Fana: At a Speed of Life!

አዋሽ ባንክ በአበባየሆሽ / ሽኖዬ ቲክቶክ ውድድር የ2 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር ሽልማት አዘጋጀ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አዋሽ ባንክ መጪውን የ2019 አዲስ ዓመት ምክንያት በማድረግ የ2 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር የአበባየሆሽ / ሽኖዬ የቲክቶክ ቻሌንጅ ሽልማት ማዘጋጀቱን አስታውቋል፡፡ ተወዳዳሪዎች በአበባየሆሽ ወይም ሽኖዬ ግጥም በማዘጋጀትና የፈጠራ ጥበብን በማሳየት…

ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ ለጠንካራ የፋይናንስ አቅሙና መደበኛ የሥራ እንቅስቃሴው  ቁርጠኛ መሆኑን አስታወቀ

ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ ጠንካራ የፋይናንስ አቅሙን፣ መደበኛ የሥራ እንቅስቃሴውን እና ለመልካም የኮርፖሬት አስተዳደሩ ቁርጠኛ መሆኑን አስታውቋል፡፡ ባንኩ የዳይሬክተሮች ቦርድ በቅርቡ በቦርዱ የተወሰዱ አስተዳደራዊ ርምጃዎችን በተመለከተ ግልጽነትን ለማጠናከር፣ የባለድርሻ አካላትን እምነት…

የኃይል አብዮት ለኢትዮጵያ ሁለንተናዊ ማንሠራራት

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለአንድ ሀገር የኢኮኖሚ ዕድገትና የኢንዱስትሪ ሽግግር እንዲሁም ሁለንተናዊ ብልጽግና አስተማማኝ የኃይል አቅርቦት ከፍተኛ ሚና ይጫወታል፡፡ ኢትዮጵያም በተለያዩ ዘርፎች የጀመረችው የማንሠራራት ጉዞ እውን ሊሆን የሚችለውም አስተማማኝ እና ዘላቂ…

በመዲናዋ የማንሠራራት ቀንን ምክንያት በማድረግ ነጻ የትራንስፖርት አገልግሎት እየተሰጠ ነው

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ጳጉሜን 2 የማንሠራራት ቀንን ምክንያት በማድረግ ነጻ የትራንስፖርት አገልግሎት እየተሰጠ ነው አለ የከተማዋ ትራንስፖርት ቢሮ፡፡ ከማለዳው 12 ሰዓት ጀምሮ እስከ ግማሽ ቀን በሚቆየው አገልግሎት የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች፣ የከተማ…

አርሰናል 3ኛ ተከታታይ ድሉን አሳካ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሦስተኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር አርሰናል ቼልሲን 2 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸንፏል። በኢምሬትስ ስታዲየም ምሽት 12 ሰዓት 30 ላይ በተደረገው ጨዋታ የአርሰናልን የማሸነፊያ ግቦች ካይ ሃቨርትዝ እና ማርቲን…

የማንሰራራት አይቀሬነትን ያወጀው የጠቅላይ ሚኒስትሩ መልዕክት

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) እውቁ የነፃነት ታጋይ ኔልሰን ማንዴላ አንድ ዝነኛ አባባል አላላቸው። ሕዝባቸውን ነፃ ለማውጣት ባደረጉት ንቅናቄ ሕዝቡ ራሱን ካልቻለ፣ ኑሮውን ካላሻሻለ ነፃነቱ ምሉዕ እንደማይሆን አጽንኦት ይሰጣሉ። «ባዶ ሆድ ነፃነት አይደለም። ድህነት ባለበት…

ማንቼስተር ዩናይትድና ኤቨርተን አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሦስተኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ማንቼስተር ዩናይትድ እና ኤቨርተን 2 ለ 2 በሆነ አቻ ውጤት ተለያይተዋል፡፡ የማንቼስተር ዩናይትድን ግቦች ብሪያን ምቤሞ እና ቤንጃሚን ሼሽኮ ከመረብ አሳርፈዋል፡፡ የኤቨርተንን የአቻነት ግቦች ደግሞ…

ከቀላል የገንዘብ ማንቀሳቀሻነት እስከ ኢኮኖሚ ዋነኛ ሞተርነት – ቴሌብር

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ቴሌብር በኢትዮጵያ የዲጂታል ፋይናንስ ታሪክ ውስጥ አዲስ ምዕራፍ እየጻፈ ይገኛል፡፡ መተግበሪያው በቀላል የሞባይል ገንዘብ ማንቀሳቀሻነት ወይም ሞባይል ዋሌትነት የጀመረውን ጉዞ በማስፋት ዛሬ ላይ ምሉዕ የዲጂታል ፋይናንስ ሥነ ምሕዳር መሆን ችሏል።…

የመስጠት ባህል፡ ኢትዮጵያውያን በጎነትን ሲለማመዱ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጎነት በኢትዮጵያ ምድር አዲስ ነገር አይደለም።እናቶች ለጎረቤት ልጅ ወተት የሚያካፍሉበት፣ "እድር" እና "እቁብ" መሰል ማህበራዊ ተቋማት በሐዘንም በደስታም አብረው የቆሙበት ባህል ለዘመናት ኖሯል። ያ ጥንታዊ የመተሳሰብ መንፈስ ግን ባለፉት…

ካልተነካ እምቅ ሃብትነት ወደ ኢኮኖሚ ዋና ሞተርነት

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በጉያዋ በርካታ የተፈጥሮ ሀብቶችን አቅፋ የያዘች ቢሆንም፣ ላለፉት አሥርት ዓመታት ይህ እምቅ ሀብት በአፈር ተሸፍኖና በልማዳዊ አሠራር ተቀፍድዶ ቆይቷል። እንደ ወርቅ፣ ታንታለም፣ ፖታሽ፣ ሊቲዬም፣ የከበሩ ድንጋዮችና የድንጋይ ከሰል ያሉ…