ብልጽግና ፓርቲ መሠረታዊ ለውጥ የሚያመጡ ፖሊሲዎችን ዘርግቶ ሀገርን ለማሻገር እየሠራ ነው – አቶ አረጋ ከበደ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ብልጽግና ፓርቲ መሠረታዊ ለውጥ የሚያመጡ ፖሊሲዎችን ዘርግቶ ሀገርን ለማሻገር እየሠራ ነው አሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ፡፡
ርዕሰ መስተዳድሩ በባሕር ዳር ከተማ የሚገኙ የተለያዩ የሕብረተሰብ ክፍል ተወካዮች ጋር ተወያይተዋል፡፡…