Fana: At a Speed of Life!

ጠንካራ ሀገረ መንግሥት ለመገንባት የሚያግዝ ስምሪት ተደርጓል አለ የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ጠንካራና የተረጋጋ ሀገረ መንግሥት ለመፍጠር በሚያግዝ መልኩ የተሳካ ስምሪት ተደርጓል አለ፡፡ የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት የተጠናቀቀው 2018 በጀት ዓመት አፈጻጸም ግምገማ መድረክ ተካሂዷል፡፡…

የሀገር ሉዓላዊነት ሃያል ጋሻ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአንድ ሀገር ሉዓላዊነት እና ክብር የሚለካው በድንበሯ ጥንካሬና በሕዝቦቿ ሰላም ነው። ይህንን ሰላምና ክብር ለማስጠበቅ ደግሞ ሌት ከቀን ሕይወቱን ሳይሰስት በቁርጠኝነት የሚሰጥ፣ በታሪክ ውሽንፍሮች ውስጥ አልፎ የጸና ጠንካራ ተቋም ያስፈልጋል።…

ከ9 ሺህ 730 ሜጋ ዋት በላይ የኤሌክትሪክ ሃይል ማመንጨት ተቻለ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2018 በጀት ዓመት ከተለያዩ የሃይል ምንጮች ከ9 ሺህ 730 ሜጋ ዋት በላይ የኤሌክትሪክ ሃይል ማመንጨት ተችሏል አለ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር፡፡ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሃብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር) እንዳሉት÷ ከተለያዩ የሃይል ምንጮች የሚገኘውን…

የስምጥ ሸለቆ ጂኦ ፓርክን በዩኔስኮ ለማስመዝገብ የሚደረገው ጥረት ቱሪዝምን ያጠናክራል – እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የስምጥ ሸለቆ ጂኦ ፓርክን በተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ የሳይንስና የባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) ለማስመዝገብ የሚደረገው ጥረት የቱሪዝም ስራችንን ያጠናክራል አሉ ክልሉ ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)።…

ከጣና ሐይቅ ላይ 2 ሺህ 800 ሔክታር የእምቦጭ አረም ማጽዳት ተቻለ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2018 በጀት ዓመት በጣና ሐይቅ በእምቦጭ ተይዞ የነበረን 2 ሺህ 800 ሔክታር የውሃ አካል ማጽዳት ተችሏል አለ የአማራ ክልል አካባቢና ደን ጥበቃ ባለሥልጣን፡፡ የባለሥልጣኑ ም/ሃላፊ ተሾመ አግማስ እንዳሉት ÷ በ2018 በጀት ዓመት በአካባቢ፣…

አፍሪካውያን በምክክር ልዩነቶቻቸውን መፍታት ችለዋል፤ ኢትዮጵያም ትችላለች!

በአፍሪካ ሀገራት ያጋጠሟቸውን ዘርፈ ብዙ ፖለቲካዊ፣ ማኅበራዊና የእርስ በርስ ግጭት ቀውሶች በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት ሀገራዊ ምክክርን እንደ ዋና መፍትሔ ተጠቅመዋል። ያካሄዷቸው ምክክሮች ሀገራቱ ወደ ከፋ እልቂትና መበታተን እንዳይገቡ በመታደግ አዲስ ሀገራዊ መግባባት ለመፍጠር ትልቅ አስተዋጽኦ…

አንጋፋዋ ድምጻዊት አልማዝ ተፈራ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አንጋፋዋ ድምጻዊት ሳጅን አልማዝ ተፈራ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይታለች፡፡ ድምጻዊት አልማዝ ተፈራ ባደረባት ሕመም በሕክምና ስትረዳ ቆይታ ነው ሐምሌ 16 ቀን 2018 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት የተለየችው፡፡ ድምጻዊት አልማዝ በነገሌ ቦረና…

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ከጋና ፕሬዚዳንት ጆን ድራማኒ ማሃማ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ከጋና ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ጆን ድራማኒ ማሃማ ጋር በጁብሊ ሀውስ በሁለትዮሽ እና በጋራ አህጉራዊ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷ ከአፍሪካ…

ለዘመናት ሲንከባለሉ የነበሩ ችግሮች ላይ በምክክር መግባባት ላይ መድረስ የኢትዮጵያን የወደፊት እጣ ፈንታ ብሩህ ያደርጋል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለዘመናት ሲንከባለሉ የነበሩ ችግሮች ላይ በምክክር መግባባት ላይ መድረስ የኢትዮጵያን የወደፊት እጣ ፈንታ ብሩህ ያደርጋል አሉ የአዳማ ከተማ ነዋሪዎች፡፡ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በ80 ንዑስ ቡድኖች ያደራጀው የሀገራዊ ምክክር ጉባኤ…

ብልፅግና ፓርቲ የሕዝብን ኑሮ ለማሻሻል የጀመራቸው ተጨባጭ ለውጦች ተጠናክረው ይቀጥላሉ – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ብልፅግና ፓርቲ በፓርቲና በመንግሥት የተቀናጀ አመራር የሕዝብን ኑሮ ለማሻሻል የጀመራቸው ተጨባጭ ለውጦች ተጠናክረው ይቀጥላሉ አሉ የብልፅግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንትና የዋና ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አደም ፋራህ። በ2018 በጀት ዓመት በፓርቲና በመንግሥት…