆን ይችላል አሉ፡፡
ፕሬዚዳንቱ የኮቪድ ወረርሽኝ በተከሰተበት ወቅት በሁሉም ሀገራት ኢኮኖሚ ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖ ማሳደሩን አስታውሰው፥ የቀጠለው…