Fana: At a Speed of Life!

የኮሪደር ልማት ሥራ የዜጎችን ሁለንተናዊ የአኗኗር ዘዬ አሻሽሏል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኮሪደር ልማት ሥራ የዜጎችን ሁለንተናዊ የአኗኗር ዘዬ በማሻሻል ዘመናዊነትን እያጠናከረ ነው አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) "ከተማ፣ ከተሜነት፣ ክትመት እና የኮሪደር ልማት…

ከ41 ሺህ በላይ ሰዎች በሰው ሰራሽ አስተውሎት የሙዚቃ ውድድር ለመሳተፍ ተመዝግበዋል – የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 41 ሺህ 394 ሰዎች በሰው ሰራሽ አስተውሎት የሙዚቃ ውድድር ለመሳተፍ ተመዝግበው እስካሁን 655 ሰዎች ስራዎቻቸውን አቅርበዋል አለ የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት። ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እና የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ…

ዜጎች ለኑሮ ከተማ ከሚቀይሩ የአኗኗር ባህላቸውን ቢያሻሽሉ ይመረጣል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ዜጎች ለኑሮ ከተማ ከሚቀይሩ የአኗኗር ባህላቸውን ቢያሻሽሉ ይመረጣል አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) "ከተማ፣ ከተሜነት፣ ክትመት እና የኮሪደር ልማት በሚል መሪ ሐሳብ…

የወንዝ ዳርቻ ልማት ሥራችን ለብዙ ሀገራት አርአያ የሚሆን ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአዲስ አበባ የተከናወነው የወንዝ ዳርቻ ልማት ሥራ ለብዙ ሀገራት አርአያ የሚሆን ነው አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) "ከተማ፣ ከተሜነት፣ ክትመት እና የኮሪደር ልማት በሚል መሪ ሐሳብ…

የኮሪደር ልማት ከተማን ከማዘመን ባለፈ ጉልህ ኢኮኖሚያዊ ፋይዳ እያስገኘ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኮሪደር ልማት ከተማን ውብ፣ ለኑሮ ምቹና ዘመናዊ ከማድረግ ባለፈ ጉልህ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ፋይዳ እያስገኘ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) "ከተማ፣ ከተሜነት፣ ክትመት እና…

ከተሞች የሀገር እጅ እና አዕምሮ እንዲሁም የሀገር መኳያ ናቸው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከተሞች በመደመር መንግሥት እንደ ዋነኛ ማህበራዊ መሰረት ተደርገው ይወሰዳሉ አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) "ከተማ፣ ከተሜነት፣ ክትመት እና የኮሪደር ልማት በሚል መሪ ሐሳብ ከቃና ቲቪ ጋር ቆይታ…

የነዳጅ እጥረትን ለመቋቋም የሚረዱት የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በመካከለኛው ምስራቅ በተፈጠረው ጦርነት ምክንያት የተከሰተውን የነዳጅ ዋጋ ጭማሪ ለመቋቋም ሀገራት የተለያዩ የመፍትሄ ርምጃዎችን እየወሰዱ ይገኛሉ። ከመፍሄዎቹ መካከል አሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች የመጠቀም አማራጭን ማሳደግ አንዱ ነው። በመሆኑም…

አሜሪካና ኢራን ንግግርን በተመለከተ ያንጸባረቁት ተቃራኒ ሃሳብና የነዳጅ ዋጋ ዳግም መናር …

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በመካከለኛው ምሥራቅ እስራኤል እና አሜሪካ ከኢራን ጋር እያካሄዱት የሚገኘው ጦርነት አሁንም ተጠናክሮ ቀጥሏል፡፡ የቀጣናው ጦርነት በተለይም የነዳጅ ዘይትና የተፈጥሮ ጋዝ አቅርቦትን በማስተጓጎል የሀገራት ኢኮኖሚ ላይ አሉታዊ ጫና እያሳደረ…

ፕሬዚዳንት ትራምፕ ለኢራን የሰጡት የ48 ሰዓታት ገደብ ማስጠንቀቂያ…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን የሆርሙዝ ወሽመጥን በ48 ሰዓታት ውስጥ ዳግም የማትከፍት ከሆነ የሀገሪቱን የሃይል ማመንጫ ማዕከላት እንደሚያወድሙ አስጠንቅቀዋል፡፡ ኢራን በበኩሏ ለሚፈጸምባት ጥቃት በቀጣናው በሚገኙና ከአሜሪካ ጋር…

የመካከለኛው ምስራቅ ቀውስና የሀገራት የነዳጅ ቁጠባ ተሞክሮ…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በመካከለኛው ምስራቅ ቀጣና የተከሰተውን ጦርነት ተከትሎ የነዳጅ ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ እያሻቀበ ይገኛል፡፡ በተለይም በቅርቡ የጦርነቱ ተሳታፊ ሀገራት የጥቃት ኢላማቸውን በነዳጅ ማምረቻ ማዕከላት ላይ ማነጣጠራቸውና የሆርሙዝ ወሽመጥ መዘጋት ችግሩን…