Fana: At a Speed of Life!

አፍሪካ ለኮሮና ቫይረስ ክትባት የሚውል 12 ቢሊየን ዶላር እንደሚያስፈልጋት ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) አፍሪካ ለኮሮና ቫይረስ ክትባት የሚውል 12 ቢሊየን ዶላር እንደሚያስፈልጋት የዓለም ባንክ ገልጿል፡፡ እንደዓለም ባንክ ሪፖርት ከሆነ ገንዘቡ በቂ የኮሮና ቫይረስ ክትባት ለመግዛትና ለማሰራጨት የሚውል ነው፡፡ በሌላ በኩል የቡድን 20 አባል…