በ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና 2ኛውን ከፍተኛ ውጤት ያመጣችው ተማሪ … ሃይማኖት ዮሃንስ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የብስራተ ገብርኤል 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪዋ ሃይማኖት ዮሃንስ በ2017 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና 579 በማምጣት በሀገር አቀፍ ደረጃ 2ኛውን ከፍተኛ ውጤት አስመዝግባለች፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ…