የእስልምናና ክርስትና እምነት ተከታዮች የተሳተፉበት የአፍጥር ፕሮግራም በጎዳና ላይ በጋራ ተካሄደ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ''ኑ አብረን እናፍጥር'' በሚል መሪ ሃሳብ በደሴና ኮምቦልቻ ከተሞች የእስልምናና ክርስትና እምነት ተከታዮች የተሳተፉበት የአፍጥር ፕሮግራም ትናንት ማምሻውን በጎዳና ላይ በጋራ ተካሂዷል፡፡
የደሴ ከተማ አስተዳደር ህዝባዊ መጅሊስ ፕሬዚዳንት ሸህ…