Fana: At a Speed of Life!

አቶ ኢዮብ መሳፍንት የኢዜማ መሪ ሆነው ተመረጡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አቶ ኢዮብ መሳፍንት የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ ፓርቲ (ኢዜማ) መሪ የነበሩትን ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በመተካት የፓርቲው መሪ ሆነው ተመረጡ፡፡ ፓርቲው በዛሬው ዕለት ባካሄደው አስቸኳይ ስብሰባ የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ማኒፌስቶውን ያስተዋወቀ…

ብሔራዊ ጥቅምን አሳልፎ ለመስጠት የሚንቀሳቀሱ ኃይሎች በኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጥ ባለድርሻ ሊሆኑ አይገባም – በለጠ ሞላ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ብሔራዊ ጥቅምን ለታሪካዊ ጠላቶች አሳልፎ ለመስጠት የሚንቀሳቀሱ ኃይሎች በኢትዮጵያ ፖለቲካ አውድ ውስጥ ባለድርሻ ሊሆኑ አይገባም አሉ የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) ሊቀ መንበር በለጠ ሞላ (ዶ/ር)። ቀይ ባህር ያለ ኢትዮጵያ ህዝብ ፈቃድና…

ኢትዮ ቴሌኮምና ኤሪክሰን ዲጂታል መሰረተ ልማትን ለማጠናከር ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም የኔትዎርክ ማስፋፊያን በማከናወንና በማዘመን የዲጂታል መሰረተ ልማትን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር የሚያስችለውን ስምምነት ከኤሪክሰን ኩባንያ ጋር ተፈራርሟል፡፡ ስምምነቱ በባርሴሎና እየተካሄደ ከሚገኘው የዓለም አቀፍ የሞባይል…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በትግርኛ ባደረጉት ቃለ መጠይቅ ላይ ያነሷቸው አንኳር ሀሳቦች…

👉 የትግራይ ሕዝብ ከጦርነት ይልቅ ሰላምና ልማት ይገባዋል 👉 ወጣቶች በአሮጌ አስተሳሰብ ለጦርነት ከሚገፋፏቸው አካላት ራሳቸውን ሊጠብቁ ይገባል 👉 መንግሥት በትግራይ ክልል ሰላም እንዲሰፍንና ዳግም ጦርነት እንዳይከሰት ጽኑ ፍላጎት አለው 👉 ሕወሓት ከ50 ዓመት በፊት በነበረ ኋላቀር…

አፍሪኤግዚም ባንክ ለካሪቢያን ሀገራት የሚያቀርበውን ፋይናንስ ወደ 5 ቢሊየን ዶላር ከፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ኤክስፖርት-ኢምፖርት ባንክ (አፍሪኤግዚም) ቀጣናዊ እድገትን ለማፋጠን ለካሪቢያን ሀገራት የሚያቀርበውን ፋይናንስ ወደ 5 ቢሊየን ዶላር ከፍ አድርጓል፡፡ የባንኩ ፕሬዚዳንት ጆርጅ ኢሎምቢ (ዶ/ር) በካሪቢያን ማህበረሰብ (ካሪኮም)…

ሂጅራ ባንክ የመጀመሪያውን የዘካ ገንዘብ ለዘካና አውቃፍ ኮሚሽን አስረከበ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሂጅራ ባንክ በኢትዮጵያ የፋይናንስ ተቋማት ታሪክ የመጀመሪያውን የዘካ ገንዘብ ለዘካና አውቃፍ ኮሚሽን አስረክቧል። ባንኩ በኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ስር ለተቋቋመው የዘካ እና አውቃፍ ኮሚሽን የዘካ ገንዘብ የማስረከብ…

ለብዝሀ ኢኮኖሚ ልማት የተሰጠው ትኩረት ተጨባጭ ውጤት እያመጣ ነው – ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በብዝሀ ዘርፍ የኢኮኖሚ ልማት እያከናወነቻቸው ያሉ የልማት ስራዎች የሚታይ ውጤት እያስገኙ ነው አሉ የብሔራዊ ባንክ ገዥ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር)፡፡ የምስራቅ አፍሪካን የንግድና ኢንቨስትመንት አቅም ወደ ተጠቃሚነት ለማሸጋገር የሚያስችሉ…

4ኛው የኢትዮጵያ የኢንቨስትመንት ፎረም መጋቢት 17 እና 18 ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 4ኛው የኢትዮጵያ የኢንቨስትመንት ፎረም የፊታችን መጋቢት 17 እና 18 በአዲስ አበባ ይካሄዳል ። የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽነር ዘለቀ ተመስገን (ዶ/ር) በሰጡት መግለጫ፥ ፎረሙ ኢትዮጵያ ያላትን ምቹ የኢንቨስትመንት ምህዳር በስፋት…

በኦሮሚያ ክልል የአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራ የአደጋ ስጋት ተጋላጭነት ቀንሷል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ህብረተሰቡን ባሳተፈ መንገድ እየተከናወነ በሚገኘው የአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራ የአደጋ ስጋት ተጋላጭነት ቀንሷል አለ የክልሉ ግብርና ቢሮ፡፡ የቢሮው ምክትል ኃላፊ ኤሊያስ ከድር ለፋና ዲጂታል እንደገለጹት፥ በክልሉ በዘንድሮ በጋ 3…

ከዓድዋ ድል በኋላ ዓለም ስለ ኢትዮጵያ ምን አለች?

1888 ዓ.ም በተካሄደው የዓድዋ ጦርነት ላይ ኢትዮጵያውያን በጋራ ዘምተው ማሸነፍ እና ድል ማድረግ እንደሚችሉ ምስክር ሆነ፡፡ የዓድዋ ድል ኢትዮጵያ በተጋድሎዋ ያገኘችው የኅብረት ድል ነው፡፡ ድልነቱም የዓለምን ታሪክም የቀየረ ነው፡፡ የቅኝ ገዢዎችን ጭቆና ሲዋጉ ለነበሩ ሕዝቦች ሁሉ ኩራት…