Fana: At a Speed of Life!

በግብርና የዘር አቅርቦት ላይ የሚስተዋለውን ችግር ለመፍታት በትኩረት እየተሰራ ነው – ንጉሴ ደቻሳ (ፕ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የግብርና ዘር አቅርቦት ስርዓትን በማጠናከር በዘርፉ የሚስተዋለውን ችግር በዘላቂነት ለመፍታት በትኩረት እየተሰራ ነው አሉ የግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ንጉሴ ደቻሳ (ፕ/ር)። ዋና ዳይሬክተሩ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት፥ ኢንስቲትዩቱ…

ኢትዮጵያና ቤላሩስ በወታደራዊ ዘርፍ በትብብር ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እና ቤላሩስ በወታደራዊ ዘርፍ በጋራ ለመስራት የሚያስችል የሁለትዮሽ የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱን የኢፌዴሪ መከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሀመድ (ኢ/ር) እና የቤላሩስ መከላከያ ሚኒስትር ዲምትሪ ፓንተስ ተፈራርመዋል።…

የሸኮ ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ – ቲከሻ ቤንጊ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሸኮ ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ "ቲከሻ ቤንጊ" የምስጋና በዓል ነው። "ቲከሻ" የሚለው ቃል ትርጓሜው ምስጋና ሲሆን "ቤንጊ" የሚለው ቃል ደግሞ በዓል የሚለውን ትርጓሜ ይይዛል። ቲከሻ ቤንጊ የሸኮ ህዝቦች አዝመራውን ከንፋስ እና በረዶ እንዲሁም…

ወራቤ ፓርክና የወንዝ ዳር ልማት..

አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በከተሞች ውስጥ የሚገኙ ፓርኮች አረንጓዴ ስፍራዎችና አደባባዮች የከተሞችን ውበት በማጉላት ከፍ ያለ አስተዋጽኦ ከማበርከታቸው ባሻገር ለነዋሪዎች መዝናኛና መናፈሻ በመሆን ዘርፈ ብዙ ማህበራዊ ፋይዳ አላቸው፡፡ ከዚህ እውነት በመነሳት በወራቤ ከተማ…

ዘመናዊ የታክስ አስተዳደር በመገንባት ዘላቂ የገቢ እድገትን የማረጋገጥ ስራዎች ተከናውነዋል – ወ/ሮ አይናለም ንጉሴ

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ‎የገቢዎች ሚኒስትር አይናለም ንጉሴ ከለውጡ ወዲህ ተቋማዊ የማስፈጸም አቅምን በማሳደግና ዘመናዊ የታክስ አስተዳደር ስርዓት በመገንባት ዘላቂ የገቢ እድገትን የማረጋገጥ ስራዎች ተከናውነዋል አሉ፡፡ ‎ ‎‎ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)…

የኢኮኖሚ ማሻሻያው ኢትዮጵያ በፍጥነት እያደጉ ካሉ ሀገራት አንዷ እንድትሆን አስችሏታል – አቶ አህመድ ሺዴ

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው ኢትዮጵያ በፍጥነት እያደጉ ካሉ የአፍሪካ ሀገራት መካከል አንዷ እንድትሆን አስችሏታል አሉ የገንዘብ ሚኒስትሩ አህመድ ሺዴ፡፡ ‎‎ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት ቁልፍ የመንግሥት ፋይናንስና…

ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ የ14 ሀገራት አምባሳደሮችን የሹመት ደብዳቤ ተቀበሉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ በኢትዮጵያ አዲስ የተሾሙ የ14 ሀገራት አምባሳደሮችን የሹመት ደብዳቤ ተቀብለዋል። የደቡብ ሱዳን፣ ጣልያን፣ ሞሪሺየስ፣ ዛምቢያ፣ ጀርመን፣ ጆርዳን፣ ኒውዝላንድ፣ ቡሩኪና ፋሶ፣ ሞዛምቢክ፣ ኬንያ፣ ቤላሩስ፣ ፊሊፒንስ፣…

የታሪካዊ ኪነ ሕንጻዎች እድሳትና የኮሪደር ልማት የኢትዮጵያን ውበት ይበልጥ እየገለጠ ነው – የሀገር ሽማግሌዎች

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የታሪካዊ ኪነ ሕንጻዎች እድሳትና የከተሞች የኮሪደር ልማት የኢትዮጵያን ውበት ይበልጥ እየገለጠ ነው አሉ የሀገር ሽማግሌዎች። የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ፣ ከሁሉም ክልሎች የተወጣጡ የሀገር ሽማግሌዎችና የኪን ኢትዮጵያ አባላት የፋሲል…

የሀገራችንን የፋይናንስና ኢኮኖሚ ዘርፍ ለማጠናከር የታሰበባቸው ሰፋፊ ርምጃዎችን ወስደናል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የሀገራችንን የፋይናንስና ኢኮኖሚ ዘርፍ ለማጠናከር የታሰበባቸው ሰፋፊ ርምጃዎችን ወስደናል አሉ፡፡ ቁልፍ የመንግሥት ፋይናንስና ሌሎች የፋይናንስ ዘርፍ ተቋማትን ያሰባሰበው የኢትዮጵያ የፋይናንስ እመርታ…

በምስራቅ ሸዋ ዞን ከ370 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት ለማልማት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሸዋ ዞን በዚህ ዓመት ከ370 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት ለማልማት እየተሰራ ነው አለ የዞኑ ግብርና ጽ/ቤት። የጽ/ቤቱ ምክትል ኃላፊ አብነት ዘገየ እንዳሉት፥ በዞኑ ሰብሎችን ጨምሮ አትክልትና ፍራፍሬ እየተመረቱ ሲሆን በአመት…