Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት 118 ነጥብ 91 ቢሊየን ብር ገቢ አገኘ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በተጠናቀቀው 2018 በጀት ዓመት ከተለያዩ የገቢ አማራጮች 118 ነጥብ 91 ቢሊየን ብር ገቢ አገኘ፡፡ የተቋሙ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ጌቱ ገረመው (ኢ/ር) በሰጡት መግለጫ ÷ ገቢው ከኢነርጂ ሽያጭ፣ ከአዲስ ደንበኞች…

ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) በፋግታ ለኮማ ወረዳ የገጠር ኮሪደር ልማት ሥራን አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) በአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን ፋግታ ለኮማ ወረዳ ነቸላ ቀበሌ የገጠር ኮሪደር ልማት ሥራን በዛሬው ዕለት አስጀምረዋል፡፡ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) በዚህ ወቅት እንዳሉት÷ የገጠር ኮሪደር ልማት…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ባሕር ዳር ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ‎ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በዛሬው ዕለት ባሕር ዳር ከተማ ገብተዋል፡፡ በተጨማሪም ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ እና የፌዴሬሽን ም/ቤት አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር ባሕር ዳር ከተማ…

ኢትዮጵያ ከኤሌክትሪክ ኃይል ሽያጭ 477 ሚሊየን ዶላር ገቢ አገኘች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በተጠናቀቀው 2018 በጀት ዓመት ከኤሌክትሪክ ኃይል ሽያጭ 477 ሚሊየን ዶላር ገቢ ተገኝቷል አለ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር፡፡ ሚኒስቴሩ ለፋና ዲጂታል እንደገለጸው ÷ ከተለያዩ የኃይል ምንጮች የሚገኘውን የኤሌክትሪክ ኃይል ምርት መጠን ለማሳደግ…

በ805 ነጥብ 3 ሚሊየን ችግኞች የተጻፈው ዐሻራ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ከ2011 ዓ.ም ጀምሮ በአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር አማካኝነት የደን ሀብቷን ለማሳደግ፣ የአየር ንብረት ለውጥ ተጽዕኖዎችን የመቋቋም ጉዞ ዛሬ ላይ የሀገሪቱን ገጽታ ከመቀየር አልፎ በዓለም አቀፍ ደረጃ የሚጠቀስ አርአያነት ያለው ተግባር…

የባሕር በር የተነፈገችው ሀገርና የዓለም ተሞክሮ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የባሕር በር የሌላቸው ሀገራት ሀብታቸውን በአግባቡ አሟጠው በመጠቀም ልማት ለማስመዝገብ ትልቅ ተግዳሮት ይገጥማቸዋል፡፡ ለዚህ ደግሞ አስፈላጊ የሆኑ ምርቶችንና ጥሬ ዕቃዎችን ወደ ውጭ ለመላክም ይሁን ወደ ሀገር ውስጥ የማስገባት ፍላጎታቸው በሌሎች…

ለአንድ ጀምበር የአረንጓዴ ዐሻራ አስፈላጊው ዝግጅት ተጠናቅቋል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለዘንድሮው የአንድ ጀምበር የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ከ800 ሚሊየን በላይ ችግኞችን ለመትከል ክልሎችና ከተማ አስተዳድሮች አስፈላጊውን ዝግጅት አጠናቅቀዋል አለ ግብርና ሚኒስቴር፡፡ የሚኒስቴሩ የሕዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ሥራ አስፈጻሚ ይመር…

በሐዋሳ ሐይቅ ተፋሰስ አካባቢ የሚታየውን የመሬት መሸርሸረ ለመከላከል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሐዋሳሐይቅ ተፋሰስ አካባቢ የሚታየውን የመሬት መሸርሸር፣ የአፈርለምነት መጎዳት እና የአየር ንብረት መዛባት ችግሮችን በዘላቂነትለመቅረፍ ያለመ የችግኝ ተከላ በሐዋሳ ከተማ ተካሂዷል፡፡ የችግኝ ተከላ መርሐ ግብሩ የሲዳማ ክልል ግብርና ቢሮ…

ታላቅ የንግድ ኤክስፖና ፌስቲቫል በአዲስ ኮንቬንሽን ማዕከል አዲስ አበባ፣ ሐምሌ፣ 2018፣ መጪውን 2019 አዲስ ዓመት ምክንያት በማድረግ አደይ አዲስ ዓመት ታላቅ የንግድ ኤክስፖና ፌስቲቫል በአዲስ አበባ ኮንቬንሽን ማዕከል ይካሄዳል፡፡ በማስተር ፒስ ትሬዲንግ" እና "ራይት ኢቨንት"…

ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከኮንጎና አንጎላ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ጋር መከሩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከኮንጎ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኮንስታንት ሰርጌ ቡንዳ እና ከአንጎላ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒዮ ቴቴ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከኮንጎ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኮንስታንት ሰርጌ…