Fana: At a Speed of Life!

አርመንያ እና አዘርባጃን የደረሱትን የተኩስ አቁም እንዲያከብሩ ተመድ ጥሪ አቀረበ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሃፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ አርመንያ እና አዘርባጃን የደረሱትን የተኩስ አቁም ስምምነት እንዲያከብሩ ጥሪ አቀረቡ፡፡ ዋና ፀሃፊው በናጎሮኖ ካራባህ ግጭት በሰላማዊ ዜጎች ላይ የሚደርሰውን ጥቃት አውግዘዋል፡፡…

በደቡብ ክልል 143 ሺህ ሄክታር መሬት የበቆሎ ሰብል በኩታ ገጠም የአስተራረስ ዘዴ እየለማ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል 143 ሺህ ሄክታር መሬት የበቆሎ ሰብል በኩታ ገጠም የአስተራረስ ዘዴ እየለማ መሆኑ ተገለጸ፡፡ የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳ በቤንች ሸኮ ዞን በኩታ ገጠም የአስተራረስ ዘዴ እየለማ ያለን የበቆሎ ሰብል የጎበኙ…

“እኔ እጄን በአግባቡ እታጠባለሁ ሕይወትም አድናለሁ!” በሚል መሪ ቃል ለአንድ ወር የሚቆይ እጅ የመታጠብ ንቅናቄ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) "እኔ እጄን በአግባቡ እታጠባለሁ ሕይወትም አድናለሁ!" በሚል መሪ ቃል ከዛሬ ጀምሮ ለአንድ ወር የሚቆይ እጅ የመታጠብ ንቅናቄ በይፋ ተጀምሯል፡፡ በዓለም ለ13ኛ በኢትዮጵያ ደግሞ ለ12ኛ ጊዜ በሚከበረው የእጅ የመታጠብ ቀን ይፋ የተደረገው ንቅናቄ…