Fana: At a Speed of Life!

በአማራ ክልል የምርጫ ቁሳቁስ ሥርጭት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ቁሳቁስ የማጓጓዝ ሥራ እየተከናወነ ነው። የክልሉ ሕዝብ ምርጫውን በባለቤትነት በመያዝ አስፈላጊውን ሁሉ ትብብር በማድረግ ላይ እንደሚገኝ አሚኮ ዘግቧል፡፡ በአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር…

ፓርቲዎች የፖሊሲ አማራጭ ሃሳባቸውን ለሕዝብ የሚያስተዋውቁበትን መድረክ በመፍጠር ረገድ ተጨባጭ ሥራ ተከናውኗል – ምርጫ ቦርድ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21 ፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ፓርቲዎች የፖሊሲ አማራጭ ሃሳባቸውን ለሕዝብ ማስተዋወቅ የቻሉበትን መድረክ በመፍጠር በኩል ተጨባጭ ተግባራት ተከናውነዋል አሉ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ሀይሉ። በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ 47 ተፎካካሪ…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የምርጫ ቁሳቁስ ሥርጭት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21 ፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በተለያዩ የምርጫ ክልሎች የምርጫ ቁሳቁስ ሥርጭት መካሄድ ጀምሯል፡፡ የአሶሳ ሆሃ እና የአሶሳ መገሌ የምርጫ ክልሎች ለየምርጫ ጣቢያዎቻቸው የምርጫ ቁሳቁስ ወደ ምርጫ ጣቢያዎች በማሰራጨት ላይ ይገኛሉ፡፡ የአሶሳ ሆሃ…

ፋና ላምሮት ምዕራፍ 22 የፊታችን ቅዳሜ ቀጥሎ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21 ፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በተወዳዳሪዎች አስደናቂ ብቃት የጀመረው ፋና ላምሮት ምዕራፍ 22 በመጪው ቅዳሜ ከሰባት ተወዳዳሪዎች ጋር ይቀጥላል፡፡ ለሁለት ወራት በተለያየ ምድብ ሲፎካከሩ የነበሩት የምዕራፍ 22 ተወዳዳሪዎች ባለፈው ቅዳሜ መገናኘታቸው ይታወቃል፡፡…

በሐረሪ ክልል የምርጫ ቁሳቁስ ወደ ምርጫ ጣቢያዎች እየተሰራጨ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21 ፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሐረሪ ክልል የምርጫ ቁሳቁስ ወደ ምርጫ ጣቢያዎች እየተሰራጨ ነው አለ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የክልሉ ምርጫ ጽ/ቤት። 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የፊታችን ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም ይካሄዳል። ለምርጫው በሁሉም ረገድ የተሟላ ዝግጅት…

ብልጽግና ፓርቲ መሠረታዊ ለውጥ የሚያመጡ ፖሊሲዎችን ዘርግቶ ሀገርን ለማሻገር እየሠራ ነው – አቶ አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ብልጽግና ፓርቲ መሠረታዊ ለውጥ የሚያመጡ ፖሊሲዎችን ዘርግቶ ሀገርን ለማሻገር እየሠራ ነው አሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በባሕር ዳር ከተማ የሚገኙ የተለያዩ የሕብረተሰብ ክፍል ተወካዮች ጋር ተወያይተዋል፡፡…

ማንቼስተር ዩናይትድ አሰልጣኝ ማይክል ካሪክን በቋሚነት ሾመ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ማንቼስተር ዩናይትድ አሰልጣኝ ማይክል ካሪክን በቋሚነት መሾሙን ይፋ አድርጓል፡፡ አሰልጣኝ ማይክል ካሪክ በቀያይ ሰይጣኖቹ ቤት እስከ ፈረንጆቹ 2028 ድረስ የሚያቆየውን ውል ተፈራርሟል፡፡ የ44 ዓመቱ አሰልጣኝ ቡድኑን በጊዜያዊነት እየመራ…

በወራቤ በ640 ሚሊየን ብር የተገነባው ዘመናዊ የኃይል ማከፋፈያ ጣቢያ ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በስልጤ ዞን ወራቤ ከተማ በ640 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባው ዘመናዊ የኃይል ማከፋፈያ ጣቢያ በዛሬው ዕለት ተመርቋል፡፡ በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል፣ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ዋና ሥራ አስፈጻሚ አሸብር ባልቻ…

ብልጽግና ፓርቲ በአማራ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች የምረጡኝ ቅስቀሳ አካሄደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ወጣቶች ክንፍ በአማራ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች የምረጡኝ ቅስቀሳ መርሐ ግብር አካሂዷል። መርሐ ግብሩ "በላቀ የወጣቶች ተሳትፎ፤ ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር” በሚል መሪ ሃሳብ ነው የተካሄደው፡፡ የምረጡኝ ቅስቀሳው…

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ወደ ድል ተመለሰ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ33ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ሲዳማ ቡና አርባምንጭ ከተማን 3 ለ 0 አሸንፏል፡፡ ቀን 9 ሰዓት ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ የሲዳማ ቡናን የማሸነፊያ ግቦች መስፍን ታፈሰ (2) እና ኤፍሬም ታምራት…