የዳያስፖራው ማኅበረሰብ ስለ ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ አንድ አቋም ሊኖረው ይገባል-የኢትዮጵያ ዳያስፖራዎች ማኅበር
አዲስ አበባ፣ ሀምሌ 12፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዳሴውን ግድብ አስመልክቶ የዳያስፖራው ማኅበረሰብ አንድ አቋም ሊኖረው እንደሚገባ የኢትዮጵያ ዳያስፖራዎች ማኅበር ገለጸ።
ማኅበሩ የአሜሪካ መንግሥት በግድቡ ላይ ገለልተኛ አቋም እንዲኖረው ሲሰራ መቆየቱም አስታውቋል።
ኢትዮጵያዊያን በራሳቸው…