Fana: At a Speed of Life!

ለመቄዶንያ የሚደረገው ድጋፍ ሰብዓዊነትንና ለሕዝብ ዘብ መቆምን የሚያሳይ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለመቄዶንያ የሚደረገው ድጋፍ ሰብዓዊነትን እና ለሕዝብ ዘብ መቆምን የሚያሳይ ተግባር ነው አሉ የመቄዶንያ በጎ አድራጎት ማህበር መስራችና ዋና ሥራ አስኪያጅ ቢኒያም በለጠ፡፡ ሐምሌ 4 ቀንን ለመቄዶንያ የጉብኝትና የድጋፍ ቀን አድርጎ በመሰየም ላለፉት…

የኢትዮጵያ ማክሮ ኢኮኖሚ እድገት

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአንድ ሀገር ዘላቂ ልማትና ሁለንተናዊ ብልጽግና መሠረቱ ጠንካራና አስተማማኝ የማክሮ ኢኮኖሚ መዋቅር ነው። ኢትዮጵያ ባለፉት ዓመታት ያጋጠሟትን ዘርፈ-ብዙ የኤኮኖሚ ፈተናዎች፣ የውጭ ምንዛሪ እጥረትንና የዕዳ ጫናዎችን በዘላቂነት ለመቅረፍ ሰፊና…

ማንቼስተር ዩናይትድ አንድሬይ ሳንቶስን አስፈረመ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ማንቼስተር ዩናይትድ ብራዚላዊውን የመሐል ሜዳ ተጫዋች አንድሬይ ሳንቶስን ከቼልሲ ማስፈረሙን ይፋ አድርጓል፡፡ ማንቼስተር ዩናይትድ 48 ሚሊየን ፓውንድ እና እየታየ የሚጨመር 2 ሚሊየን ፓውንድ ለዝውውሩ ወጪ ማድረጉ ነው የተገለጸው፡፡ በተጨማሪም…

የሀገር በቀል ዕውቀት ለሀገራዊ ምክክር ስኬት…

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዓለም ዙሪያ ሀገራት የፖለቲካ ቀውስ፣ የማኅበራዊ ክፍፍል እና የግጭት ሁኔታዎችን ለመሻገር አንዳንዶቹ በሕግና በፖለቲካ ማሻሻያዎች ላይ ሲያተኩሩ ሌሎች ደግሞ በብሔራዊ ምክክር አማካኝነት የጋራ መፍትሔ ለመፈለግ ሞክረዋል። ሀገራት ዘላቂ ሰላም…

የአገልግሎት አሰጣጥን በዲጂታል አሰራር የማሳለጡ ሒደት ተጠናክሮ ይቀጥላል – ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በተለያዩ ዘርፎች የሚሰጡ አገልግሎቶችን በዲጂታል አሰራር ለማዘመን የተጀመረው ጥረት ተጠናክሮ ይቀጥላል አሉ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ሰላማዊት ዳዊት፡፡ አገልግሎቱ ከአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ጋር በትብብር…

የቱርክዬ ኤኬ ፓርቲ ለብልጽግና ፓርቲ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፈ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቱርክዬ ገዢ ፓርቲ የሆነው የፍትህና ልማት ፓርቲ (ኤኬ ፓርቲ) ብልጽግና ፓርቲ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ላስመዘገበው ስኬት የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፏል፡፡ የኤኬ ፓርቲ ም/ ሊቀመንበርና የፓርቲው የውጭ ግንኙነት መምሪያ ኃላፊ ዛፈር…

የዓይን ብሌን ልገሳን ለማጠናከር…

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጅማ የዓይን ባንክ የዓይን ብሌን ንቅለ ተከላ ለማከናወን ሰዎች በሕይወት እያሉ የዓይን ብሌናቸውን እንዲለግሱ ጥሪ አቅርቧል፡፡ የጅማ የዓይን ባንክ የዓይን ብሌን ልገሳ የንቅናቄ መድረክ በጅማ ከተማ አካሄዷል፡፡ የጅማ ዩኒቨርስቲ የዓይን…

የኢትዮጵያ አረንጓዴ ዐሻራ ለዓለም አቀፉ የአየር ንብረት ለውጥ መፍትሔ ግንባር ቀደም ማሳያ ነው – የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ለዓለም አቀፉ የአየር ንብረት ለውጥ መፍትሔ ግንባር ቀደም ማሳያ ነው አሉ የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮች። በኢትዮጵያ የእስራኤል አምባሳደር አብርሃም ንጉሴ (ዶ/ር) እንደተናገሩት÷ ኢትዮጵያ የምታካሂደው…

ኢትዮጵያ ለኬንያ 1 ኪሎ ዋት ሰዓት ኢነርጂ በ24 ብር ከ07 ሳንቲም ለማቅረብ ተስማማች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ እና ኬንያ መካከል አንድ ኪሎ ዋት ሰዓት ኢነርጂ በ24 ብር ከ07 ሳንቲም ማቅረብ የሚያስችል አዲስ የኃይል አቅርቦት ስምምነት ተፈርሟል፡፡ የኃይል አቅርቦት ስምምነቱን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ዋና ሥራ አስፈጻሚ ጌቱ ገረመው…

በኦሮሚያ ክልል በድርቅ ተጠቂ የነበሩ አካባቢዎችን ወደ አምራችነት ያሸጋገረው የመስኖ ልማት…

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ለመስኖ ልማት የተሰጠው ትኩረት በድርቅ ተጠቂ የነበሩ አካባቢዎችን ወደ አምራችነት አሸጋግሯል አለ የክልሉ ግብና ቢሮ፡፡ የቢሮው ም/ኃላፊ በሪሶ ፈይሳ እንዳሉት÷ በክልሉ የተዘረጉ ዘመናዊ አሠራሮች፣ የተሳለጠ የግብዓት አቅርቦት እና…