Fana: At a Speed of Life!

በ2 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር ወጪ 21 አዳዲስ የገጠር ከተሞችን የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ ለማድረግ…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፋር ክልል ከ2 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ 21 አዳዲስ የገጠር ከተሞችንና መንደሮችን የኤሌክትሪክ ኃይል ተጠቃሚ የሚያደርግ ፕሮጀክት እየተጠናቀቀ ነው አለ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት፡፡ የአገልግሎቱ የኮሙኒኬሽን ሥራ አስፈጻሚ…

በኦሮሚያ ክልል የ12ኛ ክፍል ፈተናን በበይነ መረብ ብቻ ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦሮሚያ ክልል ትምህርት ቢሮ የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተናን ሙሉ በሙሉ በበይነ መረብ ለመስጠት አስፈላጊው ዝግጅት እየተደረገ ነው፡፡ የቢሮው ምክትል ሃላፊ ካሳሁን ገላና (ዶ/ር) ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ በክልሉ…

በመዲናዋ የ100 ሺህ ቤቶች ግንባታ ሒደት በፍጥነትና ጥራት እየተከናወነ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በ2018 በጀት ዓመት ለመገንባት የታቀዱ የ100 ሺህ ቤቶች ግንባታ በፍጥነት እና በጥራት እየተከናወነ ነው አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ። ከንቲባ አዳነች በገርጂ፣ ቱሉ ዲምቱ፣ ገላን ጉራ፣ አቃቂ…

በመዲናዋ የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ እናሰራለን በሚል ከ6 ሚሊየን ብር በላይ በመቀበል የተጠረጠሩ በቁጥጥር ሥር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበበ ከተማ አስተዳዳር መሬት ልማትና አስተዳዳር ቢሮ ሰራተኞች ነን፤አመራሮችን እናውቃለን፤ የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ እናሰራላችኋለን በማለት 6 ሚሊየን 362 ሺህ 59 ብር አታልለው በመቀበል የተጠረጠሩ ግለሰቦች በቁጥጥር ሥር ውለዋል፡፡…

ሕጋዊና ሕዝባዊ መንግሥት ለማፅናት ብቸኛው መንገድ ምርጫ ነው

የብልፅግና ፓርቲ ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ ከየካቲት 12 እስከ 14 ቀን 2018 ዓ.ም ለተከታታይ ሦስት ቀናት በመዲናችን አዲስ አበባ ተካሂዶ በስኬት ተጠናቅቋል፡፡ ምክር ቤቱ በመደበኛ ስብሰባው ሰፊ ዝግጅት እየተደረገለት የቆየውና በአሁኑ ጊዜ ወደ ዋና እንቅስቃሴው እየገባ ያለውን 7ኛውን…

የሎጂስቲክስ አገልግሎትን ዲጂታላይዝ ለማድረግ በትኩረት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሎጂስቲክስ አገልግሎት አሰጣጥን ዲጂታላይዝ ለማድረግ በቁርጠኝነት እየተሰራ ነው አለ የኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ (ኢባትሎ)፡፡ የኢባትሎ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አብዱልበር ሸምሱ (ኢ/ር) ለፋና ዲጂታል እንዳሉት ÷ ኢትዮጵያን ከዓለም…

ዓድዋ ድል የኢትዮጵያውያን አንድነት፣ ቁርጠኝነትና አይበገሬነት መገለጫ ነው – አቶ ሃይሉ አዱኛ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዓድዋ ድል የኢትዮጵያውያን የአንድነት፣ ቁርጠኝነትና አይበገሬነት መገለጫ ነው አሉ የኦሮሚያ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ ሃይሉ አዱኛ፡፡ 49ኛው የጉሚ በለል መድረክ “ዓድዋ የጋራ ድል የወል ትውስታ” በሚል መሪ ሃሳብ እየተካሄደ ነው፡፡…

አዋሽ ኢንሹራንስ ዲጂታል የጉዞ ኢንሹራንስ ሽፋን አገልግሎት አስጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አዋሽ ኢንሹራንስ ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ጋር በመሆን ዲጂታል የጉዞ ኢንሹራንስ ሽፋን አገልግሎትን አስጀምሯል። የጉዞ ኢንሹራንስ ሽፋን አገልግሎቱ ተደራሽ፣ ተስማሚ፣ አስተማማኝ እና ቀልጣፋ መሆኑ በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ ላይ ተመላክቷል፡፡…

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ተግባራትና ኃላፊነቶች

ምርጫ ቦርድ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ህገ መንግሥት አንቀጽ 102 መሠረት የተቋቋመ ገለልተኛ ህገ መንግሥታዊ ተቋም ነው። ቦርዱ ከተቋቋመበት ጊዜ አንስቶ የፌዴራል እና የክልል ጽሕፈት ቤቶችን ያደራጀ ሲሆን በሁሉም ክልሎች እና ከተማ አስተዳደሮች እንዲሁም በፌደራል ደረጃ ቢሮዎች አሉት።…

ሀገር የምትገነባው በአንድነት፣ በትብብርና ጠንክሮ በመሥራት ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

‎አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በነቀምቴ ከተማ በ30 ቢሊየን ብር ወጪ የሚገነባው የተቀናጀ የግብርና ኢንዱስትሪ የችግሮች መፍቻ ቁልፍ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንን ያሉት የቡሳ ጎኖፋ ኦሮሚያ የተቀናጀ የምግብ ኢንዱስትሪ ግንባታ…