Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያና ሳዑዲ የንግድና ኢንቨስትመንት ትብብራቸውን ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 2ኛው የኢትዮጵያ እና ሳዑዲ ዓረቢያ የጋራ የንግድ ም/ቤት ስብሰባ በዛሬው ዕለት በአዲስ አበባ ተካሂዷል። መርሐ ግብሩ በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን የኢኮኖሚ እና የኢንቨስትመንት ትብብር ይበልጥ ለማጠናከር ያለመ ነው፡፡ በመድረኩ የኢትዮጵያ…

ዩክሬን 100 ተዋጊ ጄቶችን ከፈረንሳይ ልትረከብ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዩክሬን ፈረንሳይ ሰራሽ ራፋሌ ኤፍ 4 የተሰኙ 100 ተዋጊ ጄቶችን ከፈረንሳይ ለመግዛት ተፈራርማለች፡፡ ስምምነቱን የፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን እና የዩክሬን አቻቸው ቮልድሚር ዘለንስኪ ተፈራርመዋል፡፡ በስምምነቱ መሰረት ፈረንሳይ…

በሩብ ዓመቱ ከ545 ሺህ በላይ ፓስፖርት ለዜጎች ተሰጥቷል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት ዘመናዊ አሰራርን በመዘርጋት እየሰጠ ያለውን አገልግሎት አጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል አለ የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት የውጭ ግንኙነትና ሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ። ቋሚ ኮሚቴው የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎትን…

ለሰው ሰራሽና ተፈጥሮ አደጋዎች በራስ አቅም ምላሽ ለመስጠት እየተሰራ ነው- ወ/ሮ ሁሪያ አሊ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ለሚያጋጥሙ ሰው ሰራሽና የተፈጥሮ አደጋዎች በራስ አቅም ምላሽ ለመስጠት በትኩረት እየተሰራ ነው አሉ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዴዔታ ሁሪያ አሊ፡፡ የበጎ አድራጎት ሥራ የሚሹ ጉዳዮች በሀገር ውስጥ እምቅ አቅምና እውቀት መፈታትን…

የኢጋድ በአየር ንብረት ለውጥ ላይ በትኩረት የሰሩ ጋዜጠኞች ሽልማት ሥነ ሥርዓት በኢትዮጵያ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ)   ኢትዮጵያ 3ኛውን የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት (ኢጋድ) በአየር ንብረት ለውጥ ላይ በትኩረት የሰሩ መገናኛ ብዙሃን ባለሙያዎች ሽልማት ሥነ ሥርዓት ታስተናግዳለች፡፡ ኢጋድና የኢትዮጵያ መንግስት በጋር የሚያዘጋጁት የሽልማት መርሐ…

የማርበርግ ቫይረስን በአጭር ጊዜ ለመቆጣጠር በቅንጅት እየተሰራ ነው – ዶ/ር መቅደስ ዳባ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የማርበርግ ቫይረስን በአጭር ጊዜ ለመቆጣጠር ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በቅንጅት እየተሰራ ነው አሉ የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ፡፡ ሚኒስትሯ በሰጡት መግለጫ ÷ የማርበርግ ቫይረስ በሽታ ታማሚ ከተረጋገጠበት ቀን ጀምሮ እስካሁን በበሽታው…

10ኛው የከተሞች ፎረም በሰመራ ሎጊያ ከተማ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 6 ፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 10ኛው የከተሞች ፎረም በአፋር ክልል ሰመራ ሎጊያ ከተማ መካሄድ ጀምሯል፡፡ ፎረሙ "የከተሞች ዕድገት ለኢትዮጵያ ልሕቀት” በሚል መሪ ሃሳብ ነው እየተካሄደ የሚገኘው፡፡ በመክፈቻ ሥነ ሥርዓቱ ላይ በም/ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ…

4ኛው የማዕድንና ቴክኖሎጂ ኤክስፖ ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ 4ኛውን የማዕድንና ቴክኖሎጂ ኤክስፖ በአዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከል አስጀምረዋል፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዚህ ወቅት እንዳሉት÷ ኤክስፖው የመንግሥት የሥራ ሃላፊዎች ከዘርፉ አልሚዎች እንዲሁም…

10ኛው የአፍሪካ ህብረትና የተባበሩት መንግሥታት ዓመታዊ ጉባዔ በኢትዮጵያ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 10ኛው የአፍሪካ ህብረት እና የተባበሩት መንግሥታት ዓመታዊ ጉባዔ በፈረንጆቹ 2026 በኢትዮጵያ ይካሄዳል፡፡ 9ኛው የአፍሪካ ህብረትና የተባበሩት መንግሥታት ዓመታዊ ጉባዔ የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ማህሙድ አሊ ዩሱፍ እና የተባበሩት…

የመኖሪያ ቤት ችግርን ለመቅረፍ የግሉ ዘርፍ ድርሻ ሊጠናከር ይገባል

አባይ ሆምስ ሪል ስቴት የዳውንታውን ፕሮጀክቱን በሜክሲኮ አፍሪካ ህብረት ጎረቤት በይፋ አስመርቋል፡፡ የአባይ ሆምስ ማኔጂንግ ዳይሬክተር አቶ ምንተስኖት ታደሰ እንዳሉት÷በአዲስ አበባ የሚስተዋለውን የቤት አቅርቦች ችግር በዘላቂነት ለመፍታት በትብብርና በትኩረት መስራት ይገባል፡፡ ከመንግስት…