የህዝቡን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የተጀመረው ሁሉን አቀፍ ስራ ተጠናክሮ ይቀጥላል – እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግስት የህዝቡን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የጀመረው ሁሉን አቀፍ ስራ ተጠናክሮ ይቀጥላል አሉ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)።
መንግስት የጠላትን አደናቃፊ ሴራ ወደ ጎን በመተው የህዝብ ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ…