Fana: At a Speed of Life!

ለአንድ ጀምበር የአረንጓዴ ዐሻራ አስፈላጊው ዝግጅት ተጠናቅቋል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለዘንድሮው የአንድ ጀምበር የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ከ800 ሚሊየን በላይ ችግኞችን ለመትከል ክልሎችና ከተማ አስተዳድሮች አስፈላጊውን ዝግጅት አጠናቅቀዋል አለ ግብርና ሚኒስቴር፡፡ የሚኒስቴሩ የሕዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ሥራ አስፈጻሚ ይመር…

ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከኮንጎና አንጎላ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ጋር መከሩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከኮንጎ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኮንስታንት ሰርጌ ቡንዳ እና ከአንጎላ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒዮ ቴቴ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከኮንጎ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኮንስታንት ሰርጌ…

በህዝባዊው አረንጓዴ አሻራ ዘንድሮ ከ8.5 ቢሊየን በላይ ችግኞች ይተከላሉ

ኢትዮጵያ በአረንጓዴ አሻራና በታዳሽ ሃይል ልማት በስፋት እየሰራች ሲሆን፣ በዚህም የአየር ንብረት ለውጥን ለመከላከል በሚደረገው ዓለም አቀፍ እንቅስቃሴ ግንባር ቀደም እየሆነች ነው፡፡ ኢትዮጵያን ጨምሮ አብዛኛዎቹ ሀገራት ለአየር ብክለት ምንም አይነት ድርሻ ባይኖራቸውም፣ ተጎጂነቱን ግን ካደጉት…

በመሰረተ ልማት ላይ የሚደርስን ጉዳት ለመከላከል ሁሉም የበኩሉን ሊወጣ ይገባል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በመሰረተ ልማት ላይ የሚደርስን ጉዳት ለመከላከል ሁሉም የበኩሉን ሊወጣ ይገባል አለ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሰላምና ጸጥታ ቢሮ፡፡ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሰላምና ጸጥታ ቢሮ የመሰረተ ልማት ስርቆትና ውድመትን ለመከላከል በሚቻልበት ሁኔታ ላይ…

የገጠር ኮሪደር የከተማና ገጠርን ሁለንተናዊ ትስስርን ለማሳለጥ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኮሪደር ልማት ከተሞች ዘመኑን የዋጁ፣ ውብ፣ ጽዱና ለኑሮ ተስማሚ እንዲሁም ለቀልጣፋና ዲጂታል አገልግሎት ምቹ ይሆኑ ዘንድ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከተ ነው፡፡ በመደመር መንግሥት እሳቤ በአዲስ አበባ የተጀመረው የኮሪደር ልማት ሥራ አሁን ላይ…

አሜሪካ ኢትዮጵያ ለቀጣናው ሰላምና መረጋጋት እያበረከተች ያለውን አስተዋፅኦ አደነቀች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ በአፍሪካ የአሜሪካ ዕዝ (አፍሪኮም) አዛዥ ጀነራል ዳግቪን አንደርሰን ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በሁለቱ ሀገራት መካከል ባለው የመከላከያ ትብብር፣ በቀጣናዊ ደህንነት እና…

ከዝናብ ጥገኝነት፣ በዓመት ወደ ሁለት ሦስቴ ማምረት

ኢትዮጵያ እምቅ የውሃ ሀብት እና የለማ መሬት ቢኖራትም፣ ግብርናዋ ለዘመናት በዝናብ ላይ ጥገኛ ሆኖ ለድርቅና ለምግብ ዋስትና እጦት ስትጋለጥ ቆይታለች። ይሁን እንጂ የመደመር መንግሥት ይህንን ታሪካዊ ተግዳሮት ለመቀየር በመስኖ ልማት ላይ ሰፊ ሥራ ሰርቷል። የመስኖ ልማቱም በሀገሪቱ የግብርና…

ጠንካራ ሀገረ መንግሥት ለመገንባት የሚያግዝ ስምሪት ተደርጓል – የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ጠንካራና የተረጋጋ ሀገረ መንግሥት ለመፍጠር በሚያግዝ መልኩ የተሳካ ስምሪት ተደርጓል አለ፡፡ የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት የተጠናቀቀው 2018 በጀት ዓመት አፈጻጸም ግምገማ መድረክ ተካሂዷል፡፡…

የሀገር ሉዓላዊነት ሃያል ጋሻ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአንድ ሀገር ሉዓላዊነት እና ክብር የሚለካው በድንበሯ ጥንካሬና በሕዝቦቿ ሰላም ነው። ይህንን ሰላምና ክብር ለማስጠበቅ ደግሞ ሌት ከቀን ሕይወቱን ሳይሰስት በቁርጠኝነት የሚሰጥ፣ በታሪክ ውሽንፍሮች ውስጥ አልፎ የጸና ጠንካራ ተቋም ያስፈልጋል።…

ከ9 ሺህ 730 ሜጋ ዋት በላይ የኤሌክትሪክ ሃይል ማመንጨት ተቻለ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2018 በጀት ዓመት ከተለያዩ የሃይል ምንጮች ከ9 ሺህ 730 ሜጋ ዋት በላይ የኤሌክትሪክ ሃይል ማመንጨት ተችሏል አለ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር፡፡ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሃብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር) እንዳሉት÷ ከተለያዩ የሃይል ምንጮች የሚገኘውን…