የሀገር ውስጥ ዜና በኢትዮጵያ ከ3 ሺህ 500 በላይ ድርጅቶች ተመዝግበው በሥራ ላይ ይገኛሉ Meseret Awoke Nov 15, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ከ3 ሺህ 500 በላይ አገር አቀፍና የውጭ አገር ድርጅቶች ተመዝግበው በሥራ ላይ መሆናቸውን የሲቪል ማኅበረሰቦች ድርጅት ኤጀንሲ አስታወቀ፡፡ የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር አቶ ጅማ ዲልቦ ለኢፕድ እንደገለፁት ÷ በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ…
የሀገር ውስጥ ዜና የፌደራል ፖሊስ አባላት የመዲናዋን ሠላምና ፀጥታ ለመጠበቅ ሌት ተቀን እየሰሩ መሆናቸውን ገለፁ Meseret Awoke Nov 15, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ፖሊስ አመራርና አባላቱ በተለያዩ ግንባሮች ከሚያደርጉት ተጋድሎ ጎን ለጎን ከተማዋን ከወራሪው የጁንታ ተላላኪዎች እና ከሰርጎ ገቦች ለመጠበቅ እየሰሩ እንደሚገኙ ተገለጸ። በተለያዩ የስራ ዘርፎች ተመድበው የሚሰሩ የፌደራል ፖሊስ አባላት…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያውያን ከምንጊዜውም በላይ ለአገራቸው በአንድነት መቆም ይገባቸዋል – አምባሳደር ደሚቱ ሃምቢሳ Meseret Awoke Nov 15, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጣልያን እና ግሪክ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን የገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም እያዘጋጁ መሆኑ ተገልጿል፡፡ ኢትዮጵያውያኑ እና ትውልደ ኢትዮጵያውያኑ ለመከላከያ ሰራዊት እና ለተፈናቀሉ ወገኖች ድጋፍ የሚውል የገቢ ማሰባሰቢያ…
የሀገር ውስጥ ዜና አሸባሪው ህወሓትን ለሚደግፉ ኃይሎች የማረጋግጠው ኢትዮጵያ እንደምታሸንፍ ነው-ዶ/ር ኢዮብ ተካልኝ Meseret Awoke Nov 15, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 6 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሽብር ቡድኑ ህወሓት ባለፉት 27 ዓመታት የፌዴራል ስርአቱን በተሳሳተ መንገድ በመጠቀም የብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች መብት በተጠና መልኩ ሲጥስ እንደነበር የገንዘብ ሚኒስትር ዲኤታ ዶክተር ኢዮብ ተካልኝ ገለጹ፡፡ ሚኒስትር ዲኤታው…
የሀገር ውስጥ ዜና የመዲናዋ አስተዳደር በአፋር ግንባር ከ10 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያላቸው ሰንጋዎችን አስረከበ Meseret Awoke Nov 14, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 5 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስስተዳድር በአፋር ግንባር የህወሀት ወራሪ ሀይልን በመፋለም ላይ ላሉ ለሀገር መከላከያ ሰራዊትና ልዩ ሃይል ከ10 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያላቸው ሰንጋዎችን ድጋፍ አደረገ። የአስተዳደሩ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ዛሬ ሰመራ…
የሀገር ውስጥ ዜና በቡታጅራ ከተማ ህዝባዊ ሰላማዊ ሰልፍ ተካሄደ Meseret Awoke Nov 14, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቡታጅራ ከተማ አሸባሪዎቹን ህወሓትና ሸኔን የሚያወግዝና መከላከያ ሠራዊትን የሚደግፍ ህዝባዊ ሰልፍ ተካሂዷል። ክልል አቀፍ በሆነው በዚህ ሰላማዊ ሰልፍ ላይ ህዝቡ በነቂስ ወጥቶ “አሸባሪው የህውሓት ቡድን የሁሉም ኢትዮጵያዊ ጠላት ነው!…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ በጽናት ትገሠግሣለች – ጠ/ሚ ዐቢይ Meseret Awoke Nov 14, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 4፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በትዊተር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ‘’ውቢቷ ኢትዮጵያ ብዙም የማይነገርላት’’ ሲሉ አመልክተዋል። አክለውም ‘’ ኢትዮጵያ ልጆቿ በአንድ ልብ ኃይላቸውን አንድ አድርገው የሚታገሉላት ናት’’ ብለዋል። አካባቢዎን…
የሀገር ውስጥ ዜና በኦሮሚያ ክልል የሰሜን ሸዋ ዞን ህዝብ ለመከላከያ ሰራዊትና ለተፈናቃዮች ድጋፍ አደረገ Meseret Awoke Nov 14, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 5፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል የሰሜን ሸዋ ዞን አስተዳደርና ህዝብ ለጀግናዉ የሃገር መከላከያ ሰራዊት እና በደብረብርሀን ለሚገኙ ተፈናቃዮች ድጋፍ አደረጉ ። በግንባር ተገኝተዉ ድጋፉን ያበረከቱት የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አቶ አብርሃም ጋዲሳ እንደተናገሩት ÷ የመከላከያ…
ዓለምአቀፋዊ ዜና የምዕራባውያን ሚዲያዎች ምንጊዜም የአፍሪካ ስጋቶች ናቸው -የቀድሞው የጋና ፕሬዚደንት Meseret Awoke Nov 14, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 5፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) የምዕራባውያን ሚዲያዎች ለአፍሪካ አህጉር የምንጊዜም ስጋቶች መሆናቸውን የቀደሞዉ የጋና ፕሬዚደንት ጄሪ ጆን ሮውሊንግ በህይዎት በነበሩበት ዘመን መናገራቸውን የተለያዩ ሚዲያዎች እያስታወሱት ነው፡፡ ፕሬዚደንቱ ካንዲድ አፍሪከ በተባለዉ የቴሌቪዥን…
የሀገር ውስጥ ዜና 16 የዞን አመራሮች የህልውና ዘመቻ ጥሪውን በመቀበል በዘመቻው ተቀላቀሉ Meseret Awoke Nov 14, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 5፣ 2014(ኤፍ ቢሲ) 16 የዞን አመራሮች የህልውና ዘመቻ ጥሪውን በመቀበል በዘመቻው ተቀላቅለዋል፡፡ የህልውና ዘመቻውን ከተቀላቀሉ ከዞኑ አመራሮች መካከል አቶ ወርቁ ቡዜ እና አቶ ሠራዊት ገዘኸኝ ÷ አመራር እንደመሆናችን መምራት የምንችለው ሰርተን ማግኘት የሚቻለው…