Fana: At a Speed of Life!

በሀገሪቱ ወቅታዊ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታና የተቋማት ሚና ላይ ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት ፣ 10 ፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በሀገሪቱ ወቅታዊ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታና የተቋማት ሚና ላይ ውይይት እየተካሄደ ይገኛል፡፡ በኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ጉባኤ በተዘጋጀው ውይይት ላይ የፖለቲካ ፓርቲዎች እና የመገናኛ ብዙሃን ተሳታፊ ሆነዋል። በዚህም የመገናኛ ብዙሃን…

ኮሮና ቫይረስ በቆዳ ላይ 9 ሰዓት እንደሚቆይ አንድ ጥናት አመላከተ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ኮሮና ቫይረስ በሰው ልጅ ቆዳ ላይ ዘጠኝ ሰዓት እንደሚቆይ አንድ ጥናት አመላክቷል፡፡ ይህም ቫይረሱ ከጉንፋን አምጭው ቫይረስ አምስት እጥፍ የሚረዝም ጊዜ በሰው ልጅ ቆዳ እንዲቆያ ያደርገዋል ሲሉ የጃፓን ተመራማሪዎች አስታውቀዋል፡፡ አዲሱ…