Fana: At a Speed of Life!

ዓለም አቀፍ የሴቶችን ቀን በተለያዩ ሁነቶች ለማክበር ዝግጅት ተደርጓል – ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዘንድሮውን ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን (ማርች 8) በተለያዩ ሁነቶች ለማክበር አስፈላጊው ዝግጅት ተደርጓል አሉ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር):: ሚኒስትሯ ጉዳዩን አስመልክተው በሰጡት መግለጫ እንዳሉት ÷ የዘንድሮው…

የአፍሪካን ዘላቂ ሰላምና መረጋጋት ለማረጋገጥ ሀገራት በቅንጅት ሊሰሩ ይገባል – አይሻ መሐመድ (ኢ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሐመድ (ኢ/ር) ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት የመከላከያ ሚኒስትሮችና የልዑካን ቡድን መሪዎች ጋር ተወያይተዋል፡፡ ሚኒስትሯ ከኬንያ፣ ደቡብ ሱዳን፣ ዚምባብዌ፣ ዛምቢያ፣ ኮንጎ ሪፐብሊክ፣ ቦትስዋና፣ ሩዋንዳ፣ ኮንጎ፣…

የባሕር በር የማግኘት መብታችን የዓድዋ ሰማዕታት ካወረሱን የሉዓላዊነት አደራ የማይነጠል ነው – ፕሬዚዳንት ታዬ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አስተማማኝና ዘላቂ የባሕር በር የማግኘት መብታችን የዓድዋ ሰማዕታት ካወረሱን የሉዓላዊነት አደራ የማይነጠል ጉዳይ ነው አሉ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ፡፡ 130ኛው የዓድዋ ድል በዓል "ከአኩሪ ታሪክ ወደ ብሩህ አድማስ" በሚል መሪ ሃሳብ በዓድዋ…

ዓድዋ በኅብረት የተሰለፉ ጀግኖች ድል የነሱበት የጽኑ መንፈስና የከፍታችን ተምሳሌት ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ለ130ኛው የዐድዋ ድል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመልዕክታቸው÷ የዓድዋ ድል የጥቁር ሕዝቦች የድል አክሊል፤ ሁሉም ኢትዮጵያውያን ልዩነቶቻቸውን ወደ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ለዐድዋ ድል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለ130ኛው የዐድዋ ድል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ያስተላለፉት መልዕክት ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡- እንኳን ለ130ኛው የዐድዋ ድል በዓል…

የኢራንን መንፈሳዊ መሪ ለሕልፈት የዳረገው የመካከለኛው ምስራቅ ቀጣና ወታደራዊ ግጭት…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢራን መንፈሳዊ መሪ አያቶላህ አሊ ኻሚኒን ለሕልፈት የዳረገው የመካከለኛው ምስራቅ ቀጣና ወታደራዊ ግጭት ተጠናክሮ ቀጥሏል፡፡ ባለፉት ቀናት በእስራኤል፣ አሜሪካ እና ኢራን መካከል እንደ አዲስ ያገረሸው ወታደራዊ ግጭት የመካከለኛው ምስራቅ…

የትግራይ ክልል አሁን ከገባበት ችግር ለመውጣት ሀገራዊ ምክክር ቁልፍ መሳሪያ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የትግራይ ክልል አሁን ከገባበት ችግር ለመውጣት ሀገራዊ ምክክር ቁልፍ መሳሪያ ነው አሉ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከትግራይ ክልል ከመጡ እና በአዲስ አበባ ከተማ ከሚገኙ የትግራይ ተወላጆች…

አብሮ አደግ እህትማማቾችን በሀሳብ ያፋጠጠው ፋና መድረክ…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሒክማ ከይረዲን እና ነቢሃ መሀመድ ይባላሉ፤ የፖለቲካ እሳቤ ልዩነት ያላቸው አብሮ አደግ እህትማማች ፖለቲከኞች ናቸው። ወ/ሮ ሂክማ ብልፅግናን፤ ወይዘሮ ነቢሃ ደግሞ ነፃነትና እኩልነት ፓርቲን ወክለው ዛሬ በጤና ርዕሰ ጉዳይ በተካሄደው ፋና…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እና አዘርባጃን በመከላከያ እና በበርካታ መስኮች በጋራ ለመስራት የሚያስችል የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርመዋል፡፡ በአዘርባጃን ባኩ ዛጉልባ ፕሬዚዳንታዊ ቤተ መንግሥት ከተካሄደው ውይይት በመቀጠል ሁለቱ መሪዎች በመከላከያና በበርካታ መስኮች…

ከአዘርባጃን ጋር ባለፉት ጥቂት ዓመታት በተደረጉ ትብብሮች አጋርነታችን እያደገ መጥቷል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ‎ከአዘርባጃን ጋር ባለፉት ጥቂት ዓመታት በተደረጉ ትብብሮች አጋርነታችን እያደገ መጥቷል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባጋሩት መረጃ፤ በአዘርባጃን ባደረግኩት የመጀመሪያ ይፋዊ የሥራ…