Fana: At a Speed of Life!

የአቢጃታ ሐይቅ ወደ ቀድሞ ይዞታው መመለሱን የአብጃታ ሻላ ሃይቆች ብሄራዊ ፓርኮች አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 22 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በመጥፋት ስጋት ላይ የነበረው የአቢጃታ ሐይቅ በክረምቱ ዝናብ ወደ ቀድሞ ይዞታው መመለሱን የአብጃታ ሻላ ሐይቆች ብሔራዊ ፓርክ አስታወቋል። ከኦሮሚያ የመስህብ ስፍራዎች አንዱ የሆነው የአቢጃታ ሐይቅ ትናንት በባለድርሻ አካላት የተጎበኘ ሲሆን…

የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ የዳዉሮ ተርጫ ካምፓስ ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ የዳዉሮ ተርጫ ካምፓስ ተመርቋል፡፡ ለወላይታ ሶዶ ዩኒቨርስቲ ሶስተኛ ካምፓስ የሆነዉ የዳዉሮ ተርጫ ካምፓስ የሳይንስና ከፍተኛ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዶክተር ሳሙኤል ኡርቃቶ፣የሚኒስቴር መስሪቤቱ ሚኒስትር ዴኤታዎች፣የደቡብ ብሔር…