Fana: At a Speed of Life!

በታንዛኒያ ጠቅላላ ምርጫ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በታንዛኒያ ጠቅላላ ምርጫ መካሄድ ጀምሯል፡፡ ቀጣይ የሃገሪቱን መሪ ለሚወስነው ምርጫም የሃገሬው ዜጎች ድምጽ መስጠት ጀምረዋል፡፡ የምርጫው ውጤት በአንድ ሳምንት ጊዜ ውስጥ ይፋ ይደረጋል ተብሎ ይጠበቃል ፡፡ ሃገሪቱን ከነጻነት በኋላ…