Fana: At a Speed of Life!

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በአረንጓዴ ዐሻራ ከ600 ሚሊየን በላይ ችግኞችን ለመትከል…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በዘንድሮው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ከ600 ሚሊየን በላይ ችግኞችን ለመትከል ዝግጅት እየተደረገ ነው አለ የክልሉ ግብርና ቢሮ። የቢሮው ም/ሃላፊና የተፈጥሮ ሃብት ልማት ዘርፍ አስተባባሪ አቶ መላኩ ባፋ እንዳሉት…

ውጊያን በሩቅ የሚያስቀርና በአጭር ጊዜ ተዋግቶ የሀገሩን ጥቅም የሚያስከብር ሠራዊት ተገንብቷል – ሌ/ጄ ሹማ አብደታ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠላቶቿን እያንበረከከች በክብር የኖረችው ኢትዮጵያ ዛሬም በልጆቿ ተከብራ ትኖራለች አሉ የልዩ ዘመቻዎች ዕዝ አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ሹማ አብደታ፡፡ ሌ/ጄ ሹማ አብደታ በግዳጅ ቀጣና ተዘዋውረው ከሠራዊቱ ጋር ባደረጉት ውይይት አጠቃላይ ስለሀገራዊ…

በኮሪደር ልማት ይበልጥ የዘመነችው ቢሾፍቱ …

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቢሾፍቱ እየተከናወነ የሚገኘው የኮሪደር ልማት ሥራ ከተማዋን ይበልጥ ውብ፣ ዘመናዊ እና ለኑሮ ምቹ እያደረገ ነው፡፡ የቢሾፍቱ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አለማየሁ አሰፋ እንደሚሉት÷የኮሪደር ልማቱ የቢሾፍቱን የክትመት ደረጃ በማሳደግ ውብ፣ ጽዱ…

ኢትዮጵያና ፈረንሳይ በሰላም ማስከበር ዘርፍ ያላቸውን ትብብር ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እና ፈረንሳይ በሰላም ማስከበር ዘርፍ ያላቸውን የሁለትዮሽ ትብብር ወደ ስልታዊ አጋርነት የሚያሳድግ ስምምነት በዛሬው ዕለት ተፈራርመዋል። ስምምነቱን የመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሃመድ (ኢ/ር) እና በኢትዮጵያ የፈረንሳይ አምባሳደር…

በዜጎች ተሳትፎ መተግበሪያ በደረሰ ጥቆማ ከ46 ሺህ ሊትር በላይ ቤንዚን ተያዘ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዜጎች ተሳትፎ መተግበሪያ በደረሰ ጥቆማ በሕገ ወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበረ ከ46 ሺህ ሊትር በላይ ቤንዚን ተይዟል አለ የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ፡፡ ‎ ሕገ ወጥ ነዳጁ የፌደራል የጸጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ ኃይል ባደረገው ኦፕሬሽን ነው ከእነ…

በዓለም ላይ ከፍተኛ ቀውስ እያስከተለ በሚገኘው ጦርነት እስካሁን ምን ተከሰተ?

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በመካከለኛው ምስራቅ እስራኤል እና አሜሪካ ከኢራን ጋር እያደረጉት የሚገኘው ጦርነት ወደ ዓለም አቀፍ ቀውስ ተሸጋግሯል። በፈረንጆቹ ባሳለፍነው የካቲት 28 ቀን በአሜሪካ እና እስራኤል የሚሳኤል ጥምር ጥቃት የ86 ዓመቱ የኢራን መንፈሳዊ መሪ…

ኢራን “እራሴን ለመከላከል የምፈጽመውን ጥቃት አጠናክሬ እቀጥላለሁ” አለች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢራን ጦርነቱ እንዲቆም ከአሜሪካ ጋር ንግግር መጀመሯን ለማመን ከብዷታል አሉ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ፡፡ የኢራን ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አባስ አራጋቺ እንዳሉት÷ቴህራን በፕሬዚዳንት ትራምፕ በኩል ጦርነቱን ለማስቆም የቀረበውን የመነሻ…

በ48 ነጥብ 8 ሚሊየን ዶላር ወጪ 500 ሺህ ዘመናዊ ቆጣሪዎችን ለመግጠም እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ48 ነጥብ 8 ሚሊየን ዶላር ወጪ በሀገር አቀፍ ደረጃ 500 ሺህ ስማርት የቅድመ ክፍያ ቆጣሪዎችን ለነባርና አዲስ ደንበኞቹ ለመግጠም የሚያስችል ፕሮጀክት እየተተገበረ ነው ፡፡ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ኮሙኒኬሽን ሥራ አስፈጻሚ አንዋር…

በኢትዮጵያ የትምህርት ጥራትን በቴክኖሎጂ የታገዘ ለማድረግ..

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሪች ፎር ቼንጅ በኢትዮጵያ የትምህርት ጥራትን በቴክኖሎጂ የታገዘ ለማድረግ የሚያደርገው ጥረት የሚበረታታ ነው አለ የትምህርት ሚኒስቴር ፡፡ ሪች ፎር ቼንጅ ኢትዮጵያ ከማስተር ካርድ ፋውንዴሽን ጋር በመተባበር የሚያከናውነው የ"ኢድቴክ ፌሎውሺፕ"…

የመዲናዋን የኮሪደርና የወንዝ ዳርቻ ልማት የሚመጥን ደንብ ማስከበር ለማከናወን…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ የኮሪደርና የወንዝ ዳርቻ ልማት ሥራዎችን የሚመጥን ደንብ ማስከበር ለማከናወን አመራሩ በቁርጠኝነት ሊሰራ ይገባል አለ የከተማ አስተዳደሩ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን። የባለስልጣኑ ዋና ሥራ አስኪያጅ ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ ለፋ ዲጂታል…