ንቅናቄው ሀገራዊ ሉዓላዊነትን ለማስጠበቅ የሚደረግ የኢኮኖሚ ትግል ምዕራፍ ነው – አቶ አረጋ ከበደ
በአዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ሀገራዊ ሉዓላዊነትን ለማስጠበቅ የሚደረግ የኢኮኖሚ ትግል ምዕራፍ ነው አሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ።
የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ክልላዊ የማጠቃለያ መርሐ ግብር በኮምቦልቻ ከተማ እየተካሄደ ነው።…