Fana: At a Speed of Life!

ተመድ የኮሮናቫይረስን ለመዋጋት የገንዘብ ድጋፍ እንደሚያስፈልገው ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሀምሌ 16፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት(ተመድ)የኮሮናቫይረስን ለመዋጋት የገንዘብ ድጋፍ እንደሚያስፈልገው አስታውቋል፡፡ የገንዘብ ድጋፉ በመሠረታዊነት 132 በማደግ ላይ ባሉ ሀገራት ውስጥ በድህነት ውስጥ ለሚኖሩ 2 ነጥብ 7 ቢሊዮን ለሚሆኑ ሰዎች የሚውል…

በአለም የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 15 ሚሊየንን አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 16፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) በአለም አቀፍ ደረጃ የኮሮናቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 15 ሚሊየንን ማለፉ ተነግሯል፡፡ እንደጆን ሆፕኪንስ መረጃ በአለም ዙሪያ ቫይረሱ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 15 ነጥብ 2 ሚሊየንን ሲሻገር፥ የ623 ሺህ ሰዎች ህይወት አልፏል፡፡…