Fana: At a Speed of Life!

በአለም በኮሮና ቫይረስ ህይወታቸውን ያጡ ሰዎች ቁጥር ከ900 ሺህ ተሻገረ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 5፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) በአለም ዙሪያ በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ህይወታቸውን ያጡ ሰዎች ቁጥር ከ900 ሺህ በልጧል፡፡ እንደ ጆን ሆፕኪንስ ዩኒቨርሲቲ መረጃ ÷በወረርሽኙ ምክንያት ከ908 ሺህ በላይ የሚሆኑ ሰዎች ህይወታቸውን አጥተዋል። ከዚያም ባለፈ ከ 28 ሚሊየን በላይ…