Fana: At a Speed of Life!

በአርሲ ዞን የተከሰተውን ችግር እንዲያጣራ የተሰየመው አጣሪ ኮሚቴ የመጀመሪያ ደረጃ ሪፖርቱን ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 2 ፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን የተከሰተውን ችግር እንዲያጣራ የተሰየመው አጣሪ ኮሚቴ የመጀመሪያ ደረጃ ሪፖርቱን በዛሬው ዕለት ይፋ አድርጓል፡፡ የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባዔ በአርሲ ዞን በጉና፣ መርቲ፣ ሸርካ እና ሆሎንቆ ዋቢ ወረዳዎች…

ሕገ ወጥ የውጭ ምንዛሪ አሻጥሮችን ሲፈጽሙ የተደረሰባቸው 112 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ሥር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በተቀናጀ መንገድ ሕገ ወጥ የውጭ ምንዛሪ አሻጥሮችን ሲፈጽሙ የተደረሰባቸው 112 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ሥር ዋሉ ፡፡ የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ለፋና ዲጂታል እንደገለጸው ÷ መንግሥት ተግባራዊ ያደረገውን የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ በመጻረር…

ኢትዮ ኢንጂነሪንግ ግሩፕ የቴክኖሎጂ ሽግግርን በማፋጠን የውጭ ምንዛሪን እያስቀረ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮ ኢንጂነሪንግ ግሩፕ ዘመናዊ ቴክኖሎጂዎችን በተጠናከረ ሁኔታ በሀገር ውስጥ በመተካት የውጭ ምንዛሪን እያዳነ ነው አሉ የግሩፑ ም/ሥራ አስፈጻሚ አቶ ዳንኤል ኦላኒ፡፡ አቶ ዳንኤል ኦላኒ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት ÷ በውጭ ምንዛሪ የሚገቡ ምርቶችን…

ፕሬዚዳንት ታዬ በላጲሶ ጌ’ዴሌቦ (ፕ/ር) ሕልፈት የተሰማቸውን ሐዘን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ በታሪክ ተመራማሪው ላጲሶ ጌ’ዴሌቦ (ፕ/ር) ሕልፈት የተሰማቸውን ሐዘን ገልጸዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት የሐዘን መግለጫ መልዕክት ÷ ላጲሶ ጌ’ዴሌቦ (ፕ/ር) ከዚህ ዓለም በሞት…

ለብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች ሲሰጥ የቆየው ስልጠና ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች ሲሰጥ የቆየው ስልጠና የፓርቲው ፕሬዚዳንትና የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሰጡት የሥራ መመሪያ ተጠናቅቋል። የፓርቲው ም/ፕሬዚዳንትና የዋናው ጽ/ቤት ሃላፊ አቶ አደም ፋራህ እንዳሉት ÷…

በክልሉ እስካሁን 1 ነጥብ 5 ሚሊየን ሄክታር ላይ የደረሰ ሰብል ተሰብስቧል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል ከመኸር እርሻ እስካሁን 1 ነጥብ 5 ሚሊየን ሄክታር በላይ መሬት ላይ የደረሰ ሰብል ተሰብስቧል አለ የክልሉ ግብርና ቢሮ፡፡ በቢሮው የሰብል ልማትና ጥበቃ ዳይሬክተር ማንደፍሮ አስላከ (ዶ/ር) ለፋና ዲጂታል እንዳሉት ÷ በክልሉ…

አሁን ያለውን እድል ከምናበላሽ በትብብር መንፈስ ብንሰራ የእኛና የልጆቻችን ነገ ያማረ ይሆናል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አሁን ያለውን እድል ከምናበላሽ በትብብር መንፈስ ብንሰራ የእኛም ሆነ የልጆቻችን ነገ ያማረ ይሆናል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው የታደሰውን የፋሲል አብያተ…

በጎንደር የተጀመረው የኮሪደር ልማት ከተማዋ ዳግም ለመወለድ እያማጠች መሆኑን ያሳያል- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጎንደር ከተማ ከአዘዞ እስከ ፒያሳ የተጀመረው የኮሪደር ልማት ሥራ ጎንደር ዳግም ለመወለድ እያማጠች መሆኑን ያሳያል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው…

የመገጭ ግድብ የወንዝ ቅልበሳ ሥራ በተሳካ ሁኔታ ተጠናቅቋል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመገጭ መስኖ ልማት ፕሮጀክት የወንዝ ቅልበሳ ሥራ በተሳካ ሁኔታ ተጠናቅቋል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷ በጎንደር በነበረን ጉብኝት የመገጭ የመስኖ ልማት…

በሲዳማ ክልል ለኮሪደር ልማት የኤሌክትሪክ መስመርና ትራንስፎርመር ማዛወር ሥራ እየተከናወነ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሲዳማ ክልል የኃይል አቅርቦትን አስተማማኝ ማድረግ የሚያስችል የመልሶ ግንባታና ማሻሻያ ሥራዎች ተከናውነዋል አለ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት፡፡ የአገልግሎቱ የኮሙኒኬሽን ሥራ አስፈጻሚ አንዋር አብራር ለፋና ዲጂታል እንዳሉት ÷ የተከናወነው…