Fana: At a Speed of Life!

አህጉራዊ አቅም የሆነው የአፍሪካ ህብረት

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ህብረት የአህጉሩን 55 ሀገራት በአባልነት ያቀፈ ግዙፍ አህጉራዊ ተቋም ነው። የአፍሪካ አንድነት ድርጅት በሚለው ስያሜ ለ39 ዓመታት የቆየው ይህ ተቋም የአፍሪካ አንድነት ድርጅት የሚለውን ስያሜ ይዞ አህጉራዊ አንድነትን ለማጠናከርና…

ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከኡጋንዳ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከኡጋንዳ የውጭ ጉዳይና ዓለም አቀፍ ትብብር ሚኒስትር ዴኤታ ኦርየም ሄንሪ ኦኬሎ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ሚኒስትር ዴኤታው በ48ኛው የአፍሪካ ኅብረት የሥራ አስፈጻሚዎች ስብሰባና በ39ኛው የመሪዎች…

የኅብረቱ ጉባኤ እስከሚጠናቀቅ በመዲናዋ ሞተር ሳይክል ማሽከርከር ተከልክሏል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤ እስከሚጠናቀቅ ድረስ በአዲስ አበባ ከተማ ሞተር ብስክሌት ማሽከርከር ክልክል ነው አለ የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ። በዚህም መሰረት ከነገ የካቲት 4 ማለዳ ጀምሮ እስከ ማክሰኞ የካቲት 10/2018 ዓ.ም ድረስ…

የአፍሪካ ህብረት የስራ አስፈጻሚ ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ ነገ እና ከነገ በስቲያ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 48ኛው የአፍሪካ ህብረት የስራ አስፈጻሚ ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ ነገ እና ከነገ በስቲያ ይካሄዳል “ዘላቂ የውሃ አቅርቦትና ደህንነቱ የተጠበቀ የንጽህና አጠባበቅ ስርዓቶችን ማረጋገጥ፤ ለአጀንዳ 2063 ግቦች ስኬታማነት” በሚል መሪ ሀሳብ…

አፍሪካ የኢኮኖሚ ችግሮችን ለመፍታት አኅጉራዊ የፋይናንስ ተቋም ያስፈልጋታል – ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ሀገራት የሚጋሩትን የኢኮኖሚና የፋይናንስ ችግር ለመፍታት አኅጉራዊ የፋይናንስ ተቋም መመስረት ያስፈልጋል አሉ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር)፡፡ በሳዑዲ አረቢያ እና በዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (አይኤምኤፍ)…

የአፍሪካ ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች አዲስ አበባ እየገቡ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች በ48ኛው የአፍሪካ ኅብረት የሥራ አስፈጻሚዎች ስብሰባና በ39ኛው የመሪዎች ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ እየገቡ ይገኛሉ፡፡ በዛሬው ዕለት አዲስ አበባ ከገቡ ሚኒስትሮች መካከል የሶማሊያ የውጭ ጉዳይ…

በመጪው ምርጫ የሴቶችና የአካል ጉዳተኞችን ተሳትፎ ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የሴቶች፣ አካል ጉዳተኞችና አረጋውያንን ተሳትፎ ትርጉም ባለው ደረጃ ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ ነው አሉ የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር)፡፡ በሴቶችና ወጣቶች የምርጫ ተሳትፎና በማህበራዊ…

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የቅድመና ድህረ ወሊድ አገልግሎት መጠናከር በጤና ተቋም የሚወልዱ እናቶችን ቁጥር አሳድጓል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የቅድመ ወሊድና ድህረ ወሊድ አገልግሎት መጠናከር በጤና ተቋም የሚወልዱ እናቶችን ቁጥር አሳድጓል አለ የክልሉ ጤና ቢሮ። "ፈጠራና ዘላቂ ፋይናንስ ለጤናማ እናትነት" በሚል መሪ ሀሳብ የጤናማ እናትነት ወር በክልሉ ቡታጅራ…

በ24 ሰዓት የሥራ ባሕል የመዲናዋ የኮሪደር ልማት ሥራ እየተፋጠነ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በከተማዋ የ24 ሰዓት የሥራ ባሕል የኮሪደር ልማት ሥራ በፍጥነት እየተከናወነ ነው አሉ፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፥ በኮሪደር ልማት ስራ ሳምንቱን ሙሉ ለ24…

የአርሶ አደሩ የመበልጸግ ሂደት ላይ አስተዋፅኦ ማበርከት የጀመረው የገጠር ኮሪደር ልማት

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የተሰራው የገጠር ኮሪደር ልማት ሥራ የአርሶ አደሩ የመበልጸግ ሂደት ላይ አስተዋፅኦ እያበረከተ ይገኛል፡፡ የክልሉ መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ ዘሪሁን እሸቱ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት፤ የገጠር ኮሪደር ልማት…