Fana: At a Speed of Life!

ፖርቹጋል ከክሮሺያ ፤ ስፔን ከኦስትሪያ…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሜሪካ፣ ካናዳ እና ሜክሲኮ እየተካሄደ በሚገኘው 23ኛው የዓለም ዋንጫ የ32ቱ ጥሎ ማለፍ ጨዋታዎች ዛሬም ቀጥለው ይደረጋሉ፡፡ በዚህ መሰረትም የአንድ ጊዜ የመድረኩ ሻምፒዮን ስፔን ምሽት 4 ሰዓት ላይ ከኦስትሪያ ጋር ጨዋታዋን ታደርጋለች፡፡…

የኢትዮጵያ የዲፕሎማሲ ከፍታ፡ በቀጣናዊ እና አህጉራዊ መድረኮች

የኢትዮጵያ የውጭ ግንኙነት እና የዲፕሎማሲ ታሪክ ረጅም ዘመናትን ያስቆጠረና ትልቅ መሠረት ያለው ነው፡፡ በአሁኑ ወቅት ደግሞ ሀገሪቱ እየተከተለች ያለው ጎረቤት ተኮር እና ባለብዙ ወገን ዲፕሎማሲ በርካታ ስትራቴጂካዊ ስኬቶችን አስመዝግቧል። ኢትዮጵያ ሚዛናዊ፣ አጋርን ማብዛት ላይ ያተኮረ እና…

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) «መደመር» መጽሐፍ በቻይንኛ ተተርጉሞ ለንባብ ሊበቃ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) «መደመር» መጽሐፍ በቻይንኛ ቋንቋ ተተርጉሞ በቅርቡ ለንባብ ሊበቃ ነው፡፡ በ2010 ዓ.ም የነበረውን ሀገራዊ ለውጥ ተከትሎ የኢትዮጵያ የነገ ጉዞ ፍኖተ ካርታ ሆኖ የተወለደውና በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ…

ጀርመን ከዓለም ዋንጫ ተሰናበተች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዓለም ዋንጫ የጥሎ ማለፍ ጨዋታ ፓራጓይ የ4 ጊዜ ሻምፒዮኗን ጀርመንን በመለያ ምት በማሸነፈ 16ቱን ተቀላቅላለች። በጨዋታው ኢንሲሶ ፓራጓይን ቀዳሚ ሲያደርግ ካይ ሀቨርትዝ ደግሞ ጀርመንን አቻ አድርጓል፡፡ ሁለቱ ቡድኖች መደበኛውን የጨዋታ…

የሚያስደንቅ ውበት የተጎናጸፈው የእንጦጦ-ቀበና የወንዝ ዳርቻ ልማት…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የእንጦጦ-ቀበና የወንዝ እና የወንዝ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክት ውበትና ድምቀት የሚያስደንቅ ነው አሉ የአዲስ አበባ ነዋሪዎች። የእንጦጦ-ቀበና የወንዝ እና የወንዝ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክት በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በትናንትናው ዕለት በይፋ…

ቀጣናዊ ልማትን ማዕከል ያደረገው የኢትዮጵያና ሶማሊያ ትብብር

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) እየተጠናከረ የመጣው የኢትዮጵያና ሶማሊያ ትብብር በቀጣናው ሰላም እና መረጋጋት ላይ የራሱ የሆነ አስተዋፅኦ እያበረከተ ይገኛል፡፡ ሁለቱ ሀገራት ድንበር ብቻ ሳይሆን የጋራ ቋንቋ፣ ባህል፣ እምነት እና ወግ የሚጋሩ እንዲሁም ጠንካራ የህዝብ ለህዝብ…

ኢትዮጵያና ጣሊያን የ70 ሚሊየን ዩሮ የብድር ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እና ጣሊያን የ70 ሚሊየን ዩሮ የብድር ስምምነት በዛሬው ዕለት ተፈራርመዋል፡፡ የብድር ስምምነቱን የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሽዴ እና በኢትዮጵያ የጣሊያን አምባሳደር ሴም ፋብሪዝ ተፈራርመውታል። አሕመድ ሽዴ በዚህ ወቅት እንዳሉት ÷…

የቀበና ወንዝ ዳርቻ ልማት የከተማ ባህልና ማኅበራዊ ሕይወት የቀየረ ታሪካዊ ስኬት ነው – አቶ ሞገስ ባልቻ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቀበና ወንዝ ዳርቻ ልማት የከተማ ባህልንና የነዋሪዎችን ማኅበራዊ ሕይወት የቀየረ ታሪካዊ ስኬት ነው አሉ በብልጽግና ፓርቲ የአዲስ አበባ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ሞገስ ባልቻ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የእንጦጦ-ቀበና የወንዝ…

የኢትዮጵያ የቱሪዝም ትንሣዔ…

መንግሥት የቱሪዝሙን ዘርፍ አንዱ የሀገር በቀል ኢኮኖሚ ማሻሻያ ምሰሶ አድርጎ ይዞታል፡፡ ከዚህ ቀደም ተዘንግተው የነበሩ የተፈጥሮና የታሪክ ሀብቶች የሀገሪቱ የገቢ ምንጭ እንዲሆኑ በርካታ ታላላቅ ሥራዎችን አከናውኗል። የመንግሥት የቱሪዝም ልማት ስትራቴጂ በተለይ በሜጋ ፕሮጀክቶች ግንባታ፣…

አዲስ አበባ የነዋሪዎቿን ጥያቄዎችና መሰረታዊ ፍላጎቶች በተጨባጭ እየመለሰች ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ የነዋሪዎች ጥያቄ እና መሰረታዊ ፍላጎት በተጨባጭ እየተመለሰ ነው አሉ፡፡ የእንጦጦ-ቀበና የወንዝና የወንዝ ዳርቻ ልማት እንዲሁም የቀበና ግድብ ፕሮጀክት በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በዛሬው…