Fana: At a Speed of Life!

አዲሱ ተመራጭ  የማላዊ  ፕሬዝዳንት ቃለ መሃላ ፈጸሙ

አዲስ አበባ ፣ሰኔ 21 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ ) የማላዊ የተቃዋሚ ፓርቲ መሪ ላዛሩስ ቻክዌራ በማላዊ እንደገና በተካሄደው ፕሬዚንደንታዊ ምርጫ ማሸነፋቸውን ተከትሎ ዛሬ  ቃለ መሃላ ፈጽመዋል። ላዛሩስ ማክሰኞ ዕለት በተካሄደው በዚህ ምርጫ 58 ነጥብ 57 በመቶ ድምጽ በማግኘት አሁን በሥልጣን ላይ…

”ተፈጥሮ በምናንከባክበው ልክ መንፈሳችንን እና ጤናችንን ይንከባከባል”-ወ/ሮ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ ፣ሰኔ 18 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)”ተፈጥሮ በምናንከባክበው ልክ መንፈሳችንን እና ጤናችንን ይንከባከባል” ሲሉ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ጠቅላይ አቃቤ ህግ አዳነች አቤቤ  ገለጹ ወይዘሮ አዳነች በፌስ ቡክ ገጻቸው ላይ ባሰፈሩት መልዕክት÷ ”ዛሬ ሸገርን የማስዋብ እና እንጦጦ ላይ እየተሰራ ያለውን…