Fana: At a Speed of Life!

በአፍሪካ እስካሁን ከ12 ሚሊየን በላይ የኮቪድ-19 የላብራቶሪ ምርመራዎች ተካሂደዋል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ ኮቪድ-19 ምርመራ አጠናክሮ ለመቀጠል ጥሪ መደረጉን ተከትሎ እስካሁን ከ12 ሚሊየን በላይ የላብራቶሪ ምርመራዎች ተደርገዋል፡፡ በዚህም እስካሁን ከተካሄደው የላብራቶሪ ምርመራ 10 በመቶ ያክሉ የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል፡፡ እንደ…

የምስራቅ ሊቢያ መንግስት ስልጣን ለቀቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በካሊፋ ሃፍጣር ስር የሚገኘው የምስራቅ ሊቢያ መንግስት ከቤንጋዚ ተቃውሞ በኋላ ስልጣን መልቀቁ ተሰምቷል። በጠቅላይ ሚኒስትር አብደላህ አልታኒ የሚመራው በምስራቅ ሊቢያ መንግስት በኑሮ ውድነት እና ሙስና ምክንያት በርካታ ተቃውሞዎች ከተነሱ በኋላ…