የኮሪደር ልማቱ የመዲናዋን የንግድ እንቅስቃሴ ያዳከመ ሳይሆን ይበልጥ ምቹ ያደረገ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ የኮሪደር ልማቱ የንግድ እንቅስቃሴን ያዳከመ ሳይሆን ከተማዋን ለንግድ ስራ ቀላል፣ ሳቢና ምቹ ያደረገ ነው አሉ፡፡
ከንቲባዋ በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት እንዳሉት፥ በኮሪደር ልማት…