Fana: At a Speed of Life!

የጅማ ዞን ነዋሪዎች ለመከላከያ ሰራዊት ከ300 በላይ ሰንጋዎችና በጎች ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጅማ ዞን ነዋሪዎች የጁንታው የህወሓት ቡድንን በመደምሰስ የህግ የበላይነት ለማስከበር ተጋድሎ እያደረገ ላለው የመከላከያ ሰራዊት 127 ሰንጋዎችን፣ 180 በጎችንና 1 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር በጥሬ ገንዘብ ድጋፍ አደረጉ፡፡ የዞኑ አስተዳዳሪ አቶ…

በሐዋሳ የሚኖሩ የትግራይ ተወላጆች የህወሓት ጽንፈኛው ቡድን መከላከያ ሠራዊት ላይ ያደረሰው ጥቃት የሀገር ክህደት ነው ሲሉ አወገዙ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐዋሳ የሚኖሩ የትግራይ ተወላጆች የህወሓት ጽንፈኛው ቡድን በመከላከያ ሠራዊት ላይ ያደረሰው ጥቃት አሳፋሪና ሀገርን የመካድ ነው ሲሉ አውግዘዋል። በሐዋሳ የሚኖሩ የትግራይ ተወላጆች በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ ዙሪያ ከከተማ አስተዳደሩና ከክልሉ ከፍተኛ…

አዲሱ የበጀት ቀመር ለፍትሃዊ የሀብት ክፍፍል የላቀ ሚና አለው – የፌዴሬሽን ምክር ቤት

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሀገሪቷ አሁን ለደረሰችበት የኢኮኖሚ ዕድገትና ልማት ፍላጎትን መሰረት ያደረገ የበጀት ቀመር ተግባራዊ መደረጉ ለፍትሃዊ የሀብት ክፍፍል የላቀ ሚና እንዳለው የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አደም ፋራህ ገለጹ። ምክር ቤቱ ከባለድርሻ አካላት ጋር…

የሊቢያ የተቀናቃኝ ወገኖች በምርጫ ፍኖተ ካርታ ላይ ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሊቢያ ተቀናቃኝ ወገኖች በምርጫው ፍኖተ ካርታ ላይ መስማማታቸው ተገለጸ፡፡ የሃገሪቱ ተፋላሚ ሃይሎች ካለፈው ሰኞ ጀምሮ በጎረቤት ቱኒዚያ የሰላም ድርድር ሲያደርጉ ቆይተዋል፡፡ በድርድሩም ተፋላሚ ወገኖቹ በ18 ወራት ውስጥ በሃገሪቱ በሚካሄደው…