Author
Meseret Demissu 3959 posts
አዲሱ ተመራጭ የማላዊ ፕሬዝዳንት ቃለ መሃላ ፈጸሙ
አዲስ አበባ ፣ሰኔ 21 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ ) የማላዊ የተቃዋሚ ፓርቲ መሪ ላዛሩስ ቻክዌራ በማላዊ እንደገና በተካሄደው ፕሬዚንደንታዊ ምርጫ ማሸነፋቸውን ተከትሎ ዛሬ ቃለ መሃላ ፈጽመዋል።
ላዛሩስ ማክሰኞ ዕለት በተካሄደው በዚህ ምርጫ 58 ነጥብ 57 በመቶ ድምጽ በማግኘት አሁን በሥልጣን ላይ…
”ተፈጥሮ በምናንከባክበው ልክ መንፈሳችንን እና ጤናችንን ይንከባከባል”-ወ/ሮ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ ፣ሰኔ 18 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)”ተፈጥሮ በምናንከባክበው ልክ መንፈሳችንን እና ጤናችንን ይንከባከባል” ሲሉ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ጠቅላይ አቃቤ ህግ አዳነች አቤቤ ገለጹ
ወይዘሮ አዳነች በፌስ ቡክ ገጻቸው ላይ ባሰፈሩት መልዕክት÷ ”ዛሬ ሸገርን የማስዋብ እና እንጦጦ ላይ እየተሰራ ያለውን…