ኢትዮጵያ ለዘላቂ የቱሪዝም ልማት አስቻይ ፕሮጀክቶችን እየገነባች ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ለዘለቂ የቱሪዝም ልማት አስቻይ ፕሮጀክቶችን እየገነባች ነው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ።
በባህርዳር ከተማ የጣና ሐይቅ ዙሪያ የሚገኘውን የቀድሞው ጣና ሆቴል ዓለም አቀፍ ደረጃውን በጠበቀ መልኩ 'ፎር ፒ ቢ ኤስ'…