Fana: At a Speed of Life!

በዓለም የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 29 ሚሊየንን ተሻገረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በዓለም ዙሪያ የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር ከ29 ሚሊየን ማለፉን የወርልድ ኦ ሜትር መረጃ ያሳያል። እንደ መረጃው በዓለም አቀፍ ደረጃ እስካሁን 29 ሚሊየን 185 ሺህ 779 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ መያዛቸው ተረጋግጧል።…

በምስራቅ ጎጃም ዞን አነደድ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የዘጠኝ ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ምስራቅ ጎጃም ዞን አነደድ ወረዳ በደረሠ የትራፊክ አደጋ የዘጠኝ ሰዎች ህይወት ማለፉን የዞኑ ፖሊስ መምሪያ አስታውቋል። በመምሪያው የመንገድ ትራፊክ አደጋ መከላከልና ቁጥጥር ክፍል ሃላፊ ዋና ኢንስፔክተር ዋና ኢንስፔክተር ጎበዜ…