Fana: At a Speed of Life!

ፋይዳ ለኢትዮጵያ የ5 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ የፊታችን እሑድ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፋይዳ ለኢትዮጵያ የ5 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ ግንቦት 3 ቀን 2017 ዓ.ም በመስቀል አደባባይ እንደሚካሄድ የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም ጽ/ቤት አስታውቋል፡፡ የጽ/ቤት ዋና ዳይሬክተር ዩዳሔ አርአያስላሴ በሰጡት መግለጫ÷ፋይዳ መታወቂያ…

በኦሮሚያ ክልል ከ750 ሺህ ኩንታል በላይ ምርጥ ዘር እየተሰራጨ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ለ2017/18 ምርት ዘመን ከ750 ሺህ ኩንታል በላይ ምርጥ ዘር ለአርሶ አደሮች እየተከፋፈለ መሆኑን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታውቋል፡፡ በቢሮው የግብርና ግብዓት አቅርቦት ዳይሬክተር አቶ ታከለ ቁሩንዴ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷…

በሻንጋይ ዳይመንድ ሊግ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ከ1ኛ እስከ 3ኛ ደረጃን ያዙ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቻይና ሻንጋይ በተካሄደው የወንዶች የ5 ሺህ ሜትር ውድድር አትሌት በሪሁ አረጋዊ አሸንፏል፡፡ አትሌቱ ርቀቱን በ12 ደቂቃ 50 ሰከንድ ከ45 ማይክሮ ሰከንድ በማጠናቀቅ ነው ቀዳሚ የሆነው፡፡ ሌላኞቹ ኢትዮጵያውያን አትሌት ኩማ ግርማ እና…

ኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ የፖስታ አገልግሎት እየሰጠች ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከለውጡ ወዲህ በዘርፉ በተከናወኑ የማሻሻያ ሥራዎች በፈጣን መልዕክት አገልግሎት ቀዳሚ ከሆኑ አስር ሀገራት ተርታ መሰለፍ መቻሉን የኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት ድርጅት አስታውቋል፡፡ የድርጅቱ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ዳግማዊ ኃይልዬ እንዳሉት÷ባለፉት…

ለኢትዮጵያ ፖሊስ ምስረታ በዓል ለተሽከርካሪ ዝግ የሚሆኑ መንገዶች ይፋ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 116ኛውን የኢትዮጵያ ፖሊስ ምስረታ በዓል ምክንያት በማድረግ ለተሽከርካሪ ዝግ የሚሆኑ መንገዶች ይፋ ተደርገዋል፡፡ የአዲስ አበባ ፖሊስ ሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ኮማንደር ማርቆስ ታደሰ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷116ኛው የኢትዮጵያ ፖሊስ ምስረታ…

ፋና ላምሮት የምዕራፍ 19 የፍጻሜ ውድድር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ለሶስት ወራት በጠንካራ ፉክክር ሲካሄድ የቆየው ፋና ላምሮት የምዕራፍ 19 የፍጻሜ ውድድር በደማቅ ሥነ ሥርዓት መካሄድ ጀምሯል፡፡ ለፍጻሜ የደረሱት አራቱ ተወዳዳሪዎች ብሩክ ሰለሞን፣ ዮሴፍ ጉልላት፣ ካሳሁን ዘውዱ እና ኤፍሬም…

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የቱሪስት መዳረሻዎችን የማልማት ሥራ እየተከናወነ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የቱሪስት መዳረሻዎችን የማልማት ሥራ እየተከናወነ መሆኑን የክልሉ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ አስታውቋል፡፡ የቢሮው ም/ሃላፊ አቶ ደግነህ ቦጋለ እንዳሉት÷የቱሪስት መዳረሻዎችን የማልማት ሥራ የቱሪስ ፍሰትን ለማሳደግና የቱሪዝም…

ባሕርዳር ከተማ ኢትዮ ኤሌክትሪክን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ 27ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ባሕርዳር ከተማ ኢትዮ ኤሌክትሪክን 2 ለ 0 አሸንፏል። የጣና ሞገዶቹን የማሸነፊያ ግቦች ግርማ ዲሳሳ እና ቸርነት ጉግሳ ከመረብ አሳርፈዋል፡፡ ምሽት 12 ሰዓት ላይ ቀጥሎ በተካሄደው የሊጉ…

የጋሸና-ላሊበላ-ብልባላ-ሰቆጣ አስፋልት መንገድ ግንባታ ዳግም ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ ግንባታው ተቋርጦ የቆየውን የጋሸና-ላሊበላ-ብልባላ-ሰቆጣ የአስፋልት መንገድ ግንባታ በዛሬው ዕለት አስጀምረዋል። 204 ኪሎ ሜትር የሚረዝመው የአስፋልት መንገድ ፕሮጀክቱ ለአካባቢው ማሕበረሰብ ዘርፈ…

የትምህርት ጥራትና ተደራሽነትን ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ ነው- ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የትምህርት ጥራት እና ተደራሽነትን ይበልጥ ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ገለጹ፡፡ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ትምህርት ሚኒስቴር ከሚያስገነባቸው ሞዴል 2ኛ ደረጃ ት/ቤቶች ውስጥ አንዱ የሆነውን አጋ…