Fana: At a Speed of Life!

በሆንግ ኮንግ 128 ሰዎችን ለሕልፈት የዳረገው የእሳት አደጋ በቁጥጥር ስር ዋለ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሆንግ ኮንግ በጋራ መኖሪያ ቤት ሕንጻዎች ላይ በተከሰተው የእሳት አደጋ የሟቾች ቁጥር 128 ደርሷል አሉ የአካባቢው ባለስልጣናት፡፡ ባሳለፍነው ረቡዕ ዕለት በተከሰተው የእሳት አደጋ ለሕልፈት ከተዳረጉት በተጨማሪ ከ200 በላይ ሰዎች እስካሁን…

ዓለም አቀፍ የኢንተርፕረነርሺፕ ሳምንት የማጠቃለያ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው

‎አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) "በጋራ እንገንባ" በሚል መሪ ሀሳብ ሲካሄድ የቆየው ዓለም አቀፍ የኢንተርፕረነርሺፕ ሳምንት የማጠቃለያ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው። በማጠቃለያ መድረኩ የስራና ክህሎት ሚኒስትር መፈሪሃት ካሚልን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎችና የዓለም…

አቶ አህመድ ሺዴ ከአፍሪካ ልማት ባንክ ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሞሮኮ ራባት እየተካሄደ ከሚገኘው የአፍሪካ ኢንቨስትመንት ፎረም ጎን ለጎን የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ ከአፍሪካ ልማት ባንክ ፕሬዚዳንት ሲዲ ኡልድ ታህ (ዶ/ር) ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸውም በኢትዮጵያ እና በባንኩ መካከል ያለውን ጠንካራ…

በአፍሪካ የግሉን ዘርፍ ኢንቨስትመንት ለማሳደግ ቀጣናዊ ትብብር ወሳኝ ነው – አቶ አህመድ ሺዴ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፍሪካ የኢኮኖሚ እድገትን ለማረጋገጥና የግሉን ዘርፍ ኢንቨስትመንት ለማሳደግ ቀጣናዊ ትብብር ወሳኝ ነው አሉ የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ፡፡ ሚኒስትሩ በሞሮኮ ራባት እየተካሄደ በሚገኘው የአፍሪካ ኢንቨስትመንት ፎረም ላይ ባደረጉት ገለጻ፥…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በተገኙበት የኮፕ32 ብሔራዊ አስተባባሪ ኮሚቴ ስብሰባ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት 32ኛው የተባበሩት መንግስታት የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ (ኮፕ32) ብሔራዊ አስተባባሪ ኮሚቴ ስብሰባ በዛሬው ዕለት ተካሂዷል፡፡ ኢትዮጵያ በተባበሩት መንግሥታት የአየር ንብረት ለውጥ ማዕቀፍ…

ኢትዮጵያ እና ቻይና በጉምሩክ ዘርፍ ትብብራቸውን ለማጠናከር…

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቻይና ጉምሩክ አስተዳደር ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ልዑክ የኢትዮጵያ እና ቻይናን የጉምሩክ ዘርፍ ትብብር ለማጠናከር ያለመ የሥራ ጉብኝት ለማድረግ ዛሬ ምሽት አዲስ አበባ ገብቷል፡፡ ልዑኩ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ የጉምሩክ…

ኢትዮጵያ በቀጣናው የገቢና ወጪ ምርቶች ዝውውርን ለማቀላጠፍ በትኩረት እየሰራች ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በደረቅ ወደብ ልማትና የሎጅስቲክስ መሰረተ ልማትን በማስፋፋት በቀጣናው የገቢና ወጪ ምርቶች ዝውውርን ለማቀላጠፍ በትኩረት እየሰራች ነው አሉ አምባሳደር ጀማል በከር (ዶ/ር) በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች የኢትዮጵያ አምባሳደር ጀማል በከር…

ብሪኤግዚት የብሪታኒያ ጠቅላላ ምርት 8 በመቶ እንዲቀነስ ማድረጉን ጥናት አመለከተ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ብሪታኒያ ከአውሮፓ ህብረት መውጣቷን ተከትሎ ዓመታዊ ጥቅል ምርቷ እስከ 8 በመቶ መቀነሱን ጥናቶች አመላከቱ፡፡ የዩኬ ማዕከላዊ ባንክ የኢኮኖሚ ባለሙያን ጨምሮ አምስት የኢኮኖሚ ባለሙያዎች ይፋ ባደረጉት ጥናት መሰረት ብሪታኒያ ከአውሮፓ ህብረት…

የታዳጊ ሀገራትን ተሳትፎ የሚያረጋግጥ ፍትሃዊ የዓለም ሥርዓት እንዲኖር በጋራ እንሰራለን – ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የታዳጊ ሀገራትን ተሳትፎ የሚያረጋግጥ ፍትሃዊና አካታች የዓለም ሥርዓት እንዲኖር በጋራ ለመስራት ቁርጠኛ ናት አሉ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ፡፡ ፕሬዚዳንቱ በአንጎላ ሉዋንዳ እየተካሄደ በሚገኘው 7ኛው የአፍሪካ እና የአውሮፓ ኅብረት…

የቡና ምርትን በጥራትና በብዛት ለማቅረብ የተጀመረው ጥረት መጠናከር አለበት – ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቡና ምርትን በጥራትና በብዛት ለማቅረብ የተጀመረው ጥረት መጠናከር አለበት አሉ የንግድ እና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር)። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግሥት የስራ ኃላፊዎች፣ ቡና አምራቾች፣…