ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በባኩ የክብር አደባባይና የድል ሀውልት የአበባ ጉንጉን አኖሩ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በባኩ የክብር አደባባይና የድል ሀውልት የአበባ ጉንጉን የማስቀመጥ ስነ-ስርዓት አከናውነዋል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩና ልዑካቸው በአዘርባጃን ይፋዊ የሥራ ጉብኝት ለማድረግ በትናንትናው ዕለት ባኩ መግባታቸው…