በአርሲ ዞን የተከሰተውን ችግር እንዲያጣራ የተሰየመው አጣሪ ኮሚቴ የመጀመሪያ ደረጃ ሪፖርቱን ይፋ አደረገ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 2 ፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን የተከሰተውን ችግር እንዲያጣራ የተሰየመው አጣሪ ኮሚቴ የመጀመሪያ ደረጃ ሪፖርቱን በዛሬው ዕለት ይፋ አድርጓል፡፡
የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባዔ በአርሲ ዞን በጉና፣ መርቲ፣ ሸርካ እና ሆሎንቆ ዋቢ ወረዳዎች…