Fana: At a Speed of Life!

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በትግርኛ ባደረጉት ቃለ መጠይቅ ላይ ያነሷቸው አንኳር ሀሳቦች…

👉 የትግራይ ሕዝብ ከጦርነት ይልቅ ሰላምና ልማት ይገባዋል 👉 ወጣቶች በአሮጌ አስተሳሰብ ለጦርነት ከሚገፋፏቸው አካላት ራሳቸውን ሊጠብቁ ይገባል 👉 መንግሥት በትግራይ ክልል ሰላም እንዲሰፍንና ዳግም ጦርነት እንዳይከሰት ጽኑ ፍላጎት አለው 👉 ሕወሓት ከ50 ዓመት በፊት በነበረ ኋላቀር…

አፍሪኤግዚም ባንክ ለካሪቢያን ሀገራት የሚያቀርበውን ፋይናንስ ወደ 5 ቢሊየን ዶላር ከፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ኤክስፖርት-ኢምፖርት ባንክ (አፍሪኤግዚም) ቀጣናዊ እድገትን ለማፋጠን ለካሪቢያን ሀገራት የሚያቀርበውን ፋይናንስ ወደ 5 ቢሊየን ዶላር ከፍ አድርጓል፡፡ የባንኩ ፕሬዚዳንት ጆርጅ ኢሎምቢ (ዶ/ር) በካሪቢያን ማህበረሰብ (ካሪኮም)…

ሂጅራ ባንክ የመጀመሪያውን የዘካ ገንዘብ ለዘካና አውቃፍ ኮሚሽን አስረከበ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሂጅራ ባንክ በኢትዮጵያ የፋይናንስ ተቋማት ታሪክ የመጀመሪያውን የዘካ ገንዘብ ለዘካና አውቃፍ ኮሚሽን አስረክቧል። ባንኩ በኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ስር ለተቋቋመው የዘካ እና አውቃፍ ኮሚሽን የዘካ ገንዘብ የማስረከብ…

ለብዝሀ ኢኮኖሚ ልማት የተሰጠው ትኩረት ተጨባጭ ውጤት እያመጣ ነው – ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በብዝሀ ዘርፍ የኢኮኖሚ ልማት እያከናወነቻቸው ያሉ የልማት ስራዎች የሚታይ ውጤት እያስገኙ ነው አሉ የብሔራዊ ባንክ ገዥ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር)፡፡ የምስራቅ አፍሪካን የንግድና ኢንቨስትመንት አቅም ወደ ተጠቃሚነት ለማሸጋገር የሚያስችሉ…

4ኛው የኢትዮጵያ የኢንቨስትመንት ፎረም መጋቢት 17 እና 18 ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 4ኛው የኢትዮጵያ የኢንቨስትመንት ፎረም የፊታችን መጋቢት 17 እና 18 በአዲስ አበባ ይካሄዳል ። የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽነር ዘለቀ ተመስገን (ዶ/ር) በሰጡት መግለጫ፥ ፎረሙ ኢትዮጵያ ያላትን ምቹ የኢንቨስትመንት ምህዳር በስፋት…

በኦሮሚያ ክልል የአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራ የአደጋ ስጋት ተጋላጭነት ቀንሷል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ህብረተሰቡን ባሳተፈ መንገድ እየተከናወነ በሚገኘው የአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራ የአደጋ ስጋት ተጋላጭነት ቀንሷል አለ የክልሉ ግብርና ቢሮ፡፡ የቢሮው ምክትል ኃላፊ ኤሊያስ ከድር ለፋና ዲጂታል እንደገለጹት፥ በክልሉ በዘንድሮ በጋ 3…

ከዓድዋ ድል በኋላ ዓለም ስለ ኢትዮጵያ ምን አለች?

1888 ዓ.ም በተካሄደው የዓድዋ ጦርነት ላይ ኢትዮጵያውያን በጋራ ዘምተው ማሸነፍ እና ድል ማድረግ እንደሚችሉ ምስክር ሆነ፡፡ የዓድዋ ድል ኢትዮጵያ በተጋድሎዋ ያገኘችው የኅብረት ድል ነው፡፡ ድልነቱም የዓለምን ታሪክም የቀየረ ነው፡፡ የቅኝ ገዢዎችን ጭቆና ሲዋጉ ለነበሩ ሕዝቦች ሁሉ ኩራት…

በዴሞክራሲያዊ ምርጫ የአካል ጉዳተኞች፣ አነስተኛ ቁጥር ያላቸው ሰዎች ተሳትፎ

እነዚህ የሕብረተሰብ ክፍሎች ከሌሎች የሕብረተሰብ ክፍሎች ተገቢውን የዴሞክራሲ ተሳትፎና ውክልና እንዲኖራቸው በተለየ ሁኔታ ትኩረት ያሻቸዋል፡፡ ስለሆነም የእነዚህ የሕብረተሰብ ክፍሎች ሁኔታ በተገቢው ተጠንቶ የመራጮች ትምህርት እንዲያገኙ፣ በመራጭነት/ተመራጭነት እንዲመዘገቡ እና እንዲመርጡ…

በዴሞክራሲያዊ ምርጫ የሴቶች ተሳትፎ

የኢትዮጵያ ሕገ መንግስት ሴቶች በማናቸውም ሕገ መንግስቱ ባረጋገጣቸው መብቶችና ጥበቃዎች ከወንዶች ጋር እኩል መብት ያላቸው መሆኑን ይደነግጋል፡፡ በዚሁ መሠረት የመንግስት ሕጋዊ ማዕቀፎች የሴቶችን ዴሞክራሲያዊ ተሳትፎ ማሳደግ በሚያስችል መልክ ይቀረጻሉ፡፡ ለምሳሌ የፖለቲካ ፓርቲዎች ለመንግስት…

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የአዘርባጃን ጉብኝትና አዳዲስ አጋርነቶች…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአዘርባጃን ያደረጉት ይፋዊ ጉብኝት ኢትዮጵያ አዳዲስ ትብብርና አጋርነቶችን ለማጠናከር እንደምትሰራ የሚያሳይ ነው አሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር)፡፡ ሚኒስትሩ የጠቅላይ ሚኒስትር…