Fana: At a Speed of Life!

ለምን እንመርጣለን? ምርጫስ ለምን?

🫵 ለምን እንመርጣለን? ምርጫስ ለምን? በዲሞክራሲያዊ አስተዳደር ሥርዓት ዜጎች ነጻ የሆነ ሀሳባቸውን የሚገልጹበት እና ሀገርን የሚያስተዳደሩ ብቁ ዕጩዎችን ለሥልጣን የሚያበቁበት አንዱ መንገድ ድምፅ መስጠት ወይም መምረጥ ነው፡፡ ስለዚህም የዜጎች መምረጥ፡- 👉የዲሞክራሲያዊ አስተዳደር…

ኢትዮጵያ ትመርጣለች!

የምርጫ ዑደት በምርጫ ሥርዓት የድምፅ አሰጣጥ ከመጀመሩ በፊት ከሚደረገው የቅድመ ምርጫ ዝግጅት ጀምሮ ውጤቱ እስኪታወቅና ይፋ ሆኖ ለአሸናፊዎቹ የአሸናፊነት ማረጋገጫ እስከሚሰጥበት እንዲሁም ቅሬታ ካለ ቅሬታ የመስማት ሂደቱ የሚከናወንበት የድህረ ምርጫ ክንውን ድረስ ያለውን አጠቃላይ እንቅስቃሴን…

በቄለም ወለጋ ዞን የተመለከትነው ሥራ ኃብትን በአግባቡ በመጠቀም ለውጥ ማምጣት እንደሚቻል ማሳያ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቄለም ወለጋ ዞን የተመለከትነው ሥራ ኃብትን በአግባቡ በመጠቀም ትርጉም ያለው ለውጥ ማምጣት እንደሚቻል ማሳያ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷ ዛሬ በቄለም ወለጋ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ቄለም ወለጋ ዞን ደምቢዶሎ ከተማ ገቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ኦሮሚያ ክልል ቄለም ወለጋ ዞን ደምቢዶሎ ከተማ በዛሬው ዕለት ገብተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ደምቢዶሎ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸዋል። ጠቅላይ…

ብፁዕ ካርዲናል ብርሐነ ኢየሱስ የዓቢይ ጾም መግቢያን አስመልክተው መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ካቶሊክ ቤተክርስትያን ሊቀጳጳሳት ብፁዕ ካርዲናል ብርሐነ ኢየሱስ 2018 ዓ.ም የ2018 ዓ.ም ዓቢይ ጾም መግቢያን በማስመልከት አባታዊ መልዕክት አስተላልፈዋል። ብፁዕ ካርዲናል ብርሐነ ኢየሱስ በመልዕክታቸው እንኳን ለ2018 ዓ.ም…

የኢትዮጵያ እና ቱርክዬ ታሪካዊ ግንኙነት…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ እና ቱርክዬ ታሪካዊ የሁለትዮሽ ግንኙነት 16ኛው ክፍለ ዘመን የኦቶማን ኢምፓየር የቀይ ባሕር ወደቦችን ሲቆጣጠር የተጀመረ ሲሆን ÷ ግንኙነቱ በሒደት ወደ ዘላቂ እና ተግባራዊ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት አድጓል። በፈረንጆቹ 1896 ሱልጣን…

የባሕር በር ባለቤትነት ለኢትዮጵያ ዘላቂ ልማት መረጋገጥ ወሳኝ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለኢትዮጵያ ብሎም ለቀጣናው ዘላቂ ልማት መረጋገጥ የኢትዮጵያ የባሕር በር ባለቤት መሆን አስፈላጊ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ 39ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ በዛሬው ዕለት የአፍሪካ መዲና በሆነችው አዲስ አበባ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከጄፍሪ ሳክስ (ፕ/ር) ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከጄፍሪ ሳክስ (ፕ/ር) ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷ ከጄፍሪ ሳክስ (ፕ/ር) ጋር መወያየት ሁልጊዜም አስደሳች ነው ብለዋል፡፡…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከሴኔጋል ጠቅላይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሴኔጋል ጠቅላይ ሚኒስትር ኡስማን ሶንኮ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ‎ውይይቱ ከአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ ጎን ለጎን ነው የተካሄደው፡፡

‎ለአፍሪካውያን የሚተርፍ ልማት፣ ዕድልና ክብርን የሚያረጋግጥ የአፍሪካ ሕብረት እንዲኖር…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የአፍሪካ እና የዓለም አቀፍ መሪዎችን ወደ ኢትዮጵያ እንኳን በደኅና መጣችሁ በማለት፣ የአፍሪካን ታሪካዊ ዐሻራ እና ጽኑ ርዕይ አፅንዖት ሰጥተው ገልጸዋል። ‎የአኅጉሩ ትልቁ ሀብት የተፈጥሮ ጸጋ ብቻ…