Fana: At a Speed of Life!

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ዶ/ር) በጆሃንስበርግ የቡድን 20 የመሪዎች ጉባዔ ላይ እየተሳተፉ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በጆሃንስበርግ እየተካሄደ በሚገኘው የቡድን 20 የመሪዎች ጉባዔ ላይ እየተሳተፉ ነው። የቡድን 20 አባል ሀገራት የመሪዎች ጉባዔ ዛሬ በደቡብ አፍሪካ ጆሃንስበርግ ከተማ መካሄድ ጀምሯል። ጉባዔው…

ከ1 ነጥብ 7 ሚሊየን በላይ ዜጎች የኢትዮ ኮደርስ ስልጠና የምስክር ወረቀት ወሰዱ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር በ5 ሚሊየን የኢትዮ ኮደርስ ስልጠና እስካሁን ከ1 ነጥብ 7 ሚሊየን በላይ ዜጎች ሥልጠናውን በማጠናቀቅ የምስክር ወረቀት ወስደዋል አለ፡፡ በሚኒስቴሩ የዲጂታል ኢኮኖሚ ሥርዓት መሪ ሥራ አስፈጻሚ አቶ ስዩም መንገሻ…

ከ28 ዓመታት በኋላ ወደ ዓለም ዋንጫ ያለፉ ብሔራዊ ቡድኖች…

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከ28 ዓመታት ጥበቃ በኋላ ወደ ትልቁ መድረክ የዓለም ዋንጫ ሦስት ብሔራዊ ቡድኖች አልፈዋል፡፡ ኖርዌይ፣ ስኮትላንድ እና ኦስትሪያ ከ28 ዓመታት ጥበቃ በኋላ ወደ ዓለም ዋንጫ ያለፉ ሀገራት ናቸው፡፡ ኖርዌይ ለመጨረሻ ጊዜ በዓለም ዋንጫ…

ዶ/ር አንዷለም ዳኘ ላይ የግድያ ወንጀል የፈጸመው ተከሳሽ በ25 ዓመት ፅኑ እስራት ተቀጣ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የባሕር ዳርና አካባቢው ከፍተኛ ፍ/ቤት የጥበበ ጊዮን ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ሐኪም በነበሩት ዶ/ር አንዷለም ዳኘ ላይ የግድያ ወንጀል በፈፀመው ተከሳሽ ላይ የ25 ዓመት ጽኑ እስራት ወስኗል። ፍ/ቤቱ ዛሬ በዋለው ችሎት በዶክተር አንዷለም ዳኘ…

የኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲ የማበልፀጊያ ማዕከላት ጥምረት ተቋቋመ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የትምህርት ሚኒስቴር የኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲ የማበልፀጊያ ማዕከላት ጥምረትን በዛሬ ዕለት በይፋ አቋቁሟል። የጥምረቱ ዓላማ ዩኒቨርሲቲዎች በተናጠል ያሉ ጥናትና ምርምሮቻቸውን በማበልጸግ በጋራ ወደ ገበያ ማውጣትና ማሳደግ እንደሆነ ተነግሯል።…

የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል በስኬት እንዲከበር በቂ ዝግጅት ተደርጓል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 20ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል በስኬት እንዲከበር አስፈላጊው የቅድመ ዝግጅት ሥራ ተከናውኗል፡፡ 20ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሆሳዕና ከተማ ከሕዳር 25 እስከ…

በኦሮሚያ ክልል በሌማት ትሩፋት የእንቁላል ምርታማነትን ለማሳደግ…

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል በሌማት ትሩፋት መርሐ ግብር የእንቁላል ምርታማነትን ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ ነው አለ የክልሉ ግብርና ቢሮ፡፡ የቢሮው ም/ሃላፊና የእንስሳት ዘርፍ ሃላፊ አቶ ቶሌራ ደበላ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት ÷ በክልሉ በእንስሳት ዘርፍ…

በሰላም ግንባታ ሒደት የሴቶችን ሚና ለማሳደግ …

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የተባበሩት መንግሥታት የሴቶች ኤጀንሲ (ዩኤን ውመን) ሴቶች በሰላም ግንባታ ሒደት ላይ ያላቸውን ሚና ለማሳደግ በትብብር መስራት ይገባል አለ፡፡ የተባበሩት መንግሥታት የጸጥታው ም/ቤት በፈረንጆቹ 2000 ላይ ያጸደቀው የሴቶች ሰላምና ደህንነት…

ኢትዮጵያና ሳዑዲ የንግድና ኢንቨስትመንት ትብብራቸውን ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 2ኛው የኢትዮጵያ እና ሳዑዲ ዓረቢያ የጋራ የንግድ ም/ቤት ስብሰባ በዛሬው ዕለት በአዲስ አበባ ተካሂዷል። መርሐ ግብሩ በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን የኢኮኖሚ እና የኢንቨስትመንት ትብብር ይበልጥ ለማጠናከር ያለመ ነው፡፡ በመድረኩ የኢትዮጵያ…

ዩክሬን 100 ተዋጊ ጄቶችን ከፈረንሳይ ልትረከብ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዩክሬን ፈረንሳይ ሰራሽ ራፋሌ ኤፍ 4 የተሰኙ 100 ተዋጊ ጄቶችን ከፈረንሳይ ለመግዛት ተፈራርማለች፡፡ ስምምነቱን የፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን እና የዩክሬን አቻቸው ቮልድሚር ዘለንስኪ ተፈራርመዋል፡፡ በስምምነቱ መሰረት ፈረንሳይ…