Fana: At a Speed of Life!

ምርጫው በሠላማዊ መንገድ እየተካሄደ ነው – የሐረሪ ክልል የተፎካካሪ ፓርቲ እጩዎች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የምርጫው ድምፅ አሰጣጥ ሒደት ያለምንም ችግር እየተካሄደ ነው አሉ በሐረሪ ክልል በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ እየተወዳደሩ የሚገኙ የተፎካካሪ ፓርቲ እጩዎች ተወዳዳሪዎች፡፡ የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትሕ (ኢዜማ)ን ወክለው በክልሉ ለሕዝብ ተወካዮች…

አንድ ወቅት የጭቆና ስፍራ የነበረው ቦታ ዛሬ የታሪክ መለወጫ ሆኗል – ኦብነግ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦጋዴን ብሔራዊ ነጻነት ግንባር (ኦብነግ) በታሪኩ ለመጀመሪያ ጊዜ በ7ኛው ሀገራዊ ጠቅላላ ምርጫ ላይ ተሳትፎ እያደረገ ይገኛል። የፓርቲው ምክትል ሊቀመንበር አቶ አህመድ ያሲን ድምፃቸውን ከሰጡ በኋላ በሰጡት አስተያየት÷ ያለፉት 27 ዓመታት…

በአማራ ክልል ኩታበር ምርጫ ክልል ተቋርጦ የነበረው የምርጫ ሂደት ዳግም ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል ኩታበር ምርጫ ክልል ተቋርጦ የነበረው የምርጫ ሂደት ዳግም ተጀምሮ መራጮች ድምፅ እየሰጡ ነው፡፡ በአማራ ክልል በኩታበር ምርጫ ክልል ሥር ከሚገኙ 73 ምርጫ ጣቢያዎች መካከል አንዱ በሆነው የቁንዲ -ለ- ምርጫ ጣቢያ ተቋርጦ…

50 ሺህ 188 የምርጫ ጣቢያዎች በሰዓቱ ተከፍተዋል – ቦርዱ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ 50 ሺህ 188 የምርጫ ጣቢያዎች በሰዓቱ ተከፍተው የድምጽ አሰጣጥ ሂደት ተጀምሯል አለ፡፡ የቦርዱ ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ኃይሉ የምርጫውን ጊዜያው ሂደት በተመለከተ በሰጡት መግለጫ፤ 50 ሺህ 188 የምርጫ ጣቢያዎች…

የድምፅ መስጫ ወረቀት…

1. ለመራጩ ለምርጫ ጣቢያው ከተዘጋጀው የድምፅ መስጫ ወረቀት ለአንድ ምክር ቤት አንድ የድምፅ መስጫ ወረቀት በድምፅ መስጫ ወረቀት አዳዩ አማካይነት ይሰጠዋል። 2. በዕለቱ የሚካሄደው ምርጫ ከአንድ በላይ ለሆኑ ምክር ቤቶች ሲሆን÷  ለየምክር ቤቱ ምርጫ አንድ አንድ የድምፅ መስጫ ወረቀቶች…

የሚወክለንን የፖለቲካ ፓርቲ ለመምረጥ ድምጽ የሚሰጥበትን ቀን በጉጉት እየጠበቅን ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሚወክለንን የፖለቲካ ፓርቲ ለመምረጥ ድምጽ የሚሰጥበትን ቀን በጉጉት እየጠበቅን ነው አሉ የበደሌ ከተማ ነዋሪዎች። የበደሌ ከተማ ነዋሪዎች ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንዳሉት÷ ዜጎች ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የወሰዱት የምርጫ ካርድ እንዳይባክን…

በአማራ ክልል የምርጫ ቁሳቁስ ሥርጭት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ቁሳቁስ የማጓጓዝ ሥራ እየተከናወነ ነው። የክልሉ ሕዝብ ምርጫውን በባለቤትነት በመያዝ አስፈላጊውን ሁሉ ትብብር በማድረግ ላይ እንደሚገኝ አሚኮ ዘግቧል፡፡ በአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር…

ፓርቲዎች የፖሊሲ አማራጭ ሃሳባቸውን ለሕዝብ የሚያስተዋውቁበትን መድረክ በመፍጠር ረገድ ተጨባጭ ሥራ ተከናውኗል – ምርጫ ቦርድ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21 ፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ፓርቲዎች የፖሊሲ አማራጭ ሃሳባቸውን ለሕዝብ ማስተዋወቅ የቻሉበትን መድረክ በመፍጠር በኩል ተጨባጭ ተግባራት ተከናውነዋል አሉ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ሀይሉ። በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ 47 ተፎካካሪ…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የምርጫ ቁሳቁስ ሥርጭት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21 ፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በተለያዩ የምርጫ ክልሎች የምርጫ ቁሳቁስ ሥርጭት መካሄድ ጀምሯል፡፡ የአሶሳ ሆሃ እና የአሶሳ መገሌ የምርጫ ክልሎች ለየምርጫ ጣቢያዎቻቸው የምርጫ ቁሳቁስ ወደ ምርጫ ጣቢያዎች በማሰራጨት ላይ ይገኛሉ፡፡ የአሶሳ ሆሃ…

ፋና ላምሮት ምዕራፍ 22 የፊታችን ቅዳሜ ቀጥሎ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21 ፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በተወዳዳሪዎች አስደናቂ ብቃት የጀመረው ፋና ላምሮት ምዕራፍ 22 በመጪው ቅዳሜ ከሰባት ተወዳዳሪዎች ጋር ይቀጥላል፡፡ ለሁለት ወራት በተለያየ ምድብ ሲፎካከሩ የነበሩት የምዕራፍ 22 ተወዳዳሪዎች ባለፈው ቅዳሜ መገናኘታቸው ይታወቃል፡፡…