Fana: At a Speed of Life!

ለቀጣዩ የአረንጓዴ አሻራ መርሐ-ግብር 8 ቢሊየን ችግኞች እየተዘጋጁ ነው

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 28 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለቀጣዩ የአረንጓዴ አሻራ መርሐ-ግብር 8 ቢሊየን ችግኞች እየተዘጋጁ መሆኑን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በተፈጥሮ ሀብት ጥበቃ እና በምግብ ዋስትና ዘርፍ የተከናወኑ ሥራዎችን አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል፡፡…

የኮሮና ቫይረስን መነሻ ለማጥናት ወደ ውሃን ያቀናው የዓለም ጤና ድርጅት ቡድን ወደ ከተማዋ መግቢያ ተከለከለ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮሮና ቫይረስን መነሻ ለማጥና ወደ ውሃን ከተማ ያቀናው የዓለም ጤና ድርጅት መርማሪ ቡድን ወደ ከተማዋ መግቢያ መከልከሉ ተሰማ፡፡ የዓለም ጤና ድርጅት እና ቻይና በውሃን ከተማ አጠቃላይ የቫይረሱ ስርጭትና ሁኔታ ላይ ጥናት የሚያካሂድ ቡድን ወደ…

የሀረሪ ክልል መስተዳድር ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች ለገና በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፈ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 28 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀረሪ ክልል መስተዳድር ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች ለገና በዓል የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መልዕክት አስተላለፈ፡፡ መስተዳድሩ በዓሉን ሀገራዊ አንድነትን በሚያጠናክርና የክልሉን ሰላምና ልማት በማጠናከር ማክበር እንደሚገባም…

ኮሚቴው በጀጎል አካባቢ የሚስተዋለው ሕገ-ወጥ ግንባታ እንዲቆም አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 26፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሴቶች፣ ወጣቶች እና ማኅበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ፤ በዓለም ቅርስነት በተመዘገበው የሐረር ጀጎል ግንብ አካባቢ የሚስተዋለው ሕገ-ወጥ ግንባታ እንዲቆም፣ የክልሉን መንግስት አሳሰበ፡፡ ኮሚቴው ይህን ያሳሰበው ሰሞኑን…

በትግራይ ክልል ከነበሩ 269 አንቡላንስ ውስጥ 31 ብቻ ቀርተዋል – የጊዚያዊ አስተዳደር

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በትግራይ ክልል ከነበሩ 269 አንቡላንሶች ውስጥ 31 ብቻ እንዳሉ የጊዚያዊ አስተዳደር ፅህፈት ቤት ሃላፊ አቶ ገብረመስቀል ገለፁ። ጁንታው የአንቡላንሶቹን ሳይረን በመንቀል ለውግያ እንደተጠቀመባቸው ገልጸዋል። በዚህም 235 አንቡላንሶች…

የሶስቱ ሀገራት የውሃ ጉዳይ ሚኒስትሮች ዛሬ ሊያካሂዱት የነበረው ስብሰባ ሱዳን ባለመገኘቷ ሳይካሄድ ቀርቷል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ፣ ግብጽ እና ሱዳን የውሃ ጉዳይ ሚኒስትሮች ዛሬ በህዳሴ ግድብ ጉዳይ ዙሪያ ሊያካሂዱት ታስቦ የነበረው የበይነ-መረብ ስብሰባ ሱዳን ባለመገኘቷ ሳይካሄድ መቅረቱን የውሃ መስኖ እና ኢነርጂ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የዕለቱ ሰብሳቢ የሆነችው…

ኤጀንሲው ከሃይማኖት ተቋማት እና ከኢትዮጵያ ሚድዋይፍስ ማህበር ጋር የወሳኝ ኩነት ምዝገባ ስራን ለማጠናከር የሚረዳ የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢሚግሬሽን ዜግነትና ወሳኝ ኩነት ኤጀንሲ ከሃይማኖት ተቋማት እና ከኢትዮጵያ ሚድዋይፍስ ማህበር ጋር የወሳኝ ኩነት ምዝገባ ስራን ለማጠናከር የሚረዳ የጋራ መግባቢያ ሰነድ ተፈራርሟል፡፡ የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር አቶ ሙጂብ ጀማል የወሳኝ ኩነት…

የደቡብ ክልል አመራሮች ቡድን በምዕራብ ኦሞ ዞን የደረሰውን የእሳት ቃጠሎና በቃጠሎው ምክንያት የተፈናቀሉ ዜጎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የደቡብ ክልል አመራሮች ቡድን በምዕራብ ኦሞ ዞን ቤራ ወረዳ ሾላ ቀበሌ የደረሰውን የእሳት ቃጠሎና በቃጠሎው ምክንያት የተፈናቀሉ የህብረተሰብ ክፍሎችን ጎብኝተዋል። ባለፈው በታህሳስ 19 በዞኑ ቤሮ ወረዳ ሾላ ከተማ የተከሰተው ከባድ ቃጠሎ ከፍተኛ…

በመዲናዋ በአገልግሎት ብዛትና ከአጠቃቀም ጉድለት ጉዳት ለደረሰባቸው ድልድዮች ጥገና እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ መንገዶች ባለስልጣን በአገልግሎት ብዛትና ከአጠቃቀም ጉድለት ጉዳት ለደረሰባቸው ድልድዮች ጥገና እየተደረገ መሆኑን አስታወቀ፡፡ ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ በከተማዋ በተለያዩ አካባቢ የሚገኙ ድልድዮች እና የድጋፍ ግንቦችን የጉዳት…

ዓለም ላይ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 85 ሚሊየንን ተሻገረ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም ዙሪያ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ85 ሚሊየን መብለጡ ተገለጸ፡፡ እስካሁን በዓለም አቀፍ ደረጃ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 85 ሚሊየን 519 ሺህ በላይ ሲሆን፤ ከ1 ሚሊየን 850 ሺህ በላይ ሰዎች ለህልፈት ተዳርገዋል፡፡…