Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ ከየት ወደ የት?

የአንድ ሀገር የፖለቲካ እና የኢኮኖሚ ጉዞ ስኬታማ የሚሆነው ካለፈችበት ታሪክ ትምህርት ሲቀሰም፣ የወደፊት መዳረሻዋ በግልጽ ሲቀመጥ እና መዳረሻው ላይ ለመድረስ የሚያስችል ቁልጭ ያለ እሳቤ ሲቀረጽና ሲተገበር ብቻ ነው። በዚህ ረገድ የመደመር እሳቤ፣ የኢትዮጵያን ዘመናዊ የለውጥ ጉዞ ፍልስፍና…

የባሕር በር ተጠቃሚነት ለኢኮኖሚ ማንሠራራት…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዘመናዊው ዓለም የአንድ ሀገር ኢኮኖሚያዊ ጥንካሬ ከሚወሰንባቸው ምክንያቶች መካከል የባሕር በር ባለቤትነት ዋነኛው ነው። በዓለም አቀፍ የንግድ ሥርዓት ውስጥ ከሚጓጓዙ እቃዎች አብዛኛው ከመነሻ ወደ መዳረሻቸው ለማቅናት ባሕርን ይጠቀማሉ፡፡ ወደ…

ቶተንሃም ሆትስፐር ሳንድሮ ቶናሊን አስፈረመ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሰሜን ለንደኑ ክለብ ቶተንሃም ሆትስፐር ጣሊያናዊውን ተጫዋች ሳንድሮ ቶናሊን ከኒውካስል ዩናይትድ ማስፈረሙን ይፋ አድርጓል፡፡ ቶተንሃም ሆትስፐር የክለቡን የዝውውር ክብረ ወሰን በመስበር በ100 ሚሊየን ፓውንድ የዝውውር ሒሳብ ተጫዋቹን የግሉ…

ኢትዮጵያና የተባበሩት ዓረብ ኤሚሬቶች የአደጋ ምላሽ ትብብራቸውን ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ ፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያና የተባበሩት ዓረብ ኤሚሬቶች የአደጋ ስጋት ምላሽ አቅምን ለማጠናከር ያላቸውን ትብብር ለማሳደግ ተስማምተዋል፡፡ የተባበሩት ዓረብ ኤሚሬቶች ብሔራዊ የአደጋ ስጋት አስተዳደር ባለስልጣን ሊቀመንበር አሊ ሰኢድ አል ነያዲ በኢትዮጵያ የሥራ ጉብኝት…

በባንጃ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ7 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን ባንጃ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የሰባት ሰዎች ሕይወት አልፏል፡፡ አደጋው ከቅዳማጃ ከተማ ወደ አስኩና በመጓዝ ላይ የነበረ ባጃጅ ዛሬ ቀን 8 ሰዓት ላይ ከሲኖትራክ ተሽከርካሪ ጋር በመጋጨቱ ነው የደረሰው፡፡…

አዎንታዊ ትርክት ለሀገራዊ አንድነት ….

ሀገር የምትገነባው ወደ ኋላ በመመልከት ሳይሆን ወደ ፊት በመጓዝ ነው። የጋራ ትርክት የሕዝቡን ስነ-ልቦና ከታሪክ ክርክርና ከፖለቲካ ንትርክ አውጥቶ ወደ ጋራ ራዕይ እንዲያዞር ያደርጋል። ኢትዮጵያ ከ80 በላይ የሚሆኑ ብሔረሰቦች፣ የተለያዩ ባህሎች፣ ቋንቋዎችና እምነቶች በጋራ የሚኖሩባት…

ኢትዮጵያ ለአፍሪካ ተምሳሌት የሚሆን የብልጽግና ጉዞ ጀምራለች – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት ለመላው አፍሪካ ትልቅ ምሳሌ የሚሆን የብልጽግና ጉዞ ጀምራለች አሉ። በገበታ ለትውልድ መርሐ ግብር የተገነባው የአርባምንጭ ኮንፈረንስ ሪዞርት በዛሬው ዕለት ተመርቆ በይፋ ሥራ…

ብሔራዊ ጥቅምን ለማስጠበቅ በጽናትና ጀግንነት ግዳጁን የሚፈጽም ሠራዊት…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአየር ኃይል ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳ መከላከያ ሠራዊት የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም የሚያስከብር በላቀ ቴክኖሎጂ የተገነባ ኃይል ነው አሉ፡፡ ሌ/ጄ ይልማ መርዳሳ እንዳሉት÷የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት የጀግኖችን አደራ በልኩ…

ከ400 ሺህ በላይ ሴቶችና ወጣቶችን ተጠቃሚ ያደረገው ፕሮጀክት…

የኔዘርላንድስ የልማት ድርጅት (ኤስኤንቪ) ከመርሲ ኮርፕስ ጋር በመተባበር በአዲስ አበባ ከተማ የሴቶች እና ወጣቶች የኑሮ ማሻሻያ ሊዌ ፕሮግራምን እየተገበሩ ነው፡፡ ፕሮግራሙ በአዲስ አበባ የሚገኙ ዝቅተኛ ገቢ ያላቸውን ሴቶችና ወጣቶች የቅጥርና የራስ ሥራ ፈጠራ ዕድሎችን በማሻሻል ገቢያቸውን…

ለ10 ቀናት የሚቆየው 3ኛው የቴክኖ ኢትዮጵያ የፎቶ ኤግዚቢሽን…

የአዲስ አበባ ቱሪዝም ኮሚሽን እና ቴክኖ ኢትዮጵያ የተለያዩ የቱሪዝም መዳረሻዎችን በማስተዋወቅ ረገድ በትብብር መስራት የሚያስችል ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ ለ10 ቀናት የሚቆየው 3ኛው የቴክኖ ኢትዮጵያ የፎቶ ኤግዚቢሽን ከአዲስ አበባ ቱሪዝም ኮሚሽን እና ከቦርድ ሴል ፎን አዲስ አበባ ጋር በመሆን…