የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በሀገራዊ የብልጽግና ጉዞ ላይ አይተኬ ሚና አላቸው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የመደመር መንግሥት በሀገራዊ የብልጽግና ጉዞ ላይ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አይተኬ ሚና እንዳላቸው በጽኑ በማመን ለተግባራዊነቱ እየሰራ ይገኛል አሉ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲን 75ኛ…