Fana: At a Speed of Life!

አቶ ሽመልስ አብዲሳ በአርሲ ዞን የልማት ሥራዎችን እየጎበኙ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ በአርሲ ዞን የተለያዩ ልማት ሥራዎችን እየጎበኙ ነው፡፡ በጉብኝት መርሐ ግብሩ ሌሎች የክልሉ የሥራ ሃላፊዎች መሳተፋቸውን የዞኑ ኮሙኒኬሽን መረጃ ያመላክታል፡፡ የሥራ ሃላፊዎቹ በትናንትናው ዕለት…

የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ በዛሬው ዕለት ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2024/2025 የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር በዛሬው ዕለት ይጀመራል፡፡ በዚህ መሰረትም ምሽት 4 ሰዓት ላይ ማንቸስተር ዩናይትድ ከፉልሃም ጋር የውደድር ዘመኑን የመጀመሪያ ጨዋታ ያደርጋሉ፡፡ ፕሪሚየር ሊጉ ነገ ቀጥሎ ሲካሄድ ኢፕስዊች…

ለግብርና ናሙና ቆጠራ በቴክኖሎጂ የታገዘው የሰው ሃይል ምልመላ ውጤታማ መሆኑ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሀገር አቀፍ የግብርና ናሙና ቆጠራ በቴክኖሎጂ ታግዞ የተደረገው የሰው ሃይል ምልመላ ሒደት ውጤታማ መሆኑ ተገልጿል፡፡ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በ2017 በጀት ዓመት ለሚያካሂደው የግብርና ናሙና ቆጠራ የሰው ሃይል ምልመላ በሥራና ክህሎት…

በአማራ ክልል የሻደይ፣ አሸንድዬና ሶለል በዓላትን በድምቀት ለማክበር ዝግጅት መጠናቀቁ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የሻደይ፣ አሸንድዬ፣ ሶለል፣ ቡሄ፣ ከሴ አጨዳና እንግጫ ነቀላ እንዲሁም ሩፋኤል በዓላትን በድምቀት ለማክበር ዝግጅት መጠናቀቁን የክልሉ ባሕልና ቱሪዝም ቢሮ አስታውቋል። የቢሮው ም/ሃላፊ አቶ ዓባይ መንግሥቴ እንዳሉት÷ባህላዊና ሃይማኖታዊ…

በሙስና ወንጀል የተጠረጠሩት የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንትን ጨምሮ በ6 ግለሰቦች ላይ የ15 ቀን ክስ የመመስረቻ ጊዜ ተፈቀደ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ ጊዜ ቀጠሮ ችሎት በከባድ የሙስና ወንጀል የተጠረጠሩት የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት እና ምክትል ፕሬዚዳንትን ጨምሮ በ6 ግለሰቦች ላይ የ15 ቀን ክስ የመመስረቻ ጊዜ ፈቀደ። ጊዜ ቀጠሮ ችሎቱ ዐቃቤ ሕግ…

አቶ አሕመድ ሺዴ በጅቡቲ ኢነርጂ ሚኒስትር ከተመራ ልዑክ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሺዴ በጅቡቲ ኢነርጂ ሚኒስትር ዮኒስ አሊ ገዲ ከተመራ ልዑክ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም÷በጅቡቲ የሚገኘው ሆራይዘን ተርሚናል ለኢትዮጵያ ነዳጅ የመጫን አገልግሎትን በሚያጠናክረበት ጉዳይ ላይ በትኩረት መክረዋል፡፡…

የሀገራዊ ምክክር ሥራ ሒደት ሁሉንም የህብረተሰብ ክፍል ያካተተና ተስፋ ሰጪ ነው – የሐረሪ ክልል የፖለቲካ ፓርቲዎች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን እያከናወነ የሚገኘው ስራ ሁሉንም የህብረተሰብ ክፍል ያካተተና ተስፋ ሰጪ መሆኑን በሐረሪ ክልል የአጀንዳ ማሰባሰብ ሒደቱ ተሳታፊ የፖለቲካ ፓርቲዎች ተናገሩ። የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) የሐረሪ…

በሕገ-ወጥ መንገድ ሲጓጓዝ የነበረ 20 ሺህ ሊትር ነዳጅ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሕገ-ወጥ መንገድ ሲጓጓዝ የነበረ 20 ሺህ ሊትር ነዳጅ መያዙን የነዳጅ እና ኢነርጂ ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ ከአዲስ አበባ ጅማ በር ቶታል ማደያ 20 ሺህ ሊትር ቤንዚን በሕገ-ወጥ መንገድ በመቅዳት ወደ አሶሳ ሲጓዝ የነበረ ሲኖትራክ የጭነት…

ኢትዮጵያና የተባበሩት ዓረብ ኤሚሬቶች በኦዲት ዘርፍ በትብብር ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል ዋና ኦዲተር ወ/ሮ መሠረት ዳምጤ ከተባበሩት ዓረብ ኤሚሬቶች ዋና ኦዲተር ተቋም ሃላፊ ሐሚድ አቡሺቢስ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም÷ ሁለቱ ተቋማት በጋራ በሚሰሩባቸው የኦዲት እና ተዘማጅ ጉዳዮች ዙሪያ መክረዋል፡፡ የሀገራቱ ዋና…

ከጥራት ደረጃ በታች የሆኑ ኤልኢዲ አምፖልና የኤሌክትሪክ ማከፋፈያዎች ጥቅም ላይ እንዳይውሉ ታገዱ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ምንጫቸው ያልታወቁ እና ከጥራት ደረጃ በታች የሆኑ ኤልኢዲ አምፖል፣ የኤሌክትሪክ ማከፋፈያና ዋየር ምርቶች ጥቅም ላይ እንዳይውሉ ከገበያ መታገዳቸውን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ከገበያ ላይ በተወሰደው ናሙና ላይ በተደረገው የ3ኛ…