Fana: At a Speed of Life!

የትምህርትን መሰረተ ልማት ማሻሻል የቀጣዩን ትውልድ የወደፊት እድል ማሻሻል ነው – ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በተመድ ጉባዔ ላይ የትምህርትን መሰረተ ልማት ማሻሻል የቀጣዩን ትውልድ የወደፊት እድል ማሻሻል መሆኑን ገለጹ። ሚኒስትሩ ተመድ ትምህርት በዲጅታል ዘመን ውስጥ ለልማት፣ ለፍትሃዊነት፣ ለሠላምና ለደህንነት…

ለታዳጊ ሀገራት የሚደረገው የልማት ፋይናንስ በቂና ፍትሃዊ አይደለም – አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለታዳጊ ሀገራት የሚደረገው የልማት ፋይናንስ በቂና ፍትሃዊ አለመሆኑ አሁንም እንደቀጠለ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን አመለከቱ፡፡ አቶ ደመቀ መኮንን በኒውዮርክ በተካሄደውን የዘላቂ ልማት ግቦች አፈጻጸም ጉባዔ ላይ…

ሩሲያ የቻይናን የተኩስ አቁም ጥሪ ተቀበለች

አዲሰ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ ከዩክሬን ጋር እያደረች ያለውን ተኩስ እንድታቆም ቻይና ያቀረበችላትን ጥሪ ተቀብላለች፡፡ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ፥ በዩክሬን ያለውን ጦርነት ለማስቆምና ወደ ድርድር ለመመለሾ የቻይናን የአቋም መግለጫ አድንቀዋል ተብሏል፡፡…

የተመድ ከፍተኛ ኮሚሽን ኮሚሽነር ኢትዮጵያ ለስደተኞች እያደረገች ያለውን መስተንግዶ አደነቁ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 8 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽን ኮሚሽነር ፊሊፖ ግራንዴ ኢትዮጵያ በስደተኞች ላይ የምትከተለውን ፖሊሲ አድንቀዋል። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከኮሚሽነሩ ጋር ተገናኝተዋል።…

ከ1 ሚሊ ሜትር በታች የምትለካው አነስተኛ ካሜራ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዘመናዊ ካሜራ አምራቹ ኦምኒቪዥን ኩባንያ እጅግ አነስተኛ መጠን ያላትን ካሜራ አስተዋውቋል። ኩባንያው ‘የጨው ቅንጣት’ መጠን አላት የተባለችውን እና ለህክምና አገልግሎት የምትውለውን ካሜራ ነው ያስተዋወቀው። ካሜራዋ ኦ.ቪ.ኤም 6948 የሚል…

ስለካንሰር ምን ያህል ያውቃሉ ?

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ካንሰር የተዛቡ ህዋሶች በፍጥነት ሲከፋፈሉና ወደ ሌሎች የሰውነት ክፍሎች የሚሰራጭ የበሽታ ዓይነት ነው፡፡ እነዚህ በፍጥነት የሚያድጉ ሴሎችም እብጠቶችን ሊያስከትሉና የሰውነትን መደበኛ ተግባር ሊያዛቡ የሚችሉ ናቸው፡፡ እንደ የዓለም ጤና…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በካናዳ የበረራ አድማሱን ለማስፋት የሚያስችለው ምክክር ተደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ የበረራ አድማሱን በካናዳ ለማስፋት እንዲችል ውይይት ተደርጓል፡፡ ምክክሩ ፥ በውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ የሚመራው የልዑካን ቡድን ከካናዳ አየር መንገድ ዋና ተደራዳሪ ሸንድራ ሜሊያ እና ተደራዳሪ…

አሜሪካ እና ኢራን እስረኞችን ተለዋወጡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ እና ኢራን የእስርኛ ልውውጥ ማድረጋቸው ተሰምቷል። ሀገራቱ አምስት አምስት እስረኞችን የተለዋወጡ ሲሆን፥ አሜሪካ የታገደ የኢራንን 6 ቢሊየን ዶላር በተጨማሪነት መልቀቋም ነው የተሰማው። የእስረኛ ልውውጡ በዋሺንግተን እና ቴህራን…

የጋምቤላ ክልል አመራሮች ለተፈናቀሉ ወገኖች ማዕድ አጋሩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)የጋምቤላ ክልል አመራሮች ለተፈናቀሉ ወገኖች እና አቅመ ደካሞች ማዕድ አጋርተዋል፡፡ የማዕድ ማጋራቱ በጋምቤላ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ቴንኩዌይ ጆክ እና በክልሉ ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ባንቻየሁ ድንገታ የተመራ የክልሉ አመራሮች ቡድን የዘመን…

የሕዳሴ ግድብ የውሃ ሙሌት ለተፋሰሱ ሀገራት በቂ የውሃ መጠን እንዲያልፍ በማድረግ የተከናወነ ነው – ያዕቆብ አርሳኖ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዳሴ ግድብ የውሃ ሙሌት ለታችኛው ተፋሰሱ ሀገራት በቂ የውሃ መጠን እንዲያልፍ በማድረግ መከናወኑን በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሃይድሮ ፖለቲክስ ተመራማሪና የሕዳሴ ግድብ የኢትዮጵያ ተደራዳሪ ቡድን አባል ያዕቆብ አርሳኖ (ዶ/ር) ገለጹ። የታላቁ…