Fana: At a Speed of Life!

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ከጋና ፕሬዚዳንት ጆን ድራማኒ ማሃማ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ከጋና ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ጆን ድራማኒ ማሃማ ጋር በጁብሊ ሀውስ በሁለትዮሽ እና በጋራ አህጉራዊ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷ ከአፍሪካ…

ለዘመናት ሲንከባለሉ የነበሩ ችግሮች ላይ በምክክር መግባባት ላይ መድረስ የኢትዮጵያን የወደፊት እጣ ፈንታ ብሩህ ያደርጋል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለዘመናት ሲንከባለሉ የነበሩ ችግሮች ላይ በምክክር መግባባት ላይ መድረስ የኢትዮጵያን የወደፊት እጣ ፈንታ ብሩህ ያደርጋል አሉ የአዳማ ከተማ ነዋሪዎች፡፡ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በ80 ንዑስ ቡድኖች ያደራጀው የሀገራዊ ምክክር ጉባኤ…

ብልፅግና ፓርቲ የሕዝብን ኑሮ ለማሻሻል የጀመራቸው ተጨባጭ ለውጦች ተጠናክረው ይቀጥላሉ – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ብልፅግና ፓርቲ በፓርቲና በመንግሥት የተቀናጀ አመራር የሕዝብን ኑሮ ለማሻሻል የጀመራቸው ተጨባጭ ለውጦች ተጠናክረው ይቀጥላሉ አሉ የብልፅግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንትና የዋና ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አደም ፋራህ። በ2018 በጀት ዓመት በፓርቲና በመንግሥት…

መመካከር ለጠንካራ ሀገረ መንግሥት የሚጣል መሠረት ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የሺህ ዓመታት የታሪክ ባለቤት፣ የበርካታ ቋንቋዎች፣ ባሕሎች፣ እምነቶችና ማንነቶች መኖሪያ ሀገር ናት። ይህ ብዝኃነት የሀገሪቱ ሀብትና ጥንካሬ ቢሆንም፣ በአግባቡ ካልተያዘ የልዩነትና የአለመግባባት ምንጭ ሊሆን ይችላል። ልዩነቶችን…

ኢፍትሃዊ የውኃ ክፍፍል ስምምነቶችን ለማስቀጠል ያለመው የግብጽ ፕሮፓጋንዳ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ መጠናቀቅ ለቀጣናው አዲስ የኃይል ልማት እና የትብብር ምዕራፍ ከፍቷል፡፡ ነገር ግን የግብፅ ሚዲያዎች እና የመንግሥት አካላት ጉዳዩን እንደ ውኃ እጥረት በማስመሰል ፖለቲካዊ ጫና ለመፍጠር እየተጠቀሙበት ይገኛሉ።…

ህገ ወጡ ህወሓት በትግራይ ክልል መኖር የማያስችል ሥርዓት አልበኝነት ፈጥሯል – አቶ ሀፍቱ ኪሮስ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ህገ ወጡ የህወሓት ቡድን በትግራይ ክልል መኖር የማያስችል ሥርዓት አልበኝነት ፈጥሯል አሉ የስምረት ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንት ሀፍቱ ኪሮስ። አቶ ሀፍቱ እንዳሉት ÷በአሁኑ ወቅት ህገ ወጡ የህወሓት ቡድን የክልሉን ወጣቶች ለሌላ አሳልፎ…

ዘመናዊ የግብርና ቴክኖሎጂ ተደራሽነትን ለማጠናከር እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የግብርና ዘርፉን ምርታማነት ይበልጥ ለማሳደግ አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን የመተግበሩ ሥራ ተጠናክሮ ይቀጥላል አለ የግብርና ሚኒስቴር፡፡ በሚኒስቴሩ የግብርና ኤክስቴንሽን መሪ ሥራ አስፈጻሚ የኔነሽ ኤጉ እንዳሉት÷ በግብራና ዘርፍ የተመዘገበውን አመርቂ…

የኢትዮጵያን አየር ክልል በተጠንቀቅ የሚቃኘው አየር ሃይል …የሰማዩ ንስር

‎አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአንድን ሀገር ሉዓላዊነት በአስተማማኝ ሁኔታ ማስከበር ከሚያስችሉ ጉዳዮች ውስጥ ዘመኑን የዋጀ አየር ሃይል መገንባት ዋነኛ ተጠቃሽ ነው፡፡ አየር ሃይል የአንድን ሀገር የአየር ክልል በንቃትና በተጠንቀቅ ከማንኛውም ጥቃት የመጠበቅ ሃላፊነት…

የሀገራዊ ምክክር ጉባዔ የዕለቱ ዐበይት መረጃዎች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በትናንትናው ዕለት በቡድን ተከፋፍለው መመካከር የጀመሩት ተመካካሪዎች ዛሬም በየቡድናቸው በመሆን መመካከር ቀጥለዋል፡፡ 50 ተመካካሪዎችን በመያዝ በ80 ቡድን ተከፋፍለው መመካከር የጀመሩት ንዑሳን ቡድኖች በተሟላ ሁኔታ ከትናንት ከሰዓት ጀምሮ…

የሕገ-ወጡ ሕወሓት አዲሱ የጦርነት ነጋሪት ጉሰማ እና የትግራይ ሕዝብ እምቢተኝነት

ሕገ-ወጡ የሕወሓት ቡድን የፕሪቶሪያውን የሰላም ስምምነት በመጣስ፣ የክልሉንም ጊዜያዊ አስተዳደር አፍርሷል። ይህ ቡድን ከውጭ ኃይሎች ጋር በማበር ኢትዮጵያን ለማጥቃት የጦርነት ነጋሪት እየጎሰመ ነው። ሆኖም፣ የትግራይ ሕዝብ ለጦርነት እምቢተኛ መሆኑን በአደባባይ እያሳየ ይገኛል። የመደመር…