ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ በፊንላንድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ከተመራው የአውሮፓ ህብረት ልዑክ ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ በፊንላንድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ከተመራው የአውሮፓ ህብረት ልዑክ ጋር ተወያይተዋል ።
የልዑካን ቡድኑ መሪ ፔካ ሀቪስቶ ህብረቱ በትግራይ ያለውን የዕርዳታ እና የሰብዓዊ መብት አያያዝ እንዲሁም በህዳሴው ግድብ ዙሪያ…