የሀገር ውስጥ ዜና የዓለም ባንክ የቀጣናው ግቦች ያለ ኢትዮጵያ አጋርነት ሊሳኩ አይችሉም – ንዲያሜ ዲዮፕ Melaku Gedif Oct 16, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዓለም ባንክ የቀጣናው ግቦች ያለ ኢትዮጵያ አጋርነት ሊሳኩ አይችሉም አሉ የባንኩ የምስራቅና ደቡብ አፍሪካ ቀጣና ም/ፕሬዚዳንት ንዲያሜ ዲዮፕ፡፡ ንዲያሜ ዲዮፕ ከፋና ዲጂታል ጋር ባደረጉት ቆይታ ÷ ኢትዮጵያ በተለያዩ ዘርፎች የምታከናውናቸው…
የሀገር ውስጥ ዜና ፋና 80 የአሸናፊዎች አሸናፊ ውድድር በመጪው እሑድ ይጀምራል Melaku Gedif Oct 15, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመጀመሪያው የፋና 80 የአሸናፊዎች አሸናፊ ውድድር በመጪው እሑድ ጥቅምት 9 ቀን 2018 ዓ.ም በደማቅ ሥነ ሥርዓት መካሄድ ይጀምራል። በአሸናፊዎች አሸናፊ ውድድሩ በፋና 80 ምዕራፍ 1፣ 2 እና 3 ድንቅ ችሎታቸውን በማሳየት ያሸነፉ እና…
የሀገር ውስጥ ዜና በአፍሪካ በሎጂስቲክስና ማሪታይም ዘርፍ ብቁ የሰው ሃይል ለማፍራት መስራት ይገባል – ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) Melaku Gedif Oct 15, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፍሪካ በሎጂስቲክስ እና ማሪታይም ዘርፍ ዘመኑን የዋጀ የሰው ሃይል ለማፍራት በትብብር መስራት ይገባል አሉ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) ። የአፍሪካ ማሪታይም ጉባዔ የአፍሪካ ሀገራት ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ…
የሀገር ውስጥ ዜና አየር ኃይል የትኛውንም ግዳጅ ለመፈፀም በላቀ የዝግጁነት ደረጃ ላይ ይገኛል – ሌ/ጄ ይልማ መርዳሳ Melaku Gedif Oct 15, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አየር ኃይል የሚሰጠውን ማንኛውንም ግዳጅ ለመፈፀም በላቀ የዝግጁነት ደረጃ ላይ ይገኛል አሉ የኢፌዴሪ አየር ኃይል ዋና አዛዥ ሌ/ጄ ይልማ መርዳሳ፡፡ የአየር ኃይል ምክትል አዛዥ ለአየር ኦፕሬሽን በግዳጅ አፈጻጸም ከፍተኛ አስተዋፅኦ ላበረከቱ…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ራይላ ኦዲንጋ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ Melaku Gedif Oct 15, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኬንያ የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር ራይላ ኦዲንጋ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል፡፡ ራይላ ኦዲንጋ ባደረባቸው የልብ ሕመም ሕክምናቸውን ሲከታተሉ ቆይተው በ80 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸውን ሬውተርስ ዘግቧል፡፡ አንጋፋው የኬንያ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ ግብፅ በናይል ወንዝ ላይ የምታራምደውን የቅኝ ግዛት ዘመን አስተሳሰብ ውድቅ አደረገች Melaku Gedif Oct 13, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ግብፅ በናይል ወንዝ ላይ የምትከተለውን የቅኝ ግዛት ዘመን አስተሳሰብ የአፍሪካን የትብብር መንፈስ የሚጻረር እና ተቀባይነት የሌለው ነው ስትል ውድቅ አድርጋለች። የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ እንደገለጸው ÷ ግብፅ ከናይል…
የሀገር ውስጥ ዜና የቱሪስት መዳረሻዎችን ለማስፋፋት በትብብር መስራት ይገባል Melaku Gedif Oct 13, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቱሪስት መዳረሻዎችን ይበልጥ ለማስፋፋት በትብብር መስራት ይገባል አሉ ከፍተኛ የቱሪዝም ባለሙያው አያሌው ሲሳይ (ዶ/ር) ፡፡ ከፍተኛ የቱሪዝም ባለሙያው ከፋና ፖድካስት ጋር በነበራቸው ቆይታ እንዳሉት፥ የባሕር በር ለጎብኚዎች አንዱ መዳረሻ…
የሀገር ውስጥ ዜና በአዲስ አበባ ከተማ የሠንደቅ ዓላማ ቀን ተከበረ Melaku Gedif Oct 13, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 18ኛው ብሔራዊ የሠንደቅ ዓላማ ቀን በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በዓድዋ ድል መታሰቢያ በተለያዩ ሁነቶች ተከብሯል። በአከባበር ሥነ ሥርዓቱ ላይ ከንቲባ አዳነች አቤቤን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች ተገኝተዋል። ቀኑ ‘ሠንደቅ…
የሀገር ውስጥ ዜና በሲዳማ ክልል የሠንደቅ ዓላማ ቀን ተከበረ Melaku Gedif Oct 13, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሲዳማ ክልል 18ኛው ብሔራዊ የሠንደቅ ዓላማ ቀን በተለያዩ ዝግጅቶች ተከብሯል። ‘ሠንደቅ ዓላማችን ለኢትዮጵያ ታላቅ የከፍታ ዘመን ብስራት፤ ለብሔራዊ አንድነታችን፣ ለሉዓላዊነታችንና ለኢትዮጵያ ሕዳሴ’ በሚል መሪ ሀሳብ በተከበረው በዓል ላይ…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ሃማስ እስራኤላውያን ታጋቾችን መልቀቅ ጀመረ Melaku Gedif Oct 13, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሃማስ እስራኤላውያን ታጋቾችን በዛሬው ዕለት መልቀቅ ጀምሯል፡፡ ታጋቶቹ የተለቀቁት እስራኤልና ሃማስ የመጀመሪያ ዙር የጋዛ የሰላም እቅድ ላይ ስምምነት ላይ መድረሳቸውን ተከትሎ ነው፡፡ በዚህ መሰረትም ሃማስ እስካሁን በሕይወት ያሉ እና በዛሬው…