በአዲሱ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች አዋጅ ዳግም ምዝገባ ያላደረጉ ድርጅቶች ይዘጋሉ-ኤጀንሲው
አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 26 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲሱ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ዓዋጅ መሰረት ዳግም ምዝገባ ያላደረጉ ድርጅቶችን እንደሚዘጋ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ኤጀንሲ ገለጸ።
የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ኤጀንሲ ድርጅቶቹ በሚያጋጥሟቸው ችግሮችና መፍትሄዎች ዙሪያ ዛሬ መክሯል።…