ኢትዮጵያ እና ዩናይትድ ኪንግደም አጋርነታቸውን ይበልጥ ለማጠናከር ቁርጠኝነታቸውን ገለጹ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እና ዩናይትድ ኪንግደም ዘርፈ ብዙ የሁለትዮሽ አጋርነታቸውን ይበልጥ ለማጠናከር እንደሚሰሩ አረጋገጡ።
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከዩናይትድ ኪንግደም የውጭ፣ የኮመንዌልዝና የልማት ጉዳዮች ሚኒስትር ኢቬት ኩፐር ጋር…