Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ ለኬንያ 1 ኪሎ ዋት ሰዓት ኢነርጂ በ24 ብር ከ07 ሳንቲም ለማቅረብ ተስማማች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ እና ኬንያ መካከል አንድ ኪሎ ዋት ሰዓት ኢነርጂ በ24 ብር ከ07 ሳንቲም ማቅረብ የሚያስችል አዲስ የኃይል አቅርቦት ስምምነት ተፈርሟል፡፡ የኃይል አቅርቦት ስምምነቱን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ዋና ሥራ አስፈጻሚ ጌቱ ገረመው…

በኦሮሚያ ክልል በድርቅ ተጠቂ የነበሩ አካባቢዎችን ወደ አምራችነት ያሸጋገረው የመስኖ ልማት…

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ለመስኖ ልማት የተሰጠው ትኩረት በድርቅ ተጠቂ የነበሩ አካባቢዎችን ወደ አምራችነት አሸጋግሯል አለ የክልሉ ግብና ቢሮ፡፡ የቢሮው ም/ኃላፊ በሪሶ ፈይሳ እንዳሉት÷ በክልሉ የተዘረጉ ዘመናዊ አሠራሮች፣ የተሳለጠ የግብዓት አቅርቦት እና…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ አዲስ የላቀ የሕክምና ማዕከልን ሥራ አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በራስ ደስታ ዳምጠው ሆስፒታል ውስጥ የተገነባውን አዲስ የላቀ የሕክምና ማዕከል መርቀው ሥራ አስጀምረዋል፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ ዛሬ ለታካሚዎች ዘመኑን የዋጀ የሕክምና…

ስፔን ከቤልጂዬም፣ ተጠባቂው ጨዋታ…

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሜሪካ፣ ካናዳ እና ሜክሲኮ ጥምር አስተናጋጅነት እየተካሄደ በሚገኘው በ2026 የዓለም ዋንጫ ውድድር የሩብ ፍጻሜ ጨዋታ ዛሬም ቀጥሎ ይደረጋል፡፡ ምሽት 4 ሰዓት ላይ የአንድ ጊዜ የመድረኩ አሸናፊ ስፔን ከቤልጂዬም ጋር የምታደርገው ጨዋታ…

በመምከራቸው ሀገር የገነቡ ሀገራት…

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዓለም ታሪክ ውስጥ በጦርነት፣ በድህነትና በከባድ ማሕበራዊ ቀውስ ውስጥ አልፈው ዛሬ ላይ የብልጽግና ማማ ላይ የደረሱ ሀገራት አሉ። የእነዚህ ሀገራት የስኬት ምስጢር የተፈጥሮ ሀብት ሳይሆን፤ በአስቸጋሪ ወቅት ተቀምጠው የመከሩበት እና የጋራ ብሔራዊ…

ብዝኀ ዘርፍ ኢኮኖሚ …

ኢትዮጵያ በሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ እና የመደመር እሳቤ፤ ከነጠላ ዘርፍ ጥገኝነት ተላቅቃ ወደ ዘርፈ-ብዙ የኢኮኖሚ ስርዓት እየተሸጋገረች ትገኛለች፡፡ የብዝኀ ዘርፍ ኢኮኖሚ አንዱና ዋነኛው ጥንካሬ የዘርፎች መደመር ነው። የግብርናው ዘርፍ ለኢንዱስትሪው የጥሬ እቃ ግብአት በማቅረብ፣…

የሀገራዊ ምክክር ጉባዔ ተሳታፊዎች አዲስ አበባ እየገቡ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሐምሌ 8 ቀን 2018 ዓ.ም በሚካሄደዉ ሀገራዊ የምክክር ጉባዔ የሚሳተፉ ተወካዮች አዲስ አበባ መግባት ጀምረዋል፡፡ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የሀገራዊ ምክክር ጉባዔ ከመጪው ሐምሌ 8 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ይካሄዳል፡፡ በዛሬው…

ኢትዮጵያ ከየት ወደ የት?

የአንድ ሀገር የፖለቲካ እና የኢኮኖሚ ጉዞ ስኬታማ የሚሆነው ካለፈችበት ታሪክ ትምህርት ሲቀሰም፣ የወደፊት መዳረሻዋ በግልጽ ሲቀመጥ እና መዳረሻው ላይ ለመድረስ የሚያስችል ቁልጭ ያለ እሳቤ ሲቀረጽና ሲተገበር ብቻ ነው። በዚህ ረገድ የመደመር እሳቤ፣ የኢትዮጵያን ዘመናዊ የለውጥ ጉዞ ፍልስፍና…

የባሕር በር ተጠቃሚነት ለኢኮኖሚ ማንሠራራት…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዘመናዊው ዓለም የአንድ ሀገር ኢኮኖሚያዊ ጥንካሬ ከሚወሰንባቸው ምክንያቶች መካከል የባሕር በር ባለቤትነት ዋነኛው ነው። በዓለም አቀፍ የንግድ ሥርዓት ውስጥ ከሚጓጓዙ እቃዎች አብዛኛው ከመነሻ ወደ መዳረሻቸው ለማቅናት ባሕርን ይጠቀማሉ፡፡ ወደ…

ቶተንሃም ሆትስፐር ሳንድሮ ቶናሊን አስፈረመ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሰሜን ለንደኑ ክለብ ቶተንሃም ሆትስፐር ጣሊያናዊውን ተጫዋች ሳንድሮ ቶናሊን ከኒውካስል ዩናይትድ ማስፈረሙን ይፋ አድርጓል፡፡ ቶተንሃም ሆትስፐር የክለቡን የዝውውር ክብረ ወሰን በመስበር በ100 ሚሊየን ፓውንድ የዝውውር ሒሳብ ተጫዋቹን የግሉ…