Fana: At a Speed of Life!

በተሽከርካሪዎች የሚደርስን የነዳጅ ፍጆታና የአካባቢ ብክለት ለመቀነስ…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በተሽከርካሪዎች የሚደርስን የነዳጅ ፍጆታ እና የአካባቢ ብክለት ለመቀነስ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በቅንጅት እየተሰራ ነው አለ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር፡፡ ቲቢኬ ትሬዲንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ድርጅት የነዳጅ ፍጆታን እና…

ከንቲባ አዳነች የትንሳዔ በዓልን ምክንያት በማድረግ ከ233 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ነዋሪዎች ማዕድ አጋሩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ የትንሳዔ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለማህበራዊ ችግር ለተጋለጡ ከ233 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ነዋሪዎች ማዕድ አጋርተዋል፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷ ለማህበራዊ…

በኦሮሚያ ክልል ለትንሳዔ በዓል መሰረታዊ የፍጆታ እቃዎች በበቂ ሁኔታ ለገበያ እየቀረቡ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ለትንሳዔ በዓል መሰረታዊ የፍጆታ እቃዎችን በስፋትና በተመጣጣኝ ዋጋ ለገበያ ለማቅረብ አስፈላጊው ዝግጅት ተደርጓል አለ የክልሉ ንግድ ቢሮ፡፡ በቢሮው የገበያ ልማት ዳይሬክተር ጉቱ ተመስገን እንዳሉት ÷ በበዓሉ የመሰረታዊ ፍጆታ…

አሜሪካና ኢራን የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ ደረሱ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በቴህራን ላይ ሊወስዱት የነበረው አደገኛ የአየር ላይ ድብደባ ለሁለት ሳምንት ተራዘመ። ምክንያቱ ደግሞ ሀገራቱ የሁለት ሳምንታት የሁለትዮሽ የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ መድረሳቸው ነው። ሆኖም ቴህራን…

ፕሬዚዳንት ትራምፕ ኢራን ስምምነት ላይ ካልደረሰች ሙሉ ስልጣኔዋ ዛሬ ሌሊት ያበቃለታል ሲሉ አስጠነቀቁ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን ስምምነት ላይ የማትደርስ ከሆነ ዛሬ ሌሊት ሙሉ ሥልጣኔዋ በድጋሚ በማያንሠራራበት ሁኔታ ይወድማል አሉ፡፡ ኢራን ከአሜሪካ እና ከእስራኤል ጋር የገባችበትን ጦርነት ለማስቆም የቀረበውን ጊዜያዊ የተኩስ…

ኢትዮጵያና የተባበሩት ዓረብ ኤሚሬቶች በጸረ ሽብር ዘርፍ ያላቸውን ትብብር ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እና የተባበሩት ዓረብ ኤሚሬቶች በጸረ ሽብር ዘርፍ ያላቸውን ትብብር ይበልጥ ለማጠናከር ተስማምተዋል፡፡ በተባበሩት ዓረብ ኤሚሬቶች የኢትዮጵያ አምባሳደር ጀማል በከር (ዶ/ር) ከኢሚሬቶች ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የጽንፈኝነትና የሽብርተኝነት…

በሐረር በለውጡ መንግሥት ለመጣው ስኬት እውቅና የሚሰጥ የድጋፍ ሰልፍ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሐረር ከተማ ሀገራዊ ለውጡ እውን የሆነበትን 8ኛ ዓመት በማስመልከት ሕዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ እየተካሄደ ነው፡፡ ''ከመጋቢት እስከ መጋቢት'' በሚል መሪ ሃሳብ እየተካሄደ በሚገኘው የድጋፍ ሰልፍ ላይ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎችና የተለያዩ…

የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ተመዝጋቢዎች ቁጥር 40 ነጥብ 3 ሚሊየን በላይ ደረሰ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ተመዝጋቢዎች ቁጥር ከ40 ነጥብ 37 ሚሊየን በላይ ደርሷል አለ የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም፡፡ የፕሮግራሙ የሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ሳሚናስ ሰይፉ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ዲጂታል ኢትዮጵያን…

ኢራንና አሜሪካ ተመትቶ የወደቀውን ተዋጊ ጄት አብራሪ ባልደረባ ለማግኘት እየተሽቀዳደሙ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢራንና አሜሪካ በኢራን ጦር ተመትቶ የወደቀውን ኤፍ -15 ተዋጊ ጄት አብራሪ ባልደረባ ለማግኘት እሽቅድድም ላይ መሆናቸው ተገልጿል፡፡ ኤፍ-15 የተሰኘው የአሜሪካ ተዋጊ ጄት በትናንትናው ዕለት በኢራን አብዮታዊ ዘብ በሀገሪቱ ደቡባዊ ክፍል…

የአማራ ክልል ለ1 ሺህ 224 የሕግ ታራሚዎች ይቅርታ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ክልል ፍትሕ ቢሮ የክልሉ መስተዳድር ም/ቤት በወሰነው መሰረት ለ1 ሺህ 224 ታራሚዎች ይቅርታ አድርጓል፡፡ የቢሮው ም/ሃላፊ አያሌው አባተ (ዶ/ር) እንዳሉት÷ መስተዳድር ም/ቤቱ ባካሄደው 6ኛ ዙር 5ኛ ዓመት 9ኛ መደበኛ ጉባዔ…