ዘላቂ መፍትሔን ለማምጣት ለውይይትና ሰጥቶ መቀበል ሁሉም የበኩሉን ሚና ሊያበረክት ይገባል – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዘላቂ መፍትሔን ለማምጣት በእውነተኛ ፖለቲካዊ መሻት ለውይይት፣ ለሰጥቶ መቀበልና ለጋራ መፍትሔ ሁሉም የበኩሉን አስተዋጽኦ ሊያበረክት ይገባል አለ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት፡፡
አገልግሎቱ ምክክር ለጋራ አሸናፊነት፣ ምክክር ለዘላቂ ሰላምና…