በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በ290 ሺህ ሔክታር ላይ የአፈርና ውሃ ጥበቃ ሥራ ይከናወናል
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በ290 ሺህ 545 ሔክታር መሬት ላይ የአፈርና ውሃ ጥበቃ ሥራ ለማከናወን አስፈላጊው ዝግጅት ተደርጓል አለ የክልሉ ግርና ቢሮ፡፡
የክልሉ ግብርና ቢሮ ም/ ሃላፊና የተፈጥሮ ሃብት ልማት ዘርፍ አስተባባሪ አቶ መላኩ ባፋ…