Fana: At a Speed of Life!

4 ነጥብ 48 ኪሎ ግራም ኮኬይን በቁጥጥር ስር ዋለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሊተላለፍ የነበረ 4 ነጥብ 48 ኪሎ ግራም ኮኬይን በቁጥጥር ስር ዋለ፡፡ መነሻውን ናይጄሪያ ሌጎስ መዳረሻውን ህንድ ባደረገ ተጠርጣሪ ሻንጣ ውስጥ ተደብቆ ሊያልፍ እንደነበር የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት…

1 ሚሊየን ብር ሽልማት የሚያስገኘው የሰው ሰራሽ አስተውሎት የሙዚቃ ውድድር…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እና የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት በትብብር ባዘጋጁት የሰው ሰራሽ አስተውሎት የሙዚቃ ውድድር ተወዳዳሪዎች ስራዎቻቸውን እያቀረቡ ይገኛሉ፡፡ ተቋማቱ በትብብር ባዘጋጁት የሰው ሰራሽ አስተውሎት የሙዚቃ ውድድር…

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የማዕከላዊ ባንክ ክፍያና የገበያ መሰረተ ልማት ግንባታ ሽልማትን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ሴንትራል ባንኪንግ የሚያዘጋጀውን የማዕከላዊ ባንክ ክፍያና የገበያ መሰረተ ልማት ግንባታ ሽልማት አሸነፈ፡፡ ባንኩ በኢትዮጵያ ቁልፍ የፋይናንስ ገበያ መሠረተ ልማቶች ላይ ማሻሻያዎችን ማድረግ ይጠበቅበት እንደነበር የተገለጸ…

በመዲናዋ በኮሪደር ልማት የተገነቡ 315 የንግድ ሱቆች ለልማት ተነሺዎች ተላለፉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በኮሪደር ልማት የተገነቡ 315 የንግድ ሱቆችን በቀበሌና በንግድ ቤቶች በኪራይ ሲሰሩ ለነበሩ የኮሪደር ልማት ተነሺዎች አስተላልፈናል አሉ፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት…

ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከአፍሪካ ኅብረት የቅድመ ምርጫ ግምገማ ልዑካን ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከአፍሪካ ኅብረት የቅድመ ምርጫ ግምገማ ልዑካን ጋር ተወያይተዋል፡፡ ሚኒስትሩ በዚሁ ወቅት የአፍሪካ ኀብረት ለመጪው የኢትዮጵያ ጠቅላላ ምርጫ የቅድመ ምርጫ ግምገማ ልዑክ መሰየሙን አድንቀው፥ ልዑኩ…

የተፈጥሮ አደጋ የሚያደርሰውን ጉዳት ለመቀነስ የአደጋ ስጋትን አስቀድሞ ማመላከት ይገባል – ፎረሙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በተፈጥሮ አደጋዎች የሚደርሰውን ጉዳት ለመቀነስ የሚያስችል የቅድመ ጥንቃቄ ስራ ለማከናወን የአደጋ ስጋትን አስቀድሞ ማመላከት ይገባል አለ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ዩኒቨርሲቲዎች ፎረም፡፡ ፎረሙ በጋሞ ዞን ተከስቶ በነበረው የመሬት መንሸራተት አደጋ…

የእንዶዴ ደረቅ ወደብ የማስፋፊያ ፕሮጀክት በሎጂስቲክስ ዘርፉ ትርጉም ያለው ለውጥ ያመጣል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የእንዶዴ ደረቅ ወደብ የማስፋፊያ ፕሮጀክት ኮንቴነሮችን የማስተናገድ አቅም በማሳደግ በሎጂስቲክስ ዘርፉ ትርጉም ያለው ለውጥ ያመጣል አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ። የእንዶዴ ደረቅ ወደብ ማስፋፊያ ፕሮጀክትን የጎበኙት ምክትል…

ነዳጅን በኃላፊነት ለመጠቀም የሚያስችሉ አሰራሮች በአግባቡ እንዲተገበሩ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በመካከለኛው ምሥራቅ ከተፈጠረው ቀውስ ጋር በተገናኘ ነዳጅን በኃላፊነት ለመጠቀም የሚያስችሉ አሰራሮች በአግባቡ እንዲተገበሩ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር አሳሰበ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በትናንትናው ዕለት ባስተላለፉት…

ነዳጅን በቁጠባና ለመሠረታዊ ነገሮች ቅድሚያ በመስጠት መጠቀም አለብን – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ነዳጅን በቁጠባና ለመሠረታዊ ነገሮች ቅድሚያ በመስጠት መጠቀም ይኖርብናል አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት እንዳሉት፥ በመካከለኛው ምሥራቅ በተፈጠረው ቀውስ ምክንያት…

ሦስተኛ ሳምንቱ ላይ የሚገኘው የመካከለኛው ምስራቅ ውጥረት…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አሜሪካና እስራኤል በአንድ ጎራ እንዲሁም ኢራን በሌላ ወገን ወደ ግጭት የገቡበት ሰሞንኛው የመካከለኛው ምስራቅ ውጥረት 15ኛ ቀኑ ላይ ደርሷል፡፡ በዋናነት ኢራን እና እስራኤልን ጨምሮ በቀጣናው 12 ሀገራት የጥቃት ኢላማ የተደረጉ ሲሆን፥ በተለያዩ…