ፋና ስብስብ የፋና ላምሮት ምዕራፍ 22 የድምጻውያን የፍፃሜ ውድድር ነገ ቅዳሜ ይካሄዳል Melaku Gedif Jun 19, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ላለፉት 3 ወራት በጠንካራ ፉክክር ሲካሄድ የቆየው የፋና ላምሮት ምዕራፍ 22 የድምጻውያን ውድድር በነገው ዕለት ሰኔ 13 ቀን 2018 ዓ.ም ፍፃሜውን ያገኛል። በፍፃሜ ውድድሩ ዳንኤል አለልኝ፣ የአብስራ ገዛኸኝ፣ ኤልያስ ገዛኸኝ እና ቃለአብ ገዛኸኝ…
የሀገር ውስጥ ዜና የቢሾፍቱ አቡሴራ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ኢትዮጵያን ወደ አቪዬሽን ማዕከልነት የማሸጋገር ሚና… Melaku Gedif Jun 19, 2026 0 • አቡሴራ ከአዲስ አበባ 40 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ከባሕር ጠለል በላይ በ1 ሺህ 910 ሜትር ከፍታ ላይ የሚገኝ በመሆኑ ከአዲስ አበባ ቦሌ (2 ሺህ 334 ሜትር) በተሻለ ለአውሮፕላኖች መነሳትና ማረፍ እጅግ ምቹ የአየር ሁኔታን ይሰጣል። • የአቡሴራ ከፍታ ከአዲስ አበባ ቦሌ ያነሰ በመሆኑ፣…
የሀገር ውስጥ ዜና መሶብ የአንድ ማዕከል፤ ለተሳለጠ ዘመናዊ አገልግሎት Melaku Gedif Jun 19, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለአንድ ሀገር ሁለንተናዊ እድገት ተግዳሮት ናቸው ከሚባሉት ውስጥ የመልካም አስተዳደር ችግር እና ብልሹ አሰራሮች ይጠቀሳሉ፡፡ መሰል ችግሮችን ለመፍታትም በአገልግሎት አሰጣጥ ረገድ ዜጎች ላይ ምሬት የሚፈጥሩ አሰራሮችን ፈትሾ ማስተካከል ቅድሚያ…
የሀገር ውስጥ ዜና የክረምት በጎ ባህሎቻችንን ወደ ላቀ መገለጫነት እናሻግራለን – የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት Melaku Gedif Jun 19, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የክረምት በጎ ባህሎቻችንን ወደ ላቀ መገለጫነት እናሻግራለን አለ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት። አገልግሎቱ ጉዳዩን አስመልክቶ ያወጣው መግለጫ ሙሉ መልዕክት እንደሚከተለው ቀርቧል። ኢትዮጵያውያን ባለፉት የለውጥ ዓመታት ክረምት በመጣ ቊጥር…
የሀገር ውስጥ ዜና ለሀገራዊ ምክክር ጉባዔ አመካካሪዎች ሥልጠና መሰጠት ጀመረ Melaku Gedif Jun 18, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ለሀገራዊ የምክክር ጉባዔ የሚያደርጋቸው የቅድመ ዝግጅ ሥራዎችን አጠናክሮ ቀጥሏል፡፡ በዛሬው ዕለትም የሀገራዊ ምክክር ጉባዔ አመካካሪዎች ሁለተኛ ዙር ሥልጠናን በአዲስ አበባ አስጀምሯል፡፡ የኮሚሽኑ ዋና…
የሀገር ውስጥ ዜና በዓለም የዲፕሎማሲ መድረክ ተፅዕኖዋ እየጎላ የመጣው ኢትዮጵያ… Melaku Gedif Jun 18, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ዓመታት የተመዘገቡ የዲፕሎማሲ ድሎች የኢትዮጵያን ዓለም አቀፋዊ ተፅዕኖ ፈጣሪነት ወደ ላቀ ከፍታ ማሸጋገር ችለዋል፡፡ ዛሬ ኢትዮጵያ በውጭ ግንኙነቷ የምትታወቀው የቀጣናዊ አጀንዳዎች ምንጭ እና የመፍትሔ አካል በመሆን ነው። በዚህ…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያን የምግብ ሥርዓት ለማዘመን የባለድርሻ አካላት የተቀናጀ ጥረት ወሳኝ ነው Melaku Gedif Jun 18, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ)ኢትዮጵያ በግብርና ስነ-ምህዳር ስትራቴጂ አማካኝነት የምግብ ስርዓቷን ለመለወጥ የጀመረችውን ጉዞ ለማሳካት፣ የባለድርሻ አካላትን የተቀናጀ ተሳትፎና የሀገር በቀል እውቀትን ከዘመናዊ ምርምር ጋር ማቀናጀት ወሳኝ መሆኑ ተመላከተ። የኢትዮጵያ ዘላቂ…
የሀገር ውስጥ ዜና ተሰሚነታችን … Melaku Gedif Jun 18, 2026 0 የኢትዮጵያ የውጭ ግንኙነት ፖሊሲ “ቅድሚያ ለጎረቤት” የሚል ጥልቅ ወንድማማችነትን ያነገበ ሲሆን፣ በቀጣናዊ ትስስርና በፓን አፍሪካኒዝም እሴቶች ላይ የቆመ መርህ መሆኑን መረዳት ያስፈልጋል፡፡ መሠረታዊ ዓላማውም የዜጎችን ሁለንተናዊ ክብር ማስጠበቅና የጋራ ብሔራዊ ጥቅም ማረጋገጥ ነው።…
ዓለምአቀፋዊ ዜና በሁለት ቀናት ውስጥ ሙሉ በሙሉ የሚከፈተው የሆርሙዝ ሰርጥ… Melaku Gedif Jun 17, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሆርሙዝ ሰርጥ ነገ ወይም ከነገ ወዲያ ሙሉ በሙሉ ክፍት ይሆናል አሉ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ። አሜሪካ እና ኢራን ጦርነቱን ማቆም የሚያስችላቸውን ስምምነት በመጪው ዓርብ እንደሚፈራረሙ ይታወቃል። በስምምነቱ መሰረት በዓለም ወሳኙ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያን የአፍሪካ ታዳሽ ኃይል ማዕከል ለማድረግ… Melaku Gedif Jun 17, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በመላ ሀገሪቱ አስተማማኝ የኃይል አቅርቦት እንዲኖር እየሰራሁ ነው አለ፡፡ ተቋሙ እንዳስታወቀው ÷ ኢትዮጵያን የአፍሪካ የታዳሽ ኃይል ማዕከል ለማድረግ በትኩረት እና በቅንጅት እየተሰራ ይገኛል፡፡ በዚህም የኃይል…