አዲስ አበባ በአረንጓዴ ልማት ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪ በሚያደርጋት መስመር ላይ ናት – አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ የተከናወኑ የአረንጓዴ ልማት ሥራዎች ከተማዋ ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪ የሚያደርጋትን መስመር እንድትይዝ አስችለዋል አሉ የፌደሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 ዓ.ም አረንጓዴ ዐሻራ…