በሀገራዊ ጉባኤው ዘላቂ ሰላም እንዲረጋገጥ ጽኑ መሰረት እንጥላለን – ኮሚሽነር መስፍን አርዓያ (ፕ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገራዊ የምክክር ጉባኤው በመሰረታዊ አጀንዳዎች ላይ በሰለጠነ መንገድ በመነጋገር ለዘላቂ ሰላም ጽኑ መሰረት የሚጣልበት ነው አሉ ኮሚሽነር መስፍን አርዓያ (ፕ/ር)።
የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ሀገራዊ የምክክር ጉባኤው ከሐምሌ 8/2018 ዓ.ም ጀምሮ…