ፕሬዚዳንት ትራምፕ ኢራን ስምምነት ላይ ካልደረሰች ሙሉ ስልጣኔዋ ዛሬ ሌሊት ያበቃለታል ሲሉ አስጠነቀቁ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን ስምምነት ላይ የማትደርስ ከሆነ ዛሬ ሌሊት ሙሉ ሥልጣኔዋ በድጋሚ በማያንሠራራበት ሁኔታ ይወድማል አሉ፡፡
ኢራን ከአሜሪካ እና ከእስራኤል ጋር የገባችበትን ጦርነት ለማስቆም የቀረበውን ጊዜያዊ የተኩስ…