Fana: At a Speed of Life!

ማንቼስተር ዩናይትድ ከብሬንትፎርድ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ34ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ማንቼስተር ዩናይትድ በሜዳው ኦልድትራፎርድ ምሽት 4 ሰዓት ላይ ብሬንትፎርድን ያስተናግዳል፡፡ የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ተሳትፎ ቦታን ለማግኘት እየተፋለመ የሚገኘው ማንቼስተር ዩናይትድ በሊጉ…

ኢትዮጵያና ሞዛምቢክ በተለያዩ ዘርፎች ላይ በትብብር ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እና ሞዛምቢክ በተለያዩ ዘርፎች ላይ በትብብር ለመስራት ተፈራርመዋል። የፊርማ ሥነ ሥርዓቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና የሞዛምቢክ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ዳንኤል ፍራንሲስኮ ቻፖ በተገኙበት በዛሬው ዕለት ተካሂዷል።…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከሞዛምቢክ ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሞዛምቢክ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ዳንኤል ፍራንሲስኮ ቻፖ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷ ከፕሬዚዳንት ዳንኤል ፍራንሲስኮ ቻፖ ጋር በነበረን ቆይታ ዘላቂና…

በመዲናዋ 74 በመቶ የነበረውን የጭቃ ቤት በ44 በመቶ መቀነስ ተችሏል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር 74 በመቶ የነበረውን የጭቃ ቤት በ44 በመቶ መቀነስ ተችሏል አሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ። ከንቲባዋ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ የከተማ አስተዳደሩ የ9 ወራት የሥራ አፈጻጸም ግምገማ ቀጣይ…

ለተሻገረ ገጠርና ግብርና የግሉ ዘርፍ ተሳትፎ የማይተካ ሚና አለው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለተሻገረ ገጠር እና ግብርና የግሉ ዘርፍ ተሳትፎ የማይተካ ሚና አለው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ሆሞሻ ወረዳ የሚገኘውን ፍቃዱ ነመራ የተቀናጀ የእርሻ ልማት…

ኢትዮጵያና ሞዛምቢክ በወታደራዊ ዘርፍ ያላቸውን ትብብር ለማጠናከር መከሩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሃመድ (ኢ/ር) ከሞዛምቢክ መከላከያ ሚኒስትር ኢ ክርስቲያቮ አርቱር ቹሜ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም ኢትዮጵያ እና ሞዛምቢክ በወታደራዊ ዘርፍ በጋራ መስራት በሚችሉባቸው ጉዳዮች ዙሪያ መክረዋል፡፡ በተለይም…

የኢራን ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ከፕሬዚዳንት ፑቲን ጋር ሊወያዩ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢራን ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አባስ አራግቺ ከፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር ለመነጋገር ሩሲያ ገብተዋል። የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን ለሁለት ወራት የዘለቀውን ጦርነት ለማቆም መደራደር ከፈለገች ስልክ መደወል እና ወደ እኛ መምጣት…

በክልሉ የምግብ ዋስትናን ለሚያረጋግጡ የግብርና ምርቶች የተሰጠው ትኩረት…

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጋምቤላ ክልል በዘንድሮው የመኸር እርሻ የምግብ ዋስትናን ለሚያረጋግጡ የግብርና ምርቶች ልዩ ትኩረት ተሰጥቷል አለ የክልሉ እርሻና ተፈጥሮ ሃብት ልማት ቢሮ። የቢሮው ሃላፊ አቶ አንድሪው ቱት እንዳሉት÷ በክልሉ በ2018/19 የመኸር ምርት…

ቼልሲ ለኤፍ ኤ ዋንጫ ፍጻሜ ደረሰ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ኤፍ ኤ ዋንጫ የግማሽ ፍጻሜ መርሐ ግብር ቼልሲ ሊድስ ዩናይትድን 1 ለ 0 አሸንፏል፡፡ ቀን 11 ሰዓት ላይ በዌምብሌይ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ የቼልሲን ብቸኛ የማሸነፊያ ግብ ኢንዞ ፈርናንዴዝ አስቆጥሯል፡፡ ውጤቱን ተከትሎም…

በደሃና ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ18 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዋግ ኸምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር ደሃና ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ18 ሰዎች ሕይወት አለፈ፡፡ ከእብና ከተማ ወደ ሰቆጣ ሲጓዝ የነበረ የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ በደሃና ወረዳ ቀበሌ 9 ድግሽዋ ተብሎ በሚጠራ ሥፍራ የትራፊክ አደጋ…