Fana: At a Speed of Life!

ዜጎችን መደበኛ ካልሆነ ፍልሰት ለመጠበቅ ሁሉም የበኩሉን ሚና ሊወጣ ይገባል – ወ/ሮ ሁሪያ አሊ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዜጎችን መደበኛ ካልሆነ ፍልሰት ለመጠበቅ ሁሉም ባለድርሻ አካላት የበኩላቸውን ሚና ሊወጡ ይገባል አሉ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዴዔታ ሁሪያ አሊ፡፡ ዓለም አቀፉ የፍልሰት ቀን "ፍልሰተኞችን እናክብር፣ የወደፊት ሕይወታቸውን በጋራ…

ኮንትሮባንድና ሕገ ወጥ የመሬት ወረራን ዜሮ ለማድረስ በቁርጠኝነት ይሰራል – የሐረሪ ክልል

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኮንትሮባንድ፣ የመሬት ወረራ እና ሕገ ወጥ ግንባታን ዜሮ ለማድረስ በቁርጠኝነት ይሰራል አለ የሐረሪ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት፡፡ ምክር ቤቱ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተሰጡ አቅጣጫ ግቦች አፈጻጸም ዙሪያ መክሯል፡፡ በዚህም…

ለአካል ጉዳተኞች ያለውን የሥራ እድል ተሳትፎ ለማጠናከር ሁሉም የበኩሉን እንዲወጣ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለወጣት አካል ጉዳተኞች ያለውን የሥራ እድል ተሳትፎ ለማጠናከር ሁሉም ባለድርሻ አካላት የበኩላቸውን ሊወጡ እንደሚገባ ተመላክቷል፡፡ በኢትዮጵያ የአካል ጉዳተኞችና ልዩ ድጋፍ የሚሹ የሕብረተሰብ ክፍሎችን ተጠቃሚነት ለማሳደግና በሁሉም ዘርፍ ያላቸውን…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር ማህሙድ አሊ ዩሱፍ ጋር በኮፕ 32 ዝግጅት ዙሪያ ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷ ዛሬ ከሰዓት በኋላ ከአፍሪካ ህብረት…

ኢትዮጵያና ሩሲያ የኒውክሌር ኃይል ምስጢራዊ መረጃዎችን የመጠበቅ ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ኒውክሌር ኃይል ኮሚሽን እና የሩሲያ ፌዴሬሽን የሮሳቶም ኢነርጂ ፕሮጀክቶች የኒውክሌር ኃይል ሚስጢራዊ መረጃዎችን የመጠበቅ ስምምነት ተፈራርመዋል። ስምምነቱን የፈረሙት የኢትዮጵያ ኒውክሌር ኃይል ኮሚሽን ኮሚሽነር ሳንዶካን ደበበ እና…

ኢትዮጵያና ሕንድ ያላቸው ሁለንተናዊ ትብብር ይበልጥ ተጠናክሮ ይቀጥላል – ጠ/ሚ ናሬንድራ ሞዲ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያና ሕንድ በተለያዩ ዘርፎች ያላቸው ሁለንተናዊ ትብብር ይበልጥ ተጠናክሮ ይቀጥላል አሉ የሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ በኢፌዴሪ 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች እና የፌዴሬሽን ምክር ቤቶች 5ኛ ዓመት…

በሎጂስቲክስ ዘርፍ ብቁ የሰው ኃይል የማፍራቱ ሒደት ተጠናክሮ ይቀጥላል – ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሎጂስቲክስ ዘርፍ ብቁ የሰው ኃይል የማፍራቱ ሒደት ተጠናክሮ ይቀጥላል አሉ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር)፡፡ በሎጂስቲክስ ዘርፍ ሥልጠናቸውን ሲከታተሉ የቆዩ ከሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች የተውጣጡ ወጣት ሴቶች…

ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ በምክር ቤቶቹ የጋራ ስብሰባ ላይ ንግግር አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና የሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ በዛሬው ዕለት በሕዝብ ተወካዮችና ፌዴሬሽን ም/ቤቶች የጋራ ስብሰባ ላይ ተሳትፈዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ በምክር ቤቶች የጋራ ስብሰባ ላይ ንግግር…

ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ በዓድዋ ድል መታሰቢያ የአበባ ጉንጉን አኖሩ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ የመላ ጥቁር ሕዝቦች የነጻነት ተምሳሌት የሆነውን የዓድዋ ድል መታሰቢያ ጎብኝተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በጉብኝታቸው ወቅት በዓድዋ ድል መታሰቢያ የአበባ ጉንጉን አኑረዋል፡፡ የናሬንድራ ሞዲ የኢትዮጵያ…

በአማራ ክልል ለሚከበሩ ኃይማኖታዊና ባህላዊ በዓላት…

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል በቅርቡ የሚከበሩ ኃይማኖታዊና ባህላዊ በዓላት በድምቀት እንዲጠናቀቁ አስፈላጊው ዝግጅት እየተደረገ ነው አለ የክልሉ ባህል ቱሪዝምና ስፖርት ቢሮ፡፡ የቢሮው የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ አበበ እምቢያለ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ በክልሉ…