Fana: At a Speed of Life!

አርሰናል 3ኛ ተከታታይ ድሉን አሳካ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሦስተኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር አርሰናል ቼልሲን 2 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸንፏል። በኢምሬትስ ስታዲየም ምሽት 12 ሰዓት 30 ላይ በተደረገው ጨዋታ የአርሰናልን የማሸነፊያ ግቦች ካይ ሃቨርትዝ እና ማርቲን…

የማንሰራራት አይቀሬነትን ያወጀው የጠቅላይ ሚኒስትሩ መልዕክት

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) እውቁ የነፃነት ታጋይ ኔልሰን ማንዴላ አንድ ዝነኛ አባባል አላላቸው። ሕዝባቸውን ነፃ ለማውጣት ባደረጉት ንቅናቄ ሕዝቡ ራሱን ካልቻለ፣ ኑሮውን ካላሻሻለ ነፃነቱ ምሉዕ እንደማይሆን አጽንኦት ይሰጣሉ። «ባዶ ሆድ ነፃነት አይደለም። ድህነት ባለበት…

ማንቼስተር ዩናይትድና ኤቨርተን አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሦስተኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ማንቼስተር ዩናይትድ እና ኤቨርተን 2 ለ 2 በሆነ አቻ ውጤት ተለያይተዋል፡፡ የማንቼስተር ዩናይትድን ግቦች ብሪያን ምቤሞ እና ቤንጃሚን ሼሽኮ ከመረብ አሳርፈዋል፡፡ የኤቨርተንን የአቻነት ግቦች ደግሞ…

ከቀላል የገንዘብ ማንቀሳቀሻነት እስከ ኢኮኖሚ ዋነኛ ሞተርነት – ቴሌብር

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ቴሌብር በኢትዮጵያ የዲጂታል ፋይናንስ ታሪክ ውስጥ አዲስ ምዕራፍ እየጻፈ ይገኛል፡፡ መተግበሪያው በቀላል የሞባይል ገንዘብ ማንቀሳቀሻነት ወይም ሞባይል ዋሌትነት የጀመረውን ጉዞ በማስፋት ዛሬ ላይ ምሉዕ የዲጂታል ፋይናንስ ሥነ ምሕዳር መሆን ችሏል።…

የመስጠት ባህል፡ ኢትዮጵያውያን በጎነትን ሲለማመዱ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጎነት በኢትዮጵያ ምድር አዲስ ነገር አይደለም።እናቶች ለጎረቤት ልጅ ወተት የሚያካፍሉበት፣ "እድር" እና "እቁብ" መሰል ማህበራዊ ተቋማት በሐዘንም በደስታም አብረው የቆሙበት ባህል ለዘመናት ኖሯል። ያ ጥንታዊ የመተሳሰብ መንፈስ ግን ባለፉት…

ካልተነካ እምቅ ሃብትነት ወደ ኢኮኖሚ ዋና ሞተርነት

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በጉያዋ በርካታ የተፈጥሮ ሀብቶችን አቅፋ የያዘች ቢሆንም፣ ላለፉት አሥርት ዓመታት ይህ እምቅ ሀብት በአፈር ተሸፍኖና በልማዳዊ አሠራር ተቀፍድዶ ቆይቷል። እንደ ወርቅ፣ ታንታለም፣ ፖታሽ፣ ሊቲዬም፣ የከበሩ ድንጋዮችና የድንጋይ ከሰል ያሉ…

በምሥራቅ አፍሪካ በውሃ ምርመራና ምርምር የልሕቀት ማዕከል ለመሆን እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በምሥራቅ አፍሪካ በውሃ ምርመራና ምርምር የልሕቀት ማዕከል ለመሆን በቁርጠኝነት እየተሠራ ነው አለ የኢትዮጵያ ውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት። የኢትዮጵያ ውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት የውሃ ሀብት ጥራትን በዘላቂነት ማረጋገጥ የሚያስችል ስፔሻላይዝድ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ለመውሊድ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለ1501ኛው የነቢዩ መሐመድ (ሰዐወ) የመውሊድ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ያስተላለፉት መልዕክት ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡- እንኳን ለ1501ኛው…

የኢጋድ አባል ሀገራት የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ በትብብር እንዲሰሩ ተጠየቀ

የግብርና-ምግብ ሥርዓትን መቀየር ጠንካራ ፖለቲካዊ ቁርጠኝነትን፣ የተቀናጀ የክፍለ አህጉር ርምጃዎችን እና የኢንቨስትመንት ዕድገትን የሚጠይቅ ነው አለ የምስራቅ አፍሪካ በይነ መንግሥታት (ኢጋድ)፡፡ የአፍሪካን አዲስ የጸና እና ቀጣይነት ያለው የግብርና-ምግብ ስርዓት ማዕቀፍ ትግበራ ለማፋጠን…

የደብረ ታቦር (ቡሄ) በዓል ፥ የብርሃንና ተስፋ ማብሰሪያ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በየዓመቱ ነሐሴ 13 ቀን የሚከበረው የደብረ ታቦር (ቡሄ) በዓል ሐይማኖታዊ እና ባህላዊ ይዘት አለው፡፡ ቡሄ የክረምት ጭጋግ ተወግዶ ወደ ጸሃይ ብርሃንነትና ብሩህነት በሚሸጋገርበት ወቅት ይከበራል፤ ''ቡሄ ካለፈ የለም ክረምት" ፤ "ዶሮ ከጮኸ…