Fana: At a Speed of Life!

በግብርና ዘርፍ ያለውን የፋይናንስ አቅርቦት ችግር ለመፍታት እየተሰራ ነው – መለስ መኮንን (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በግብርና ዘርፍ ያለውን የፋይናንስ አቅርቦት ችግር ለመቅረፍ በትኩረት እየተሰራ ነው አሉ የግብርና ሚኒስትር ዴዔታ መለስ መኮንን (ዶ/ር)፡፡ ሚኒስትር ዴዔታው ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ ግብርና በኢትዮጵያ ለአብዛኘው ሕዝብ የሕይወት መሰረት በመሆኑ…

ማንቼስተር ዩናይትድ በአስቶን ቪላ ተሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ17ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ አስቶን ቪላ ማንቼስተር ዩናይትድን 2 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸነፈ። ምሽት 1:30 ላይ በቪላ ፓርክ በተካሄደ ጨዋታ ባለሜዳው አስቶን ቪላ ሮጀርስ ባስቆጠሯቸው ሁለት ግቦች ሶስት ነጥብ ይዞ ወጥቷል።…

የኢትዮጵያን ባሕላዊ ምግቦች ይበልጥ ለማስተዋወቅ…

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የተለያዩ ብሔሮችና ብሔረሰቦች መገኛ በሆነችው ኢትዮጵያ ከሕዝቦች ባሕልና እና ማንነት የተቀዱ በርካታ ባሕላዊ ምግቦች ይገኛሉ፡፡ በሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት የግብርና ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባል ተስፋዬ ባንጎ እንደሚሉት ÷ በኢትዮጵያ የተለያዩ…

አሜሪካ ሶሪያ በሚገኘው የአይኤስ ቡድን ላይ መጠነ ሰፊ ጥቃት ፈጸመች

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአሜሪካ ጦር በሶሪያ በሚንቀሳቀሰው የአይኤስ ሽብር ቡድን ላይ መጠነ ሰፊ ጥቃት ፈጽሟል፡፡ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ እንዳሉት ÷ ጥቃቱ የአይኤስ ሽብር ቡድን በቅርቡ ሶሪያ በሚገኙ የአሜሪካ ወታደሮች ላይ ለፈጸመው ጥቃት የተወሰደ…

በመዲናዋ የሚስተዋሉ የደንብ ጥሰቶች ላይ የሚወሰደው ርምጃ ተጠናክሮ ይቀጥላል – ባለሥልጣኑ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በተለያዩ ዘርፎች በሚስተዋሉ የደንብ ጥሰቶች ላይ የሚወሰደው ርምጃ ተጠናክሮ ይቀጥላል አለ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን፡፡ የባለስልጣኑ ዋና ሥራ አስኪያጅ ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት ÷ አዲስ አበባ…

የተባበሩት ዓረብ ኤሚሬቶች ለአፍሪካ ዲጂታል መሰረተ ልማት ግንባታ ይፋ ያደረገቸው 1 ቢሊየን ዶላር …

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የተባበሩት ዓረብ ኤሚሬቶች በአፍሪካ የዲጂታል መሰረተ ልማት ግንባታን ለማሳደግ “አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ለልማት” የተሰኘ የ1 ቢሊየን ዶላር ኢኒቬቲቭ ይፋ አድርጋለች፡፡ ኢኒሼቲቩ በአፍሪካ የዲጂታል መሰረተ ልማትን በማጠናከር በአህጉሪቱ የኢኮኖሚ…

የኮት ዲቯር የሰላም አምባሳደር የቀድሞው የቼልሲ ኮከብ ዲዲየር ድሮግባ…

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከአፍሪካ የምንጊዜም ምርጥ ተጫዋቾች መካከል አንዱ የሆነው የቀድሞው የቼልሲ ኮከብ ዲዲየር ቬስ ድሮግባ የተወለደው በፈረንጆቹ 1978 በኮትዲቯር አቢጃን ነው፡፡ ከአብዛኞቹ ስኬታማ ተጫዋቾች በተቃራኒ ፕሮፌሽናል እግር ኳስን ዘግየት ብሎ የጀመረው…

በኦሮሚያ ክልል የአምራች ነጋዴ የገበያ ትስስርን ለማሳለጥ …

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦሮሚያ ክልል ንግድ ቢሮ በክልሉ በአምራቾች እና በነጋዴዎች መካከል ያለውን የገበያ ትስስር ለማሳለጥ በትኩረት እየተሰራ ነው አለ፡፡ የቢሮው ምክትል ኃላፊ አንዷለም አበበ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ በክልሉ በግብርና፣ በኢንዱስትሪ እና ሌሎች…

በደብረ ብርሃን 10 ሺህ 980 ለሚሆኑ ዜጎች የምግብ ቁሳቁስ ድጋፍ ተደረገ

በደብረ ብርሃን ከተማ 52 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ ሰብዓዊ እርዳታ ለሚሹ 10 ሺህ 980 ዜጎች የምግብ እና የተለያዩ ቁሳቁስ ድጋፍ ተደርጓል፡፡ ድጋፉን ያደረገው የኢትዮጵያ አዲስ ኪዳን መጥምቃዊት ቤተክርስቲያን ልማት ኮሚሽን መሆኑ ተገልጿል፡፡ የምግብና ቁሳቁስ ድጋፉን የልማት ኮሚሽኑ…

ዜጎችን መደበኛ ካልሆነ ፍልሰት ለመጠበቅ ሁሉም የበኩሉን ሚና ሊወጣ ይገባል – ወ/ሮ ሁሪያ አሊ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዜጎችን መደበኛ ካልሆነ ፍልሰት ለመጠበቅ ሁሉም ባለድርሻ አካላት የበኩላቸውን ሚና ሊወጡ ይገባል አሉ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዴዔታ ሁሪያ አሊ፡፡ ዓለም አቀፉ የፍልሰት ቀን "ፍልሰተኞችን እናክብር፣ የወደፊት ሕይወታቸውን በጋራ…