Fana: At a Speed of Life!

መንግሥት ህዝቡ የሚያነሳቸውን ጥያቄዎች በተግባር ይመልሳል – ተስፋዬ በልጅጌ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግሥት የህዝቡን ተጠቃሚነት ማዕከል ያደረጉ የልማት ተግባራትን በማከናወን የህዝቡን ጥያቄዎች በተግባር ይመልሳል አሉ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግሥት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጅጌ (ዶ/ር)። በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል…

ባለፉት ዓመታት ፈተናዎችን ወደ ዕድል በመቀየር ከፍተኛ ውጤት ተመዝግቧል – ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ጥቂት ዓመታት ፈተናዎችን ወደ ዕድል በመቀየር በሁሉም ዘርፎች ከፍተኛ ውጤት ማስመዝገብ ተችሏል አሉ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)። የፌደራል እና የክልል ከፍተኛ አመራሮች፣ የሐረሪ ክልል…

ለጥበበኞች እውቅና መስጠት የሚያስችለው የጥበባትና ፈጠራ ኢንዱስትሪ ፖሊሲ…

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የባህል እና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ ነብዩ ባዬ የጥበባት እና ፈጠራ ኢንዱስትሪ ፖሊሲ ለጥበበኞች እውቅና መስጠት ያስችላል አሉ፡፡ የጥበባት እና ፈጠራ ኢንዱስትሪ ፖሊሲ ረቂቅ ላይ ውይይት እየተካሄደ ነው። ሚኒስትር ዴኤታው…

ኢትዮጵያ በ3 ሺህ ሜትር ሴቶች የወርቅ ሜዳልያ አሸነፈች

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በአንጎላ ሉዋንዳ እየተካሄደ በሚገኘው 4ኛው የአፍሪካ ወጣቶች ኦሊምፒክ በሴቶች የ3 ሺህ ሜትር የወርቅ ሜዳልያ አሸንፋለች፡፡ በርቀቱ ኤልሳቤት አማረ 1ኛ በመሆን ለኢትዮጵያ የወርቅ ሜዳልያ ያስገኘች ሲሆን፥ ኬንያና ዩጋንዳ 2ኛ እና 3ኛ…

የመናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን እድሳት ታሪኩን የተሟላ ያደርገዋል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በመዲናዋ የሚገኘው የመናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን የሕንጻ እድሳት ሥራ የቤተ ክርስቲያኑን ታሪክ የተሟላ ያደርገዋል አሉ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዛሬው ዕለት በቤተ ክርስቲያኑ…

ለ24 ነጥብ 8 ሚሊየን ህፃናት የፖሊዮ መከላከያ ክትባት ይሰጣል – ዶ/ር መቅደስ ዳባ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዚህ ዓመት በሀገር አቀፍ ደረጃ ለ24 ነጥብ 8 ሚሊየን ህፃናት የልጅነት ልምሻ (ፖሊዮ) መከላከያ ክትባት ይሰጣል አሉ የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ፡፡ ሚኒስትሯ ሀገር አቀፍ የተቀናጀ የፖሊዮ መከላከያ ክትባት ዘመቻን በዛሬው…

የፋይዳ መታወቂያን ተደራሽነትና አገልግሎት ይበልጥ ለማስፋት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያን ተደራሽነትና አገልግሎት ይበልጥ ለማስፋት በትኩረት እየተሰራ ነው አለ የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም፡፡ በፕሮግራሙ የሳይበር ደህንነት ዳይሬክተር ካሳዬ ታፈሰ (ኢ/ር) ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ የባዮሜትሪክ መረጃዎችን…

ለኢትዮጵያ ብልጽግና ወሳኝ የሆኑት መፍጠን፣ መፍጠር፣ ማብዛትና ማጥራት…

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግስት የኢትዮጵያን ብልጽግና ለማረጋገጥ መፍጠን፣ መፍጠር፣ ማብዛት እና ማጥራት የሚሉ ወሳኝ መንገዶችን ይከተላል። የብልፅግና ፓርቲ የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር) እንደሚሉት፥ የኢትዮጵያን ብልጽግና ለማረጋገጥ…

የፋይዳ መታወቂያ መተማመንን መፍጠሪያ ነው – አቶ ዮዳሄ አርዓያሥላሴ

አዲስ አበባ፣ታሕሳስ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በመላ ሀገሪቱ ከ29 ሚሊየን በላይ ዜጎች የፋይዳ መታወቂያ አገልግሎት ተጠቃሚ ሆነዋል አሉ የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም ዋና ዳይሬክተር ዮዳሄ አርዓያሥላሴ። ዋና ዳይሬክተሩ ከፋና ፖድካስት ጋር በነበራቸው ቆይታ እንዳሉት፥ አንድ ሰው አንድ ማንነት…

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የፖሊዮ ክትባት ከፊታችን ዓርብ ጀምሮ ይሰጣል

አዲስ አበባ፣ ታሕሳስ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት 4ኛው ዙር ክልላዊ የፖሊዮ ክትባት ከፊታችን ዓርብ ጀምሮ በዘመቻ መልክ ይሰጣል አለ። የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር አጉኔ አሾሌ እንዳሉት ÷ ክትባቱ ከታሕሳስ 3 እስከ 6 ቀን 2018 ዓ.ም ነው…