Fana: At a Speed of Life!

የ23ኛው ዓለም ዋንጫ የመዝጊያ ሥነ ሥርዓት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የ23ኛው ዓለም ዋንጫ የመዝጊያ ሥነ ሥርዓት በኒውዮርክ ሜትላይፍ ስታዲየም እየተካሄደ ነው። ላለፉት 39 ቀናት በአሜሪካ፣ ካናዳና ሜክሲኮ ጣምራ አስተናጋጅነት ሲካሄድ የቆየው 23ኛው የዓለም ዋንጫ ስፔንና አርጀንቲና ምሽት 4 ሰዓት ላይ…

ከጦርነት አዙሪት መውጣት የማይችለው ሕገ ወጡ ህወሓት

የኢትዮጵያ ሕዝብ ከግጭትና የጥፋት ሁኔታ ውስጥ ወጥቶ ሰላምን፣ ልማትንና አንድነትን አጥብቆ እየሻተ ባለበት ወቅት የትግራይ ክልል ሕዝብና ወጣቶችም የሰላምን አስፈላጊነት በተግባር እያረጋገጡ ይገኛል። ሕገ ወጡ የህወሓት ቡድን የሰላም መንገዶችን በመዝጋትና የስልጣን ጥሙን ለማርካት ሲል ወጣቱን…

መድን ፈንዱ ዜጎች በባንኮች ገንዘባቸውን ያለስጋት እንዲያስቀምጡ መተማመኛ ይሰጣል – ደሳለኝ አምባው (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የተቀማጭ ገንዘብ መድን ፈንድ ዜጎች በባንኮችና ማይክሮ ፋይናንስ ተቋማት ገንዘባቸውን ያለስጋት እንዲያስቀምጡ መተማመኛ ይሰጣል አሉ የፈንዱ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ደሳለኝ አምባው (ዶ/ር)። ዋና ሥራ አስፈጻሚው ከፋና ፖድካስት ጋር ባደረጉት ቆይታ ÷…

የኦሮሚያ ክልል የ2019 በጀት 704 ቢሊየን ብር ሆኖ ጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጨፌ ኦሮሚያ በአዳማ ከተማ እያካሄደ ባለው 11ኛ መደበኛ ጉባዔው የክልሉን የ2019 በጀት 704 ቢሊየን ብር አድርጎ በአብላጫ ድምጽ አጽድቋል፡፡ ጨፌው ለ2018 የሥራ ዘመን የሚውል 84 ቢሊየን ብር ተጨማሪ በጀትም በሙሉ ድምጽ አጽድቋል፡፡…

29 ሚሊየን ሔክታር በማልማት 1 ነጥብ 3 ቢሊየን ኩንታል ምርት ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በተጠናቀቀው 2018 በጀት ዓመት 29 ሚሊየን ሔክታር መሬት በማልማት 1 ነጥብ 3 ቢሊየን ኩንታል ምርት ተገኝቷል አሉ የግብርና ሚኒስትር አዲሱ አረጋ፡፡ የግብርና ሚኒስቴር እና የተጠሪ ተቋማት የሥራ ሃላፊዎች የግብርና ዘርፉን የ2018 በጀት…

ከበርካታ ኢትዮጵያውያን ብሔሮች ጋር ዝምድናን የፈጠረው ቤተሰብ በጎንደር

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ብላታ አሳየህኝ ወልደጊዮርጊስ ይባላሉ፡፡ በጎንደር ከተማ በተለምዶ ፊት ሚካኤል በሚባል አካባቢ ይኖሩ የነበሩ ጉምቱ አባት ናቸው። በእንግዳ አቀባበሏ የምትታወቀው ጎንደር በተለያየ ምክንያት ወደ ከተማዋ የሚመጡ ኢትዮጵያዊያንን በእንግድነት ብቻ…

የትግራይን ሕዝብ ለግል ጥቅሙ መያዣ ያደረገው ሕገ-ወጡ ቡድን

ሕገ-ወጡ የሕወሓት ቡድን በፕሪቶሪያው ስምምነት የተገኘውን ሰላም ከማጽናትና ህዝቡን ተጠቃሚ ከማድረግ ይልቅ፣ በድጋሚ ጦር መስበቅ ጀምሯል። የፌዴራል መንግሥት በተደጋጋሚ የሰላም ጥሪ ቢያቀርብም፣ ቡድኑ የትግራይን ሕዝብ መያዣና ታጋች በማድረግ በክልሉ የውጭ ሃይሎችን ጭምር በመጋበዝና በመላላክ…

የካይሮ አሻንጉሊቶች በአስመራ

በአፍሪካ ቀንድ የጂኦ-ፖለቲካዊ መድረክ ላይ ከሰሞኑ እጅግ አስቂኝ የሆነ ቴአትር ለእይታ በቅቷል። የመድረኩ ስያሜ "የአስመራው ቤተ-መንግሥት" የተሰኘ ሲሆን ፤ የድራማው አዘጋጅ፣ ስክሪፕት ጸሐፊና የፋይናንስ ስፖንሰር ደግሞ ካይሮ ነች። በዚህ የፖለቲካ አሻንጉሊቶች ትዕይንት ላይ በዋና…

በኦሮሚያ ክልል በበጀት ዓመቱ 11 ነጥብ 7 በመቶ የኢኮኖሚ እድገት ይጠበቃል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል በ2019 በጀት ዓመት 11 ነጥብ 7 በመቶ የኢኮኖሚ እድገት ይጠበቃል አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ፡፡ የጨፌ ኦሮሚያ 5ኛ ዓመት 6ኛ የስራ ዘመን 11ኛ መደበኛ ጉባዔ በአዳማ ጨፌ አዳራሽ እየተካሄደ ነው፡፡…

የበጎ ፍቃድ አገልግሎት በመደመር መንግሥት እይታ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የ"መደመር" እሳቤ የትብብር፣ የመተማመን፣ የአንድነትና የጋራ ኃላፊነት መርህን በማጠናከር የሀገር ግንባታን ለማፋጠን የሚያበረታታ ነው። በዚህ ረገድ የበጎ ፍቃድ አገልግሎት የመደመርን ፍልስፍና በተግባር ከሚያሳዩ ዋና መንገዶች አንዱ ነው።…