ቴክ ከወረቀት ንክኪ ነጻ የሆነ አገልግሎት መስጠት የሚያስችል ቴክኖሎጂ ተመረቀ Melaku Gedif Aug 15, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ያበለጸገው ከወረቀት ንክኪ ነጻ የሆነ አገልግሎት መስጠት የሚያስችል ቴክኖሎጂ በዛሬው ዕለት ተመርቋል፡፡ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር) በዚህ ወቅት እንዳሉት ÷ ቴክኖሎጂው የመንግስት አገልግሎት…
የሀገር ውስጥ ዜና 155 የገጠር ቀበሌዎችና መንደሮች የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ ሆኑ Melaku Gedif Aug 15, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በተጠናቀቀው 2017 በጀት ዓመት 155 የገጠር ቀበሌዎችና መንደሮችን የኤሌክትሪክ ሃይል ተጠቃሚ ሆነዋል አለ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት፡፡ የአገልግሎቱ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ጌቱ ገረመው (ኢ/ር) እንዳሉት÷ በገጠር ቀበሌዎችና መንደሮች እንዲሁም…
የሀገር ውስጥ ዜና ሉሲ በቼክ ሪፐብሊክ ፕራግ ሙዚዬም ለዕይታ ልትቀርብ ነው Melaku Gedif Aug 15, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ)የኢትዮጵያ ምድረ ቀደምት ማሳያ የሆኑት ሉሲ እና ሰላም በቼክ ሪፐብሊክ በሚገኘው ፕራግ ሙዚዬም ለዕይታ ሊቀርቡ ነው። የኢትዮጵያን ምድረ ቀደምትነት የሚያስተዋውቅ ዓለም አቀፍ ኤግዚቢሽን በፈረንጆቹ የፊታችን ነሐሴ 25 ጀምሮ በመካከለኛው አውሮፓ…
የሀገር ውስጥ ዜና ዲጂታል የፋይናንስ ሥርዓትን ለማጠናከር እየተሰራ ነው Melaku Gedif Aug 14, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ዲጂታል የፋይናንስ ሥርዓትን ለሁሉም ዜጋ ተደራሽ ለማድረግ በትኩረት እየተሰራ ነው አሉ የብሔራዊ ባንክ ገዥ ማሞ ምህረቱ፡፡ 3ኛው የዕውቀት ጉባዔ “የሰው ሰራሽ አስተውሎት ፈጠራዎችን በመጠቀም ለፋይናንስ ዘርፉ አዳዲስ ገበያዎችን እና ማሳያዎችን…
የሀገር ውስጥ ዜና በኦሮሚያ ክልል የ32 ሚሊየን መማሪያ መጻሕፍት ሕትመት ሥራ… Melaku Gedif Aug 14, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ለ2018 ትምህርት ዘመን ከ32 ሚሊየን በላይ የመማሪያ መጻሕፍትን ለማሳተም ታቅዶ ሥራ ተጀምሯል አለ የክልሉ ትምህርት ቢሮ፡፡ የቢሮው ም/ኃላፊ ቡልቶሳ ኢርኮ (ዶ/ር) ለፋና ዲጂታል እንዳሉት ÷ በቀጣዩ ዓመት የመማር ማስተማር…
የሀገር ውስጥ ዜና በኦሮሚያ ክልል በክረምት በጎ ፈቃድ 25 ቢሊየን ብር የሚገመት አገልግሎት ይሰጣል Melaku Gedif Aug 13, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦሮሚያ ክልል ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ በዘንድሮ ክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት 25 ቢሊየን ብር የሚገመት አገልግሎት ይሰጣል አለ። የቢሮው ምክትል ኃላፊ ከድር እንዳልካቸው ለፋና ዲጂታል እንዳሉት፤ በበጎ ፈቃድ አገልግሎት ህብረተሰቡን ተጠቃሚ…
የሀገር ውስጥ ዜና በኦሮሚያ ክልል የማር ምርትን ለማሳደግ … Melaku Gedif Aug 13, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል የንብ ማነብ ሥራን በዘመናዊ መንገድ በማከናወን የዘርፉን ምርታማነት ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ ነው፡፡ በክልሉ ግብርና ቢሮ የሌማት ትሩፋት መርሐ ግብር ቴክኒካል አስተባባሪ አቶ ጎሞሮ ደሬሳ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት ÷ ከማር ምርት…
የሀገር ውስጥ ዜና የቀዳማዊት እመቤት ጽ/ቤት ለብርሃን አይነ ሥውራን አዳሪ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ድጋፍ አደረገ Melaku Gedif Aug 11, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቀዳማዊት እመቤት ጽ/ቤት ለብርሃን አይነ ሥውራን አዳሪ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት የብሬል ፕሪንተር፣ ዲጂታል ሪከርድስ እና ሌሎች ቁሶችን ድጋፍ አድርጓል፡፡ የቀዳማዊት እመቤት ጽ/ቤት ትምህርት ትውልድን ለማነጽና ለነገ ሀገር ተረካቢ የሆነ የተማረ ዜጋን…
ቴክ ከ1 ሚሊየን በላይ ወጣቶች የኢትዮ ኮደርስ ስልጠና የምስክር ወረቀት ወሰዱ Melaku Gedif Aug 11, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ5 ሚሊየን የኢትዮ ኮደርስ ስልጠና እስካሁን ከ1 ሚሊየን በላይ ወጣቶች ሥልጠናውን በማጠናቀቅ የምስክር ወረቀት ወስደዋል አለ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር፡፡ በሚኒስቴሩ የዲጂታል ኢኮኖሚ ሥርዓት መሪ ሥራ አስፈጻሚ አቶ ስዩም መንገሻ እንዳሉት ÷…
ቴክ ከ308 ቢሊየን ብር በላይ ግዥ በኤሌክትሮኒክ ሥርዓት… Melaku Gedif Aug 11, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በተጠናቀቀው 2017 በጀት ዓመት ከ308 ቢሊየን ብር በላይ ግዥ በኤሌክትሮኒክ የግዥ ሥርዓት ተፈጽሟል አለ የፌዴራል መንግስት ግዥና ንብረት ባለስልጣን። የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር መሰረት መስቀሌ እንዳሉት ÷ በበጀት ዓመቱ የመንግሥት ግዥና…