በግብርና የዘር አቅርቦት ላይ የሚስተዋለውን ችግር ለመፍታት በትኩረት እየተሰራ ነው – ንጉሴ ደቻሳ (ፕ/ር)
አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የግብርና ዘር አቅርቦት ስርዓትን በማጠናከር በዘርፉ የሚስተዋለውን ችግር በዘላቂነት ለመፍታት በትኩረት እየተሰራ ነው አሉ የግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ንጉሴ ደቻሳ (ፕ/ር)።
ዋና ዳይሬክተሩ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት፥ ኢንስቲትዩቱ…