Fana: At a Speed of Life!

በ5 ሚሊየን ኢትዮጵያውያን ኮደሮች ኢኒሼቲቭ ዙሪያ የልምድ ልውውጥ መርሐ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት በ5 ሚሊየን ኢትዮጵያውያን ኮደሮች ኢኒሼቲቭ ዙሪያ ያዘጋጀው የልምድ ልውውጥ መርሐ ግብር ተካሂዷል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ወጣቶች የ5 ሚሊየን ኢትዮጵያውያን ኮደሮች ኢኒሼቲቭን እንዲቀላቀሉና የክረምቱ…

መሶብ ፤ ለተሳለጠ አገልግሎትና ብልሹ አሰራሮችን በዘላቂነት ለመፍታት

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመልካም አስተዳደር ችግሮች እና ብልሹ አሰራሮች ለአንድ ሀገር ሁለንተናዊ እድገት ተግዳሮት ናቸው ከሚባሉት ውስጥ ይጠቀሳሉ፡፡ መሰል ችግሮችን ለመፍታትም በአገልግሎት አሰጣጥ ረገድ ዜጎች ላይ ቅሬታ የሚፈጥሩ አሰራሮችን ነቅሶ ማስተካከል ቅድሚያ…

ተፎካካሪ ፓርቲዎች በመንግሥት ካቢኔ ውስጥ መካተታቸው የፖለቲካ ምህዳሩ መስፋቱን ያረጋገጠ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በተለያዩ የፖለቲካ አመለካከቶች ላይ የተሰማሩ ተፎካካሪ ፓርቲዎች በመንግሥት ካቢኔ ውስጥ እንዲካተቱ መደረጉን የፖለቲካ ምህዳሩ መስፋቱን ያረጋገጠ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከኦቢኤን ጋር ባደረጉት ቆይታ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከኦቢኤን ጋር ባደረጉት ቆይታ ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች፡-

👉 የፖለቲካ ነጻነት ወደ ምክክር ያድጋል፤ ምክክር ደግሞ ወደ ህግ የበላይነት ያድጋል፡፡ 👉 የህግ የበላይነትን ሙሉ በሙሉ ለማረጋገጥ ህግ ሊቀረጽ፤ ሊወጣ የሚገባው ደግሞ በምክክር ነው፡፡ 👉 አሁን ምክክር እየተካሄደ ነው፤ ከዚህ ምክክር የሚወጣው ህግ እኔንም፤ አንተንም፤ ሌላውንም እንዲገዛ…

ሸኔ ከሚጠላቸውና ሲያስሩት ከነበሩ ቡድኖች ጋር ትብብር እየፈጠረ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሸኔ የተነሳበትን አላማ በመርሳት በአማራ ክልል እና ትግራይ ክልል ካሉ ሸኔዎች ጋር ትብብር እየፈጠረ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከኦቢኤን ጋር ባደረጉት ቆይታ በኦሮሚያ ክልል በአሁኑ ወቅት ስላለው የሰላም…

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት 118 ነጥብ 91 ቢሊየን ብር ገቢ አገኘ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በተጠናቀቀው 2018 በጀት ዓመት ከተለያዩ የገቢ አማራጮች 118 ነጥብ 91 ቢሊየን ብር ገቢ አገኘ፡፡ የተቋሙ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ጌቱ ገረመው (ኢ/ር) በሰጡት መግለጫ ÷ ገቢው ከኢነርጂ ሽያጭ፣ ከአዲስ ደንበኞች…

ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) በፋግታ ለኮማ ወረዳ የገጠር ኮሪደር ልማት ሥራን አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) በአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን ፋግታ ለኮማ ወረዳ ነቸላ ቀበሌ የገጠር ኮሪደር ልማት ሥራን በዛሬው ዕለት አስጀምረዋል፡፡ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) በዚህ ወቅት እንዳሉት÷ የገጠር ኮሪደር ልማት…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ባሕር ዳር ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ‎ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በዛሬው ዕለት ባሕር ዳር ከተማ ገብተዋል፡፡ በተጨማሪም ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ እና የፌዴሬሽን ም/ቤት አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር ባሕር ዳር ከተማ…

ኢትዮጵያ ከኤሌክትሪክ ኃይል ሽያጭ 477 ሚሊየን ዶላር ገቢ አገኘች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በተጠናቀቀው 2018 በጀት ዓመት ከኤሌክትሪክ ኃይል ሽያጭ 477 ሚሊየን ዶላር ገቢ ተገኝቷል አለ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር፡፡ ሚኒስቴሩ ለፋና ዲጂታል እንደገለጸው ÷ ከተለያዩ የኃይል ምንጮች የሚገኘውን የኤሌክትሪክ ኃይል ምርት መጠን ለማሳደግ…

በ805 ነጥብ 3 ሚሊየን ችግኞች የተጻፈው ዐሻራ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ከ2011 ዓ.ም ጀምሮ በአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር አማካኝነት የደን ሀብቷን ለማሳደግ፣ የአየር ንብረት ለውጥ ተጽዕኖዎችን የመቋቋም ጉዞ ዛሬ ላይ የሀገሪቱን ገጽታ ከመቀየር አልፎ በዓለም አቀፍ ደረጃ የሚጠቀስ አርአያነት ያለው ተግባር…