Fana: At a Speed of Life!

የተመዘገቡ ድሎችን አጠናክሮ ለማስቀጠል አመራሩ በላቀ ቁርጠኝነት ሊሰራ ይገባል – አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል የልማት ዕድሎችን፣ የሰው ኃይልንና እውቀትን አቀናጅቶ በመምራት በየደረጃው ተጨባጭ ውጤት ማስመዝገብ ይገባል አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ። ላለፉት ሦስት ቀናት ሲካሄድ የቆየው የኦሮሚያ ክልል የ2018 በጀት ዓመት…

ቀይ ባሕርን ከኢትዮጵያ የነጠለው የሸፍጥ ፖለቲካ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከሦስት አስርት ዓመታት በፊት ኢትዮጵያ የራሷ የባሕር በር የነበራትና ለራሷም ሆነ ለቀጣናው ሀገራት ምቹ መደላድልን በመፍጠር የንግድ ሥርዓቷን ታሳልጥ ነበር፡፡ ይሁን እንጂ ኢትዮጵያ ያልተመረጠ እና ያልተወያየ መንግሥት በሰራው የፖለቲካ ሸፍጥና ሴራ…

የአሜሪካ እና ኢራን የተኩስ ልውውጥ ዛሬም ተባብሶ ቀጥሏል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አሜሪካ የመርከቦችን እንቅስቃሴ እያወኩ ነው ባለቻቸው የኢራን ወታደራዊ ኢላማዎች ላይ አዲስ ጥቃት ፈጸመች፡፡ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን አካሄዷን ማስተካከል አለባት በማለት ካሳሰቡ በኋላ የአሜሪካ ጦር በፈጸመው ጥቃት በሆርሙዝ ሰርጥ…

የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ከ42 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በበጀት ዓመቱ ፓስፖርት እና ቪዛን ጨምሮ ከተለያዩ አገልግሎቶች ከ42 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ሰብስቤያለሁ አለ፡፡ የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር ሰላማዊት ዳዊት በሰጡት መግለጫ እንዳሉት፥ በጀት ዓመቱ…

ሀገራዊ ምክክሩ የተቋጠረውን የምንፈታበት ጥበብ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገር እንደ ቀላል አትገነባም፤ መከባበር፣ በኃላፊነት መነጋገር፣ በትዕግስት መደማመጥን ትሻለች ። ጊዜውን በሚመጥን መልኩ እኛ ካለንበት አቅጣጫ ተዟዙረን ለማየትና ሌሎች እንዴት ያስባሉ የሚለውን ለመረዳት፣ ያላግባቡንን ጉዳዮች ለመፍታትና የታሪክ…

የሀረሪ ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀረሪ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 5ኛ ዓመት 10ኛ መደበኛ ጉባኤ መካሄድ ጀምሯል፡፡ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ የ2018 በጀት ዓመት የስራ አፈጻጸም ሪፖርት እያቀረቡ ሲሆን፥ ምክር ቤቱ በሪፖርቱ ላይ ከተወያየ በኋላ እንደሚያጸድቅ…

የወርቃማ ዘመን ጅማሮ የሆነው ሀገራዊ ምክክር

ትናንት በይፋ የተጀመረው ታላቁ ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ፣ ሀገሪቱ ለዘመናት ከተሸከመችው ቁርሾና ግጭት ወጥታ ወደ አዲስ ብሩህ ምዕራፍ የምትሻገርበት የወርቃማ ዘመን ጅማሮ ነው፡፡ ይህ መድረክ ጠብመንጃን በሃሳብ የበላይነት ለመተካትና ጠንካራ ሀገረ መንግሥት ለመገንባት የተጣለ ታላቅ የትውልድ አደራ…

ኦሊሴጉን ኦባሳንጆ – ለዓመታት ያካበቱትን ልምድ ተጠቅመው ለአፍሪካ ሰላም እየሰሩ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የናይጄሪያ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ኦሉሴጉን ኦባሳንጆ በኢትዮጵያና በኢትዮጵያውያን ዘንድ በእጅጉ ይታወቃሉ። ኦባሳንጆ በሀገራቸው ናይጄሪያ እንዲሁም በአፍሪካ የተለያዩ ሀገራት ሰላም ይሰፍን ዘንድ የግል ተሞክሯቸውን፣ የህይወት ልምድና ያለፉበትን ታሪክ…

ሕገወጡ የሕወሓት ቡድን የትግራይ ሕዝብ የዘመናት የመከራና ጉስቁልና ምንጭ ሆኖ ቀጥሏል – አረጋዊ በርሔ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሕገወጡ የሕወሓት ቡድን የሰላም አማራጭን በተደጋጋሚ በመግፋት የትግራይ ሕዝብ የዘመናት የመከራና ጉስቁልና ምንጭ ሆኖ ቀጥሏል አሉ የትግራይ ዴሞክራቲክ ፓርቲ (ትዴፓ) ሊቀመንበር አረጋዊ በርሔ (ዶ/ር)። ከተመሠረተበት ማግስት ጀምሮ ችግሮችን…

ሀገራዊ መግባባት ብሔራዊ ጥቅሞችን በዘላቂነት ለማረጋገጥ ቁልፍ ሚና ይጫወታል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅም መርሆዎች የሀገሪቱን ሉዓላዊነት፣ የሕዝብ ደኅንነትና ሰላም፣ ምጣኔ-ሐብታዊ እድገትና ብልጽግና በሚያረጋግጡ መሰረቶች የተገነቡ ናቸው፡፡ በዓለም ላይ የሚገኙ ሀገራት ሉዓላዊነታቸውን አስከብረው በተሻለ ቁመና ለመቀጠል ብሔራዊ…