ስፓርት አርሰናል ኤቨርተንን በማሸነፍ መሪነቱን አጠናከረ Melaku Gedif Mar 14, 2026 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 30ኛ ሳምንት መርሐ ግብር አርሰናል ኤቨርተንን 2 ለ 0 በማሸነፍ መሪነቱን አጠናክሯል፡፡ ምሽት 2 ሰዓት ከ30 ላይ በኢምሬትስ ስቴዲየም በተደረገው ጨዋታ የአርሰናልን የማሸነፊያ ግቦች ቪክቶር ዮኬሬሽና ማክስ ዶውማን…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በተባበሩት ዓረብ ኤምሬቶች የነበራቸውን የሥራ ጉብኝት አጠናቅቀው ወደ ኢትዮጵያ ተመለሱ Melaku Gedif Mar 14, 2026 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተባበሩት ዓረብ ኤምሬቶች የነበራቸውን የሥራ ጉብኝት አጠናቀው ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰዋል።
የሀገር ውስጥ ዜና በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 3.95 በማምጣት የወርቅ ሜዳልያ ተሸላሚዋ ዶ/ር ሜሮን ለገሰ Melaku Gedif Mar 14, 2026 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዶክተር ሜሮን ለገሰ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሕክምና ት/ቤት 3.95 አማካይ ውጤት በማምጣት የከፍተኛ ውጤትና የወርቅ ሜዳልያ ተሸላሚ ሆናለች፡፡ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በዛሬው ዕለት በተለያዩ የሕክምና ዘርፎች ያሰለጠናቸውን 263 አዳዲስ…
የሀገር ውስጥ ዜና አፈ ጉባዔ ታገሰ ዜጎች በጋሞ ዞን በመሬት ናዳ ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች ድጋፍ እንዲያደርጉ ጠየቁ Melaku Gedif Mar 12, 2026 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ በአርባ ምንጭ ከተማና በጋሞ ዞን የተለያዩ አካባቢዎች የኩልፎ ወንዝ ሙላት ያስከተለውን ጉዳት ተዘዋውረው ተመልክተዋል፡፡ በጋሞ ዞን በተለያዩ አከባቢዎች በጣለው ከባድ ዝናብ ምክንያት በተከሰተ…
የሀገር ውስጥ ዜና ከመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት የተሰጠ የሀዘን መግለጫ Melaku Gedif Mar 12, 2026 0 በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በጋሞ ዞን ጋጮ ባባ ወረዳ ላካ ቀበሌ መጋቢት 1 ቀን 2018 ዓ.ም በጣለው ከባድ ዝናብ ምክንያት በተከሰተ የመሬት መንሸራተት አደጋ በዜጎቻችን ላይ በደረሰው የህይወት መጥፋትና መፈናቀል የኢፌዴሪ መንግሥት ኮሙኒኬሽን የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን ይገልጻል። በዚህ አሰቃቂ አደጋ…
ቢዝነስ የአማራ ባንክ አጠቃላይ ሃብት 52 ነጥብ 76 ቢሊየን ብር ደረሰ Melaku Gedif Mar 12, 2026 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ባንክ አጠቃላይ ሀብት 52 ነጥብ 76 ቢሊየን ብር ደረሰ፡፡ የአማራ ባንክ ባወጣው መግለጫ÷ በፋይናንስ ዘርፉ ያለውን ተወዳዳሪነት ለማስጠበቅ በትኩረት እየሰራ መሆኑን አጽንኦት ሰጥቷል፡፡ አማራ ባንክ በ2018 በጀት ዓመት ባለፉት…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ለሥራ ጉብኝት ዩናይትድ ዓረብ ኤሜሬቶች ገቡ Melaku Gedif Mar 12, 2026 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የሥራ ጉብኝት ለማድረግ ዛሬ ረፋድ ላይ ዩናይትድ ዓረብ ኤሜሬቶች ገብተዋል። #PMOEthiopia
ፋና ስብስብ የፍቼ ጫምባላላ በዓልን በድምቀት ለማክበር አስፈላጊው ዝግጅት ተደርጓል Melaku Gedif Mar 12, 2026 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሲዳማ ብሔር ዘመን መለወጫ 'ፍቼ ጫምባላላ' በዓልን በድምቀት ለማክበር አስፈላጊው ዝግጅት ተደርጓል አለ የክልሉ ባህል ቱሪዝምና ስፖርት ቢሮ፡፡ የቢሮው ኃላፊ ጃጎ አገኘሁ እንዳሉት ፥ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የትምህርት፣ የሳይንስና የባህል…
የሀገር ውስጥ ዜና ከንቲባ አዳነች አቤቤ የሁለት ባለ 9 ወለል ሕንጻዎችን ግንባታ አስጀመሩ Melaku Gedif Mar 11, 2026 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ የሁለት ተጨማሪ ባለ 9 ወለል ሕንጻዎችን ግንባታ አስጀምረዋል፡፡ ከንቲባዋ ÷ ዛሬ ደሳሳ ቤቶችን በማንሳት የሁለት ተጨማሪ ባለ 9 ወለል ሕንጻዎች ግንባታ ለማስጀመር የመሰረተ ድንጋይ የማስቀመጥ ሥራ…
የሀገር ውስጥ ዜና የቡና ምርትን በሚያከማቹ አካላት ላይ አስፈላጊው ርምጃ ይወሰዳል Melaku Gedif Mar 11, 2026 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቡና ምርትን አላግባብ በሚያከማቹና በሚደብቁ አካላት ላይ አስፈላጊው ርምጃ ይወሰዳል አለ የግብርና ሚኒስቴር፡፡ የግብርና ሚኒስቴር የሕዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ሥራ አስፈጻሚ ይመር ዳውድ የቡና ምርትና ዓለም አቀፍ የገበያ ወቅታዊ ሁኔታን…