Fana: At a Speed of Life!

አሜሪካ ኢትዮጵያ የኢንቨስትመንት ምሕዳሩን ለማስፋት የከወነችውን ሥራ አደነቀች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የኢንቨስትመንት ምሕዳሩን ለማስፋት እያከናወነችው ያለው ሥራ የሚደነቅ ነው አሉ በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኤርቪን ማሲንጋ፡፡ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር ዘለቀ ተመስገን (ዶ/ር) ከአምባሳደር ኤርቪን ማሲንጋ ጋር…

ኢጋድ በሶማሊያ የተፈጠረው ቀውስ በአካታችና ሰላማዊ ውይይት እንዲፈታ ጥሪ አቀረበ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት (ኢጋድ) በሶማሊያ የተፈጠረው አለመረጋጋት በአካታችና ሰላማዊ ውይይት እንዲፈታ ጥሪ አቅርቧል፡፡ በሶማሊያ ዋና ከተማ ሞቃዲሾ ውስጥ በሚገኘው ቤተ መንግሥት አቅራቢያ ከፍተኛ የተኩስ ድምጽ መሰማቱን…

የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት የአየር አገልግሎት ረቂቅ አዋጆችን መርምሮ አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ኢትዮጵያ ከተለያዩ ሀገራት ጋር ያደረገቻቸውን የአየር አገልግሎት ስምምነት ረቂቅ አዋጆችን መርምሮ አጽድቋል፡፡ 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ አመት 23ኛ መደበኛ ስብሰባውን እያካሄደ ነው፡፡ የውጭ…

በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ አንድ ጨዋታ ይደረጋል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የ34ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ተስተካካይ መርሐ ግብር በዛሬ ዕለት ይደረጋል፡፡ በአበበ ቢቂላ ስታዲየም ቀን 9 ሰዓት ላይ ወላይታ ድቻ ከነገሌ አርሲ ተስተካካይ ጨዋታቸውን ያደርጋሉ፡፡ የሁለቱ ቡድኖች ጨዋታ ግንቦት 21 ቀን…

ኢትዮጵያና ኖርዌይ በኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች አጠቃቀም ላይ በጋራ ለመስራት…

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ቶውት ሊደር አፍሪካ ከተሰኘ የኖርዌይ ቴክኖሎጂ ኤጀንሲ ጋር በኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች አጠቃቀም ላይ በትብብር ለመስራት የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርሟል፡፡ ስምምነቱ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን በስፋት ለማስተዋወቅና…

በምርጫው የታየውን ሰላም በማስቀጠል ለዘላቂ ሰላም በጋራ እንቁም – የፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት በምርጫው የታየውን ሰላም በማስቀጠል ለዘላቂ ሰላም በጋራ እንቁም አለ። የጋራ ምክር ቤቱ 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ፤ ምርጫው ሰላማዊ ሆኖ በመጠናቀቁ የተሰማውን ደስታ ገልጿል።…

የምርጫ ውጤት…

በማንኛውም የምርጫ ሒደት ከዋና ዋና ግቦች መካከል አንዱ ውጤትን በአግባቡ አጠናቅሮ በወቅቱና በየደረጀው ለሕዝቡ ይፋ ማድረግ ነው፡፡ የምርጫ ውጤትን በየእርከኑ መግለጽ መራጩ እና የምርጫ አስፈጻሚዎች መካከል ያለውን ግልፀኝነት ያሳድጋል፡፡ ለዚያም ነው በምርጫ ጣቢያ፣ በምርጫ ክልል እና…

የሀገር ሉዓላዊነት የሚረጋገጠው የኢንዱስትሪ ምርቶችን በራስ ዕውቀት ማምረት ስንችል ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀገር ሉዓላዊነትና ነጻነት በምልዐት የሚረጋገጠው በጥራት፣ በዓይነትና በብዛት የኢንዱስትሪ ምርቶችን በራስ ዕውቀት፣ በራስ ክህሎት እና በራስ ቴክኖሎጂ ማምረት ስንችል ነው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፡፡ ምክትል ጠቅላይ…

ፋና ላምሮት ምዕራፍ 22 የፊታችን ቅዳሜ ቀጥሎ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በተወዳዳሪዎች አስደናቂ ብቃት የጀመረው ፋና ላምሮት ምዕራፍ 22 በመጪው ቅዳሜ ከስድስት ተወዳዳሪዎች ጋር ይቀጥላል፡፡ ላለፉት 10 ሳምንታት ሲፎካከሩ የነበሩት የምዕራፍ 22 ተወዳዳሪዎች በዚህ ሳምንት በተመልካቾች የሙዚቃ ምርጫ የሚወዳደሩ…

የኖርዌይ ባለሃብቶች በኢትዮጵያ በአረንጓዴ ልማት ዘርፍ መሰማራት እንፈልጋለን አሉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኖርዌይ ባለሃብቶች በኢትዮጵያ በኢ ሞቢሊቲ እና በአረንጓዴ ኢንቨስትመንት ዘርፎች መሰማራት እንፈልጋለን አሉ፡፡ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር ዘለቀ ተመስገን (ዶ/ር) በኢትዮጵያ ከኖርዌይ አምባሳደር ስታይን ክሪስተንሰን ከተመራ…