ዓለም አቀፍ የሴቶችን ቀን በተለያዩ ሁነቶች ለማክበር ዝግጅት ተደርጓል – ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዘንድሮውን ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን (ማርች 8) በተለያዩ ሁነቶች ለማክበር አስፈላጊው ዝግጅት ተደርጓል አሉ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር)::
ሚኒስትሯ ጉዳዩን አስመልክተው በሰጡት መግለጫ እንዳሉት ÷ የዘንድሮው…