Fana: At a Speed of Life!

4ኛው የማዕድንና ቴክኖሎጂ ኤክስፖ ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ 4ኛውን የማዕድንና ቴክኖሎጂ ኤክስፖ በአዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከል አስጀምረዋል፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዚህ ወቅት እንዳሉት÷ ኤክስፖው የመንግሥት የሥራ ሃላፊዎች ከዘርፉ አልሚዎች እንዲሁም…

10ኛው የአፍሪካ ህብረትና የተባበሩት መንግሥታት ዓመታዊ ጉባዔ በኢትዮጵያ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 10ኛው የአፍሪካ ህብረት እና የተባበሩት መንግሥታት ዓመታዊ ጉባዔ በፈረንጆቹ 2026 በኢትዮጵያ ይካሄዳል፡፡ 9ኛው የአፍሪካ ህብረትና የተባበሩት መንግሥታት ዓመታዊ ጉባዔ የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ማህሙድ አሊ ዩሱፍ እና የተባበሩት…

በኦሮሚያ ክልል የወተት ምርት ገበያ ትስስርን ለማሳለጥ…

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል በ2018 በጀት ዓመት ባለፉት 3 ወራት 1 ነጥብ 5 ቢሊየን ሊትር ወተት ተመርቷል አለ የክልሉ ግብርና ቢሮ፡፡ የቢሮው ም/ሃላፊና የእንስሳት ዘርፍ ሃላፊ አቶ ቶሌራ ደበላ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት ÷ በበጀት ዓመቱ የወተት ምርትና…

በሳዑዲ ለሥራ የተሰማሩ ዜጎችን ደህንነትና ጥቅም ለማስከበር እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሳዑዲ ዓረቢያ ለሥራ የተሰማሩ ኢትዮጵያውያንን ደህንነት እና ጥቅም ለማስከበር በትኩረት እየተሰራ ነው፡፡ የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል በሳዑዲ ዓረቢያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሙክታር ከድር (ዶ/ር) እና ሌሎች የኤምባሲው አመራሮች ጋር…

ኢትዮጵያ በኢጋድ ቀጣና ሰላምና ደህንነት እንዲሰፍን ሚናዋን እየተወጣች ነው – ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በዴሞክራሲ ተቋማት ላይ ወሳኝ ሪፎርም በማከናወን በምሥራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት (ኢጋድ) ቀጣና ሰላምና ደህንነት እንዲሰፍን ሚናዋን እየተወጣች ነው አሉ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል…

መፍጠር፣ መፍጠንና በጥራት መሥራት የሁልጊዜም የሥራ መመሪያ ሊሆን ይገባል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መፍጠር፣ መፍጠን እና በጥራት መሥራት የሁልጊዜም የሥራ መመሪያችን ሊሆን ይገባል አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷ በደብረ ብርሃን ከተማ በነበራቸው ቆይታ…

የመዲናዋ ት/ቤት ምገባ ለተማሪዎች አዕምሯዊና አካላዊ እድገት…

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የሚሰጠው የምገባ አገልግሎት ለተማሪዎች አዕምሯዊና አካላዊ እድገት ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከተ ነው አለ የከተማ አስተዳደሩ ምገባ ኤጀንሲ፡፡ የኤጀንሲው ም/ዋና ዳይሬክተር ስንታየሁ ማሞ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት ÷ አሁን ላይ…

በአርሲ ዞን የተከሰተውን ችግር እንዲያጣራ የተሰየመው አጣሪ ኮሚቴ የመጀመሪያ ደረጃ ሪፖርቱን ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 2 ፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን የተከሰተውን ችግር እንዲያጣራ የተሰየመው አጣሪ ኮሚቴ የመጀመሪያ ደረጃ ሪፖርቱን በዛሬው ዕለት ይፋ አድርጓል፡፡ የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባዔ በአርሲ ዞን በጉና፣ መርቲ፣ ሸርካ እና ሆሎንቆ ዋቢ ወረዳዎች…

ሕገ ወጥ የውጭ ምንዛሪ አሻጥሮችን ሲፈጽሙ የተደረሰባቸው 112 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ሥር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በተቀናጀ መንገድ ሕገ ወጥ የውጭ ምንዛሪ አሻጥሮችን ሲፈጽሙ የተደረሰባቸው 112 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ሥር ዋሉ ፡፡ የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ለፋና ዲጂታል እንደገለጸው ÷ መንግሥት ተግባራዊ ያደረገውን የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ በመጻረር…

ኢትዮ ኢንጂነሪንግ ግሩፕ የቴክኖሎጂ ሽግግርን በማፋጠን የውጭ ምንዛሪን እያስቀረ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮ ኢንጂነሪንግ ግሩፕ ዘመናዊ ቴክኖሎጂዎችን በተጠናከረ ሁኔታ በሀገር ውስጥ በመተካት የውጭ ምንዛሪን እያዳነ ነው አሉ የግሩፑ ም/ሥራ አስፈጻሚ አቶ ዳንኤል ኦላኒ፡፡ አቶ ዳንኤል ኦላኒ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት ÷ በውጭ ምንዛሪ የሚገቡ ምርቶችን…