Fana: At a Speed of Life!

የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የሀገር ግንባታ ምሰሶ…

ሰላም! እንደምን አደራችሁ? የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የሀገር ግንባታ ምሰሶ... በኢትዮጵያ ከሚከናወኑ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እሴቶች ውስጥ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት አንዱ ነው፡፡የበጎ ፈቃድ አገልግሎት አብሮነትን፣ መተሳሰብ እና መረዳዳትን ከማጎልበቱ ባለፈ የሕሊና እርካታ የሚገኝበት መልካም…

የዝዋይ ሐይቅን በዘላቂነት መልሶ ለማቋቋም…

ዌትላንድስ ኢንተርናሽናል እና ሼር ኢትዮጵያ የዝዋይ ሐይቅን መልሶ በማቋቋም ወደ ነበረበት ለመመለሰ የሚያስችል ንቅናቄ ይፋ አድርገዋል፡፡ ንቅናቄው የአካባቢውን መልክዓ ምድር እና የዝዋይ ሐይቅ የደህንነት ከመጠበቅ ባለፈ የሐይቁ አካባቢ ነዋሪዎችን የአኗኗር ዘዬ ለማሻሻል ጉልህ ሚና አለው፡፡…

የአሜሪካና ኢራን የሰላም ውይይት በስዊዘርላንድ…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በስዊዘርላንድ የተጀመረው የአሜሪካ እና ኢራን የሰላም ውይይት ከ80 ደቂቃ ንግግር በኋላ መጠናቀቁ ተሰምቷል፡፡ የመጀመሪያው ዙር የአሜሪካ እና ኢራን የሰላም ውይይት የኳታርና ፓኪስታን አደራዳሪዎች በተገኙበት ነው በዛሬው ዕለት በስዊዘርላንድ…

የአገልግሎት አሰጣጥ ባሕል ለውጥ በመሶብ አንድ ማዕከል…

ባሕል የአንድ ማኅበረሰብ፣ የድርጅት ወይም የሕዝብ የጋራ መገለጫ የሆነና በጥልቅ ሥር የሰደደ የአስተሳሰብ፣ የእሴት፣ የእምነት፣ የልማድና የባሕርይ ድምር ውጤት ነው። የአገልግሎት ዘርፍ ባሕል ተቋማትና ሰራተኞቻቸው ከተገልጋዮች ጋር የሚገናኙበት እና ሥራዎችን የሚያከናውኑበት ያልተጻፉ ግን በተግባር…

የፋና ላምሮት ምዕራፍ 22 የድምጻውያን የፍፃሜ ውድድር ነገ ቅዳሜ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ላለፉት 3 ወራት በጠንካራ ፉክክር ሲካሄድ የቆየው የፋና ላምሮት ምዕራፍ 22 የድምጻውያን ውድድር በነገው ዕለት ሰኔ 13 ቀን 2018 ዓ.ም ፍፃሜውን ያገኛል። በፍፃሜ ውድድሩ ዳንኤል አለልኝ፣ የአብስራ ገዛኸኝ፣ ኤልያስ ገዛኸኝ እና ቃለአብ ገዛኸኝ…

የቢሾፍቱ አቡሴራ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ኢትዮጵያን ወደ አቪዬሽን ማዕከልነት የማሸጋገር ሚና…

• አቡሴራ ከአዲስ አበባ 40 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ከባሕር ጠለል በላይ በ1 ሺህ 910 ሜትር ከፍታ ላይ የሚገኝ በመሆኑ ከአዲስ አበባ ቦሌ (2 ሺህ 334 ሜትር) በተሻለ ለአውሮፕላኖች መነሳትና ማረፍ እጅግ ምቹ የአየር ሁኔታን ይሰጣል። • የአቡሴራ ከፍታ ከአዲስ አበባ ቦሌ ያነሰ በመሆኑ፣…

መሶብ የአንድ ማዕከል፤ ለተሳለጠ ዘመናዊ አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለአንድ ሀገር ሁለንተናዊ እድገት ተግዳሮት ናቸው ከሚባሉት ውስጥ የመልካም አስተዳደር ችግር እና ብልሹ አሰራሮች ይጠቀሳሉ፡፡ መሰል ችግሮችን ለመፍታትም በአገልግሎት አሰጣጥ ረገድ ዜጎች ላይ ምሬት የሚፈጥሩ አሰራሮችን ፈትሾ ማስተካከል ቅድሚያ…

የክረምት በጎ ባህሎቻችንን ወደ ላቀ መገለጫነት እናሻግራለን – የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የክረምት በጎ ባህሎቻችንን ወደ ላቀ መገለጫነት እናሻግራለን አለ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት። አገልግሎቱ ጉዳዩን አስመልክቶ ያወጣው መግለጫ ሙሉ መልዕክት እንደሚከተለው ቀርቧል። ኢትዮጵያውያን ባለፉት የለውጥ ዓመታት ክረምት በመጣ ቊጥር…

ለሀገራዊ ምክክር ጉባዔ አመካካሪዎች ሥልጠና መሰጠት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ለሀገራዊ የምክክር ጉባዔ የሚያደርጋቸው የቅድመ ዝግጅ ሥራዎችን አጠናክሮ ቀጥሏል፡፡ በዛሬው ዕለትም የሀገራዊ ምክክር ጉባዔ አመካካሪዎች ሁለተኛ ዙር ሥልጠናን በአዲስ አበባ አስጀምሯል፡፡ የኮሚሽኑ ዋና…

በዓለም የዲፕሎማሲ መድረክ ተፅዕኖዋ እየጎላ የመጣው ኢትዮጵያ…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ዓመታት የተመዘገቡ የዲፕሎማሲ ድሎች የኢትዮጵያን ዓለም አቀፋዊ ተፅዕኖ ፈጣሪነት ወደ ላቀ ከፍታ ማሸጋገር ችለዋል፡፡ ዛሬ ኢትዮጵያ በውጭ ግንኙነቷ የምትታወቀው የቀጣናዊ አጀንዳዎች ምንጭ እና የመፍትሔ አካል በመሆን ነው። በዚህ…