Fana: At a Speed of Life!

ንቅናቄው ሀገራዊ ሉዓላዊነትን ለማስጠበቅ የሚደረግ የኢኮኖሚ ትግል ምዕራፍ ነው – አቶ አረጋ ከበደ

በአዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ሀገራዊ ሉዓላዊነትን ለማስጠበቅ የሚደረግ የኢኮኖሚ ትግል ምዕራፍ ነው አሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ። የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ክልላዊ የማጠቃለያ መርሐ ግብር በኮምቦልቻ ከተማ እየተካሄደ ነው።…

በጋምቤላ ክልል በአትክልትና ፍራፍሬ ልማት የአርሶ አደሮች ተጠቃሚነት እየተሻሻለ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጋምቤላ ክልል በአትክልትና ፍራፍሬ ልማት የተሰማሩ አርሶ አደሮች የምግብ ዋስትናቸውን ከማጠናከር ባለፈ የኢኮኖሚ ተጠቃሚነታቸውን እያሻሻሉ ነው አለ የክልሉ እርሻና ተፈጥሮ ሃብት ልማት ቢሮ፡፡ የቢሮው ኃላፊ አቶ አንድሪው ቱት እንዳሉት÷ በክልሉ…

19ኛው የኢትዮጵያ ግማሽ ማራቶን ውድድር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 19ኛው የኢትዮጵያ ግማሽ ማራቶን ውድድር በአዲስ አበባ ከተማ መካሄድ ጀምሯል፡፡ መነሻና መድረውሻን መስቀል አደባባይ ባደረገው ውድድር በወንዶች 455፤ በሴቶች183 በድምሩ 638 አትሌቶች ተሳትፈዋል፡፡ ውድድሩ በዴንማርክ ኮፐንሀገን…

ቶተንሃም ሆትስፐር አንዲ ሮበርትሰንን አስፈረመ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ቶተንሃም ሆትስፐር ስኮትላንዳዊውን የተከላካይ ስፍራ ተጫዋች አንዲ ሮበርትሰን ወደ ስብስቡ መቀላቀሉን ይፋ አድርጓል፡፡ አንዲ ሮበርትሰን ከ9 ዓመታት የአንፊልድ ቆይታ በኋላ በውድድር ዓመቱ መጨረሻ ከሊቨርፑል ጋር መለያየቱ ይታወሳል፡፡ ይህን…

በሸበሌ ዞን የአነስተኛ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሶማሌ ክልል ሸቤሌ ዞን ቤረዓኖ ወረዳ የአነስተኛ የአውሮፕላን ማረፊያ ፕሮጀክት ግንባታ ሥራ ተጀምሯል፡፡ በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ የክልሉ ግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ አብዱላሂ መሐመድ እና የውሃ ቢሮ ኃላፊ  አሕመድ ሚራድን (ኢ/ር) ጨምሮ ሌሎች…

የአዲስ አበባ ከተማ የቀድሞ ከንቲባ አምባሳደር አሊ አብዶ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የቀድሞ ከንቲባ አምባሳደር አሊ አብዶ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት የሐዘን መግለጫ ÷ በአምባሳደር አሊ አብዶ ሕልፈተ ሕይወት…

አሜሪካ ኢትዮጵያ የኢንቨስትመንት ምሕዳሩን ለማስፋት የከወነችውን ሥራ አደነቀች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የኢንቨስትመንት ምሕዳሩን ለማስፋት እያከናወነችው ያለው ሥራ የሚደነቅ ነው አሉ በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኤርቪን ማሲንጋ፡፡ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር ዘለቀ ተመስገን (ዶ/ር) ከአምባሳደር ኤርቪን ማሲንጋ ጋር…

ኢጋድ በሶማሊያ የተፈጠረው ቀውስ በአካታችና ሰላማዊ ውይይት እንዲፈታ ጥሪ አቀረበ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት (ኢጋድ) በሶማሊያ የተፈጠረው አለመረጋጋት በአካታችና ሰላማዊ ውይይት እንዲፈታ ጥሪ አቅርቧል፡፡ በሶማሊያ ዋና ከተማ ሞቃዲሾ ውስጥ በሚገኘው ቤተ መንግሥት አቅራቢያ ከፍተኛ የተኩስ ድምጽ መሰማቱን…

የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት የአየር አገልግሎት ረቂቅ አዋጆችን መርምሮ አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ኢትዮጵያ ከተለያዩ ሀገራት ጋር ያደረገቻቸውን የአየር አገልግሎት ስምምነት ረቂቅ አዋጆችን መርምሮ አጽድቋል፡፡ 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ አመት 23ኛ መደበኛ ስብሰባውን እያካሄደ ነው፡፡ የውጭ…

በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ አንድ ጨዋታ ይደረጋል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የ34ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ተስተካካይ መርሐ ግብር በዛሬ ዕለት ይደረጋል፡፡ በአበበ ቢቂላ ስታዲየም ቀን 9 ሰዓት ላይ ወላይታ ድቻ ከነገሌ አርሲ ተስተካካይ ጨዋታቸውን ያደርጋሉ፡፡ የሁለቱ ቡድኖች ጨዋታ ግንቦት 21 ቀን…