Fana: At a Speed of Life!

2 ሺህ ጉንዳኖችን ለመዝረፍ የሞከረው ቻይናዊ ክስ ተመሰረተበት

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከ2 ሺህ በላይ ጉንዳኖችን ከኬንያ በሕገ ወጥ መንገድ ለማስወጣት የሞከረው ቻይናዊ ክስ ተመስርቶበታል፡፡ ዣንግ ኬኩን የተባለው ቻይናዊ 2 ሺህ ጉንዳኖችን በከረጢት በማሸግ ከኬንያ ለማስወጣት ሲሞክር በናይሮቢ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ…

በረመዳን ወቅት የታየው የመረዳዳትና መተሳሰብ እሴት ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል – ሼህ አብዱልከሪም ሼህ በድሪን

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በረመዳን ጾም ወቅት የነበረው የመረዳዳትና መተሳሰብ እሴት ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል አሉ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት ተቀዳሚ ም/ፕሬዚዳንት ሼህ አብዱልከሪም ሼህ በድሪን። ሼህ አብዱልከሪም ሼህ በድሪን 1ሺህ 447ኛውን የዒድ…

ከንቲባ አዳነች የዒድ አል ፈጥር በዓልን አስመልክቶ ከ100 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች ማዕድ አጋሩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ የዒድ አል ፈጥር በዓልን ምክንያት በማድረግ ከ100 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች ማዕድ አጋርተዋል፡፡ ከንቲባ አዳነች÷ ድጋፉ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ለሚገኙ አቅመ ደካሞች፣ አካል ጉዳተኞች…

የፋና ላምሮት ምዕራፍ 22 ውድድር በመጪው ቅዳሜ ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከ700 በላይ የቅድመ ማጣሪያ ተፎካካሪዎች መካከል የተለዩ 16 ከዋክብትን በመያዝ የፋና ላምሮት ምዕራፍ 22 ውድድር በመጪው ቅዳሜ መካሄድ ይጀምራል። በምዕራፉ የመጀመሪያ ሳምንት ውድድር ስምንት ተወዳዳሪዎች ከዛየን ባንድ ጋር ሥራዎቻቸውን በሁለት…

የአፍሪካ ዋንጫን ከሴኔጋል የነጠቀው አወዛጋቢው የካፍ ውሳኔ…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን (ካፍ) ከወራት በፊት ሴኔጋል አሸንፋው የነበረውን የአፍሪካ ዋንጫ ለሞሮኮ እንዲመለስ ውሳኔ አሳልፏል፡፡ በቅርቡ በሰሜን አፍሪካዊቷ ሀገር በተደረገው 2025 የቶታል ኢነርጂ የአፍሪካ ዋንጫ ፍጻሜ ሴኔጋል ሞሮኮን…

የማንቼስተር ሲቲ ቀጣይ አምስት ፈታኝ ጨዋታዎች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለአራትዮሽ ዋንጫ እየተፎካከረ የሚገኘው ማንቼስተር ሲቲ በቀጣይ በተለያዩ ውድድሮች በሚያደርጋቸው አምስት ተከታታይ ጨዋታዎች ይፈተናል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ የማንቼስተር ሲቲ ቀጣይ አምስት ተከታታይ ጨዋታዎች የቡድኑ የዋንጫ ጉዞ ላይ የሚወስኑ ሲሆን…

7 የተፈጥሮ ሐይቆቿን ከኮሪደር ልማት ጋር ያስተሳሰረችው ቢሾፍቱ…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቢሾፍቱ ከተማን የቱሪስት መዳረሻነት ይበልጥ ለማጠናከር በትኩረት እየተሰራ ነው አሉ የከተማ አስተዳደሩ ከንቲባ አለማየሁ አሰፋ፡፡ ከንቲባ አለማየሁ እንዳሉት÷ ተፈጥሮ ያደላት ቢሾፍቱ ሰባት የተፈጥሮ ሐይቆችን በውስጧ የያዘች ብቸኛ የኢትዮጵያ…

ፕሬዚዳንት ፑቲን በጋሞ ዞን በደረሰው አደጋ ሕይወታቸውን ላጡ ዜጎች የተሰማቸውን ሐዘን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሩሲያ ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጋሞ ዞን የተለያዩ ወረዳዎች በተከሰተው የመንሬት መንሸራተት አደጋ ሕይወታቸውን ላጡ ዜጎች የተሰማቸውን ሐዘን ገልጸዋል፡፡ ፕሬዚዳንት ፑቲን በጋሞ ዞን በተከሰተው አደጋ ሕይወታቸውን ላጡ…

አርሰናል ኤቨርተንን በማሸነፍ መሪነቱን አጠናከረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 30ኛ ሳምንት መርሐ ግብር አርሰናል ኤቨርተንን 2 ለ 0 በማሸነፍ መሪነቱን አጠናክሯል፡፡ ምሽት 2 ሰዓት ከ30 ላይ በኢምሬትስ ስቴዲየም በተደረገው ጨዋታ የአርሰናልን የማሸነፊያ ግቦች ቪክቶር ዮኬሬሽና ማክስ ዶውማን…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በተባበሩት ዓረብ ኤምሬቶች የነበራቸውን የሥራ ጉብኝት አጠናቅቀው ወደ ኢትዮጵያ ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተባበሩት ዓረብ ኤምሬቶች የነበራቸውን የሥራ ጉብኝት አጠናቀው ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰዋል።