Fana: At a Speed of Life!

የውጭ ጉዳይ ፖሊሲያችን ኢትዮጵያን በዓለም አቀፍ መድረኮች ንቁ ተሳታፊ፣ አማራጭ ዲፕሎማሲን ያሰፋ፣ ተላማጅና ገቢር ነበብ እንዲሁም አጀንዳ ቀራጭ አድርጓታል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በታሪኳ የነፃነትና የአፍሪካውያን የአንድነት ተምሳሌት ብትሆንም፣ በተለያዩ የታሪክ አጋጣሚዎች የገጠሟት ውስጣዊና ውጫዊ ፈተናዎች በዲፕሎማሲው መስክ የሌሎችን አጀንዳዎች እንድትቀበልና በጥገኝነት ስሜት ውስጥ እንድትቆይ አድርገዋት ቆይቷል።…

እርስ በርሳቸው የማይተማመኑ የጥፋት ሃይሎች ከንቱ ጥምረት – “ጽምዶ”

ሕገ ወጡ የህወሓት ቡድን ከሻዕቢያና ሌሎች ጽንፈኛ ሃይሎች ጋር "ጽምዶ" የተሰኘ በፖለቲካዊ ተቃርኖ የተሞላ የጥፋት ጥምረት በመመስረት የትግራይ ሕዝብን ለሁለንተናዊ ቀውስ ለመዳረግ እየተንቀሳቀሰ ይገኛል፡፡ ''ጽምዶ'' በሚል ጥምረት በመፍጠር የኢትዮጵያን ሰላም ለማደፍረስ የሚንቀሳቀሰው የጥላቻ…

ሕጻናትን ከእናታቸው ጉያ የመንጠቅ የሕገ ወጡ ቡድን ህወሓት ክፉ አባዜ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የትግራይ ሕዝብን ለተደጋጋሚ ስቃይ እየዳረገ የሚገኘው ሕገ ወጡ የሕወሓት ቡድን የተከፈቱ የሰላም በሮች በመዝጋት ዛሬም የጦርነት ነጋሪት እየጎሰመ ይገኛል፡፡ ሕገ ወጡ ቡድኑ ያለ ጦርነት መኖር የማይችል፣ የራሱን ጥቅም ከማስከበር ባለፈ ስለ ሕዝብ…

ሀገራዊ ምክክሩ የኢትዮጵያን ችግሮች ለመፍታት ሰፊ ዕድል የሚከፍት ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ለአፍሪካ ሀገራት ጭምር አርአያ የሚሆን ነው አሉ ተመካካሪዎች። ተመካካሪዎች እንደገለጹት ÷ በምክክር መድረኩ እየተነሱ ያሉት ሐሳቦች ሀገራዊ ሰላምን፣ ዴሞክራሲን እና አብሮነትን ለማጠናከር ጠንካራ መሠረት የሚጥሉ ናቸው፡፡…

የብልጽግናዋ ጮራ፣ በራስ አቅም እየተጻፈ ያለው የኢትዮጵያ አዲስ ታሪክ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዓለም ትናንት ኢትዮጵያን በጦርነት፣ በድርቅ እና በተረጂነት ትርክት ሲያውቃት፤ ዛሬ ግን በአፍሪካ ቀንድ አዲስ የኢኮኖሚ ካርታ እየቀረጸች ያለች የብልፅግና ተምሳሌት ሆና በግርማ ሞገስ ብቅ ብላለች። ይህች ሀገር የገጠሟትን ውስብስብ ፈተናዎች ወደ…

የሀገር ፍቅር ጥልቅ ቁርኝት ማሳያ

ኢትዮጵያ ከተራራዎቿ የገዘፈ ታሪክ፣ ከወንዞቿ የጠለቀ ባህል እና ከልጆቿ አንድነት የተሰራች ታላቅ ሀገር ናት። ሀገሪቱን በታሪክ አውድማ ላይ በኩራት እንድትቆም ካደረጓት አንዱ የሕዝቦቿ የማይበገር አርበኝነት ነው፡፡ ከዚያም በላይ ደግሞ ሕዝቦቿ ከሀገራቸው ጋር ያላቸው ጥልቅ መንፈሳዊና አካላዊ…

የወዳጅነት ፓርክ ባለፉት አራት ዓመታት ብቻ ወደ 1 ቢሊየን ብር ገደማ ገቢ አስገኝቷል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአዲስ አበባ መሐል የሚገኘው የወዳጅነት ፓርክ ባለፉት ስምንት ዓመታት በመደመር መንግሥት ከተገነቡት የመጀመሪያዎቹ ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ ያላቸው የሕዝብ መገልገያ ቦታዎች አንዱ ነው አሉ፡፡ ‎ይህ ፓርክ ባለፉት አራት ዓመታት ብቻ ወደ አንድ ቢሊዮን ብር ገደማ…

የኢትዮጵያን አየር ክልል በአስተማማኝ ሁኔታ የሚጠብቀው ዘመናዊ አየር ሃይል…የሰማዩ ንስር

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አየር ሃይል የአንድን ሀገር የአየር ክልል በንቃትና በተጠንቀቅ ከማንኛውም ጥቃት የመጠበቅ ሃላፊነት አለበት፡፡ ጥቃት የሚፈጸም ከሆነም አስፈላጊውን አጸፋዊ ርምጃ በመውሰድ ጥቃቱን ይቀለብሳል ፤ ፈጥኖም በአነስተኛ ኪሳራ ያጠናቅቃል፡፡ ለዚህ…

ሀገራዊ ምክክሩ ለዘላቂ ሰላምና ብሔራዊ መግባባት ጉልህ ሚና አለው – የአዳማ ከተማ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገራዊ የምክክሩ በኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላም፣ መረጋጋት እና ብሔራዊ መግባባት እንዲፈጠር ከፍተኛ ሚና ይጫወታል አሉ የአዳማ ከተማ ነዋሪዎች። ነዋሪዎቹ ከፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ጋር ባደረጉት ቆይታ እንዳሉት ÷ ለዓመታት የቆዩ ጥልቅ ልዩነቶችንና…

በአዲስ እሳቤ የተቃኘው የኢትዮጵያ ከተሞች ዝማኔ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ከተሜነትን በአግባቡ ለማስተዳደር፣ ከተሞችንና የዜጎችን አኗኗር ለማዘመን ውጤታማ የከተማ ልማት ስትራቴጂን ተግባራዊ እያደረገች ትገኛለች፡፡ ይህ የከተማ ልማት ስራ ከተሞችን ከውበት ባሻገር የዘላቂ ሀገራዊ ልማት ስትራቴጂ አካል ሆኖ…