Fana: At a Speed of Life!

አዲሱ የግብር ከፋዮች ምደባ በአዲሱ በጀት ዓመት መተግበር ይጀምራል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲሱ የግብር ከፋዮች ምደባ ከአዲሱ በጀት ዓመት ጀምሮ ተግባራዊ ይደረጋል አለ የገቢዎች ሚኒስቴር፡፡ የ2019 በጀት ዓመት የታክስ ከፋዮች የደረጃ ምደባ ኮሚቴ ያከናወናቸውን ተግባራት አስመልክቶ ሪፖርት አቅርቧል፡፡ የገቢዎች ሚኒስትር ዓይናለም…

በትናንት ጉዳይ ላይ መነታረክ ነገን ያበላሻል – አምባሳደር ቴዎድሮስ ግርማ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በትናንት ጉዳይ ላይ መነታረክ ዛሬን ብቻ ሳይሆን ነገም እንዲበላሽ ያደርጋል አሉ በካናዳ የኢትዮጵያ አምባሳደር ቴዎድሮስ ግርማ። ለሀገር አንድነት ፈተና ከሚሆኑ ችግሮች መካከል በታሪክ አጋጣሚ የሚፈጠሩ መቃረኖች እና አለመግባባቶችን በውይይት…

የበጋ መስኖ ልማት በምግብ ራስን ከመቻል ባለፈ የአርሶ አደሩን ተጠቃሚነት እያሳደገ ነው – አቶ አወሉ አብዲ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል የበጋ መስኖ ልማት በምግብ ራስን ከመቻል ባለፈ የአርሶ አደሩን ተጠቃሚነት እያሳደገ ነው አሉ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አወሉ አብዲ ። በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ቂምቢቢት ወረዳ በ21 ሺህ 463 ሄክታር መሬት ላይ የለማ…

የዲጂታል ፋይናንስና የቴሌኮም ማጭበርበር ወንጀልን ለመከላከል..

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዲጂታል ፋይናንስና የቴሌኮም ማጭበርበር ወንጀልን ለመከላከል ከፍትሕና የጸጥታ አካላት ጋር በቅንጅት እየተሰራ ነው አለ ኢትዮ ቴሌኮም፡፡ "የኢትዮ ቴሌኮም እና የፍትሕ ተቋማት ጥምረት ለዲጂታል ኢትዮጵያ ደህንነት" በሚል መሪ ሃሳብ የውይይት መድረክ…

ከ2 ነጥብ 3 ትሪሊየን ብር በላይ ረቂቅ በጀት ማለት…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት ባካሄደው 56ኛ መደበኛ ስብሰባ የ2019 በጀት ዓመት ረቂቅ በጀት 2 ትሪሊየን 339 ቢሊየን 268 ሚሊየን 126 ሺህ 738 ብር ሆኖ ለሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት እንዲቀርብ ወስኗል። የሚኒስትሮች ምክር ቤት በሰፊው ከተወያየበት…

ቬትናም ኢትዮጵያ ስኬታማ ምርጫ በማካሄዷ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፈች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ቬትናም ኢትዮጵያ 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ በስኬት በማከናወኗ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፋለች፡፡ የቬትናም ውጭ ጉዳይ ምክትል ሚኒስትር ሌ አን ቱዋን ባስተላለፉት መልዕክት ፥ ኢትዮጵያ 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ አካታች፣ ሰላማዊ፣ ተአማኒ እና…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ለሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ በሕንድ ታሪክ ለረጅም ጊዜ ያገለገሉ መሪ በመሆናቸው የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት…

የዜጎችን አቅም ያማከለ የመኖሪያ ቤት ግንባታ አማራጭን ማስፋት ይገባል – ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከዚህ በፊት በተለመደው የመኖሪያ ቤት አሰራር ሒደት በከተሞች ያለውን የቤት አቅርቦት ችግር መፍታት አይቻልም አሉ የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እጅግ ዘመናዊና ፈጣን የቴክኖሎጂ ግብዓቶችን…

የባህር በርና ሉዓላዊነት

የባህር በር የአንድን ሀገር ሉዓላዊነት ሙሉ ያደርገዋል፡፡ በተለይ የበለጸገ ኢኮኖሚ ካላቸው ሀገራት ጫና እና ጥገኝነት ለመውጣት ለሚታገሉ እና የባህር በር ቅርባቸው ለሆኑ ሀገራት ወደብ የህልውና ጉዳይ ነው፡፡ ገቢና ወጪ ንግድን በነጻነት ለማከናወን የባህር በር ሙሉ ነጻነትን ያጎናጽፋልና፡፡…

የመዲናዋ 3ኛው ዙር የኮሪደር ልማት ሥራ በጥራትና ፍጥነት እየተከናወነ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሶስተኛው ዙር የኮሪደር ልማት ሥራ በጥራት እና ፍጥነት እየተከናወነ ነው አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡ ከንቲባዋ በዛሬው ዕለት በሶስተኛ ዙር የተጀመሩ 13 ነጥብ 4 ኪሎ ሜትር የሚሸፍኑ የኮሪደር ልማት ሥራዎችን…