Fana: At a Speed of Life!

ተጠባቂው የአሜሪካ እና ኢራን የሰላም ውይይት ተራዘመ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሜሪካ እና ኢራን መካከል በዛሬው ዕለት በስዊዘርላንድ ሊካሄድ የነበረው የሰላም ውይይት ተራዝሟል፡፡ አሜሪካ እና ኢራን ከሳምንታት ውይይት በኋላ ባለ 14 ነጥብ ስምምነት ላይ መድረሳቸውን ተከትሎ ለመጨረሻው ስምምነት በዝርዝር ጉዳዮች ላይ…

በክልሉ በበጎ ፈቃድ አገልግሎት 3 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር የሚገመት ወጪን ለማዳን..

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ከ3 ነጥብ 5 ሚሊየን በላይ የሚሆኑ ዜጎች በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ይሳተፋሉ አለ የክልሉ ወጣቶች ጉዳይና በጎ ፈቃድ አገልግሎት ኮሚሽን ። የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ማርቆስ ማቲዮስ ለኢዜአ እንዳሉት÷ ቀደም ሲል በበጎ ፈቃድ…

በጉባኤው 4 ሺህ ተወካዮችን ለመቀበል ዝግጅት ተደርጓል – መስፍን አርዓያ (ፕ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከሐምሌ 8/2018 ዓ.ም ጀምሮ በሚካሄደው ታሪካዊ ጉባኤ 4 ሺህ ተወካዮችን ለመቀበል ዝግጅት ተደርጓል አለ፡፡ ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርዓያ (ፕ/ር) ከፋና ፖድካስት ጋር ባደረጉት ቆይታ እንደገለጹት፥ በኢትዮጵያ ዘላቂ…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ ወጣቶች በበጎ ፈቃድ ሥራዎች ላይ በንቃት እንዲሳተፉ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ የከተማዋ ወጣቶች በተለያዩ ማኅበራዊና የበጎ ፈቃድ ሥራዎች ላይ በንቃት እንዲሳተፉ ጥሪ አቀረቡ፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፥ በድህረ ምርጫ የከተማዋን ነዋሪዎች ተጠቃሚነት…

በ86 የምርጫ ክልሎች በቀረቡ ቅሬታዎች ላይ ውሳኔ ተሰጥቷል – ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በፖለቲካ ፓርቲዎች ቅሬታ ከቀረበባቸው 129 የምርጫ ክልሎች ውስጥ በ86ቱ በቀረቡ ቅሬታዎች ውሳኔ ተሰጥቷል አለ፡፡ ቦርዱ በዛሬው ዕለት በሰጠው መግለጫ እንዳስታወቀው፥ የቀረቡለትን ቅሬታዎች በፖለቲካ ፓርቲዎች…

የ723 የምርጫ ክልሎች ውጤት ፀድቋል – ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ከተካሄደባቸው የምርጫ ክልሎች መካከል የ723ቱ ውጤት ጸድቋል አለ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ። የቦርዱ ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ኃይሉ ዛሬ ምሽት በሰጡት መግለጫ እንዳሉት፥ የ501 የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤትና የ638 የክልል…

ለሀገራዊ ምክክሩ ስኬታማነት የግሉ ዘርፍ ጉልህ ሚና ሊወጣ ይገባል – ምክር ቤቱ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለሀገራዊ ምክክሩ ስኬታማነት የግሉ ዘርፍ የሚጠበቅበትን ጉልህ ሚና ሊወጣ ይገባል አለ የኢትዮጵያ ንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት፡፡ ምክር ቤቱ ከኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ጋር በመተባበር "በሀገራዊ የምክክር ሂደት የግሉ ዘርፍ ተሳትፎ"…

ለሕዝቡ ጥያቄዎች ምላሽ ለመስጠት የቀጣይ 90 ቀናት ዕቅዳችንን በልዩ ትኩረት እንፈጽማለን – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሕዝቡ ለሚያነሳቸው ጥያቄዎች ምላሽ ለመስጠት የቀጣይ 90 ቀናት ዕቅዳችንን በልዩ ትኩረት እንፈጽማለን አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፥ በከተማ አስተዳደሩ የ90…

አረንጓዴ ዐሻራ አረንጓዴ ወርቅ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኢትዮጵያ የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ውጤት አረንጓዴ ወርቅ ነው አሉ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ የዘንድሮውን የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር “ተስፋን መትከል” በሚል መሪ ሀሳብ በትናንትናው ዕለት በቢሾፍቱ ከተማ…

የቀድሞ ሕወሓት በትግራይ ክልል የሚከናወኑ የዘላቂ ሰላምና ልማት ግንባታ ጥረቶችን እያደናቀፈ ነው – አረጋዊ በርሄ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌደራል መንግሥት የትግራይን ዘላቂ ሰላምና ልማት ለማስቀጠል የወሰደውን ቁርጠኝነት የቀድሞ ሕወሓት ራሱን ለዕኩይ ዓላማ ለማደራጀት ተጠቅሞበታል አሉ አረጋዊ በርሔ (ዶ/ር)፡፡ የቀድሞው ሕወሓት ሊቀ መንበር የነበሩት አረጋዊ በርሔ (ዶ/ር) እንዳሉት፥…