Fana: At a Speed of Life!

ምርጫ ለጠንካራ ሀገረ መንግሥት ግንባታ ወሳኝ ነው – ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምርጫ ለጠንካራ የፖለቲካ ሥርዓት እና ሀገረ መንግሥት ግንባታ ወሳኝ ነው አሉ ምሁራን፡፡ የጅማ ዩኒቨርሲቲ መምህር ፍቃዱ ቶሎሳ (ዶ/ር) ከፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ጋር ባደረጉት ቆይታ እንዳሉት÷ የመምረጥ መብትን በአግባቡ መጠቀም ቅቡልነት ላለው…

በቴክኖሎጂ የታገዘ የከርሰ ምድር ውሃ ፍለጋና አጠቃቀምን ለማጠናከር …

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዘመኑን የዋጁ የጂኦ ፊዚካል ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም የከርሰ ምድር ውሃ ሀብትን በትክክል ለመለየትና ለመጠቀም እየተሰራ ነው አለ የኢትዮጵያ የውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት። የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ታመነ ኃይሉ (ዶ/ር) ለፋና ዲጂታል እንዳሉት…

ቅዱስ ጊዮርጊስ አዳማ ከተማን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ28ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ቅዱስ ጊዮርጊስ አዳማ ከተማን 1 ለ 0 አሸንፏል፡፡ ቀን 9 ሰዓት ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ የቅዱስ ጊዮርጊስን ብቸኛ የማሸነፊያ ግብ ፍፁም ጥላሁን በሁለተኛው…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የገበታ ለትውልድ መርሐ ግብር አካል የሆነውን የሀሮ ደንዲ ሎጅ መረቁ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በኦሮሚያ ክልል የገበታ ለትውልድ መርሐ ግብር አካል የሆነውን የሀሮ ደንዲ ሎጅን በዛሬው ዕለት መርቀዋል፡፡ ‎ጠቅላይ ሚኒስትርሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ ይህ ስፍራ…

ሰሜን ኮሪያ በሚያዚያ ወር ብቻ ለ4ኛ ጊዜ ያስወነጨፈችው ባላስቲክ ሚሳኤል…

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሰሜን ኮሪያ በዛሬው ዕለት በርካታ የአጭር ርቀት ባላስቲክ ሚሳኤሎችን ወደ ምስራቅ ባሕር አስወንጭፋለች፡፡ ፕዮንግያንግ ዛሬ ያደረገችው የሚሳኤል ሙከራ ከፈረንጆቹ 2026 ወዲህ ለ7ኛ ጊዜ ሲሆን ÷ በሚያዚያ ወር ደግሞ አራተኛዋ ነው፡፡…

አይ ኤም ኤፍ ለኢትዮጵያ የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ ለመቀጠል…

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (አይ ኤም ኤፍ) ለኢትዮጵያ የማደርገውን ሁለንተናዊ ድጋፍ አጠናክሬ እቀጥላለሁ አለ፡፡ በገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሺዴ የተመራ ልዑካን ቡድን ከዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም ዋና ዳይሬክተር ክሪስታሊና ጆርጂዬቫ ጋር…

ትኩረት ከተሰጣቸው ምርቶች አንዱ የሆነው የበቆሎ መስኖ ሥራ ከፍ ባለ ስኬት ላይ ይገኛል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) እንደ ሀገር ትኩረት ሰጥተን እየሰራንባቸው ከሚገኙት ምርቶች አንዱ የሆነው የበቆሎ መስኖ ሥራችን ከፍ ባለ ስኬት ላይ ይገኛል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት ÷…

ማንቼስተር ሲቲ ከአርሰናል – የሳምንቱ ተጠባቂ ፍልሚያ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ33ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ማንቼስተር ሲቲ በሜዳው ኢትሃድ ምሽት 12 ሰዓት ከ30 ላይ የሊጉን መሪ አርሰናልን ያስተናግዳል፡፡ በሊጉ የደረጃ ሰንጠረዥ 1ኛ እና 2ኛ ደረጃ ላይ የተቀመጡትን ቡድኖች የሚያገናኘው ጨዋታ…

ዘመኑን የዋጁ የጨቅላ ሕጻናት ጽኑ ሕሙማን ማዕከላትን ለማስፋፋት…

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዘመኑን የዋጁ የጨቅላ ሕጻናት ጽኑ ሕሙማን ማዕከላትን ለማጠናከር በትኩረት እየተሰራ ነው አለ የጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል፡፡ በሆስፒታሉ በ27 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር ወጪ በዘመናዊ መልኩ እድሳት የተደረገለት የጨቅላ ሕጻናት ጽኑ ሕሙማን…

እየተከናወኑ ያሉ ሀገራዊ ግንባታዎች ለዘላቂ ብልጽግና አስተማማኝ መሰረቶች ናቸው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በመደመር እሳቤ እየተከናወኑ ያሉ ሀገራዊ ግንባታዎች ለዘላቂ የኢትዮጵያ ብልጽግና አስተማማኝ መሰረቶች ናቸው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህን የገለጹት ኢትዮጵያ ትገነባለች፤ ፈጠራ፣ ፍጥነትና ጥራት…