Fana: At a Speed of Life!

የፋና ላምሮት ምዕራፍ 22 የድምጻውያን የፍፃሜ ውድድር ነገ ቅዳሜ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ላለፉት 3 ወራት በጠንካራ ፉክክር ሲካሄድ የቆየው የፋና ላምሮት ምዕራፍ 22 የድምጻውያን ውድድር በነገው ዕለት ሰኔ 13 ቀን 2018 ዓ.ም ፍፃሜውን ያገኛል። በፍፃሜ ውድድሩ ዳንኤል አለልኝ፣ የአብስራ ገዛኸኝ፣ ኤልያስ ገዛኸኝ እና ቃለአብ ገዛኸኝ…

የቢሾፍቱ አቡሴራ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ኢትዮጵያን ወደ አቪዬሽን ማዕከልነት የማሸጋገር ሚና…

• አቡሴራ ከአዲስ አበባ 40 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ከባሕር ጠለል በላይ በ1 ሺህ 910 ሜትር ከፍታ ላይ የሚገኝ በመሆኑ ከአዲስ አበባ ቦሌ (2 ሺህ 334 ሜትር) በተሻለ ለአውሮፕላኖች መነሳትና ማረፍ እጅግ ምቹ የአየር ሁኔታን ይሰጣል። • የአቡሴራ ከፍታ ከአዲስ አበባ ቦሌ ያነሰ በመሆኑ፣…

መሶብ የአንድ ማዕከል፤ ለተሳለጠ ዘመናዊ አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለአንድ ሀገር ሁለንተናዊ እድገት ተግዳሮት ናቸው ከሚባሉት ውስጥ የመልካም አስተዳደር ችግር እና ብልሹ አሰራሮች ይጠቀሳሉ፡፡ መሰል ችግሮችን ለመፍታትም በአገልግሎት አሰጣጥ ረገድ ዜጎች ላይ ምሬት የሚፈጥሩ አሰራሮችን ፈትሾ ማስተካከል ቅድሚያ…

የክረምት በጎ ባህሎቻችንን ወደ ላቀ መገለጫነት እናሻግራለን – የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የክረምት በጎ ባህሎቻችንን ወደ ላቀ መገለጫነት እናሻግራለን አለ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት። አገልግሎቱ ጉዳዩን አስመልክቶ ያወጣው መግለጫ ሙሉ መልዕክት እንደሚከተለው ቀርቧል። ኢትዮጵያውያን ባለፉት የለውጥ ዓመታት ክረምት በመጣ ቊጥር…

ለሀገራዊ ምክክር ጉባዔ አመካካሪዎች ሥልጠና መሰጠት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ለሀገራዊ የምክክር ጉባዔ የሚያደርጋቸው የቅድመ ዝግጅ ሥራዎችን አጠናክሮ ቀጥሏል፡፡ በዛሬው ዕለትም የሀገራዊ ምክክር ጉባዔ አመካካሪዎች ሁለተኛ ዙር ሥልጠናን በአዲስ አበባ አስጀምሯል፡፡ የኮሚሽኑ ዋና…

በዓለም የዲፕሎማሲ መድረክ ተፅዕኖዋ እየጎላ የመጣው ኢትዮጵያ…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ዓመታት የተመዘገቡ የዲፕሎማሲ ድሎች የኢትዮጵያን ዓለም አቀፋዊ ተፅዕኖ ፈጣሪነት ወደ ላቀ ከፍታ ማሸጋገር ችለዋል፡፡ ዛሬ ኢትዮጵያ በውጭ ግንኙነቷ የምትታወቀው የቀጣናዊ አጀንዳዎች ምንጭ እና የመፍትሔ አካል በመሆን ነው። በዚህ…

የኢትዮጵያን የምግብ ሥርዓት ለማዘመን የባለድርሻ አካላት የተቀናጀ ጥረት ወሳኝ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ)ኢትዮጵያ በግብርና ስነ-ምህዳር ስትራቴጂ አማካኝነት የምግብ ስርዓቷን ለመለወጥ የጀመረችውን ጉዞ ለማሳካት፣ የባለድርሻ አካላትን የተቀናጀ ተሳትፎና የሀገር በቀል እውቀትን ከዘመናዊ ምርምር ጋር ማቀናጀት ወሳኝ መሆኑ ተመላከተ። የኢትዮጵያ ዘላቂ…

ተሰሚነታችን …

የኢትዮጵያ የውጭ ግንኙነት ፖሊሲ “ቅድሚያ ለጎረቤት” የሚል ጥልቅ ወንድማማችነትን ያነገበ ሲሆን፣ በቀጣናዊ ትስስርና በፓን አፍሪካኒዝም እሴቶች ላይ የቆመ መርህ መሆኑን መረዳት ያስፈልጋል፡፡ መሠረታዊ ዓላማውም የዜጎችን ሁለንተናዊ ክብር ማስጠበቅና የጋራ ብሔራዊ ጥቅም ማረጋገጥ ነው።…

በሁለት ቀናት ውስጥ ሙሉ በሙሉ የሚከፈተው የሆርሙዝ ሰርጥ…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሆርሙዝ ሰርጥ ነገ ወይም ከነገ ወዲያ ሙሉ በሙሉ ክፍት ይሆናል አሉ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ። አሜሪካ እና ኢራን ጦርነቱን ማቆም የሚያስችላቸውን ስምምነት በመጪው ዓርብ እንደሚፈራረሙ ይታወቃል። በስምምነቱ መሰረት በዓለም ወሳኙ…

ኢትዮጵያን የአፍሪካ ታዳሽ ኃይል ማዕከል ለማድረግ…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በመላ ሀገሪቱ አስተማማኝ የኃይል አቅርቦት እንዲኖር እየሰራሁ ነው አለ፡፡ ተቋሙ እንዳስታወቀው ÷ ኢትዮጵያን የአፍሪካ የታዳሽ ኃይል ማዕከል ለማድረግ በትኩረት እና በቅንጅት እየተሰራ ይገኛል፡፡ በዚህም የኃይል…