ኤ አይን በሚገባ የተረዳና ለበጎ አላማ የሚጠቀም የሰው ሃይል ለማፍራት እየተሰራ ነው – ወርቁ ጋቸና (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሰው ሰራሽ አስተውሎት (ኤ አይ) ቴክኖሎጂን በሚገባ የተረዳና ለበጎ አላማ የሚጠቀም የሰው ሃይል ለማፍራት እየተሰራ ነው አሉ የአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ወርቁ ጋቸና (ዶ/ር)፡፡
ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ከኢትዮጵያ…