Fana: At a Speed of Life!

ህብረተሰቡ ለግድቡ ግንባታ የሚያደረገው ድጋፍ ተጠናክሮ መቀጠሉ  ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 9 ፣ 2012  (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኅብረተሰቡ ለግድቡ ግንባታ የሚያደረገውን ድጋፍና አስተዋጽኦ አጠናክሮ መቀጠሉን የታላቁ ኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ህዝባዊ አስተባባሪ ምክር ቤት ጽሕፈት ቤት አስታወቀ። የኮሮና ቫይረስ በሀገራችን ከተከሰተ ወዲህ እንኳን ከ190 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ…

መገናኛ ብዙሃን ግጭት እንዳይፈጠር ሙያዊ ሃላፊነታቸውን ሊወጡ ይገባል-የመገናኛ ብዙሃን ምክር ቤት

አዲስ አበባ ፣ሐምሌ 7 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ምክር ቤት መገናኛ ብዙሃን የጋዜጠኝነት ስነምግባር ደንብን በማክበር ግጭት እንዳይፈጠር ሙያዊ ሃላፊነታቸውን ሊወጡ  እንደሚገባ ገለጸ። ምክር ቤቱ ባወጣው መግለጫ  የአርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳ ግድያ እንዳሳዘነው ገልጾ÷ግድያውን…

ምክር ቤቱ የሰብአዊ መብት ኮሚሽን ኮሚሽነሮች በትርፍ ጊዜያቸው ስራቸውን እንዲያከናውኑ በሚል የቀረበውን የረቂቅ አዋጅ አንቀፅ ተቃወመ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሰብአዊ መብት ኮሚሽን ኮሚሽነሮች በትርፍ ጊዜያቸው ስራቸውን እንዲያከናውኑ በሚል የቀረበውን የረቂቅ አዋጅ አንቀፅ ተቃወመ። ምክር ቤቱ የሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ማቋቋሚያ ረቂቅ አዋጅን በተመለከተ ከህግ ፍትህና ዲሞክራሲ…

የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ እና ሌሎች ግድቦች በደለል እንዳይሞሉ ጠንካራ የደን ልማት ስራ ሊካሄድ ይገባል- ምሁራን

አዲስ አበባ ፣ ሀምሌ 2 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ እና ሌሎች በኢትዮጵያ የሚገኙ ግድቦች በደለል እንዳይሞሉ የወንዞች መነሻ በሆኑ ተራራማ አካባቢዎች ጠንካራ የደን ልማት ስራ ሊካሄድ  እንደሚገባ ምሁራን ተናገሩ። በዘርፉ ላይ በርካታ ጥናት ያካሄዱት  ፕሮፌሰር በላይ…

ኤጀንሲው በተቋማት የሚበለጽጉና መሰረታቸዉን ኢንተርኔት ላይ ያደረጉ ሲስተሞች ከትግበራ በፊት የሳይበር ጥቃት ተጋላጭነት ፍተሻ መደረግ እንደሚገባቸዉገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲበተቋማት የሚበለጽጉና መሰረታቸዉን ኢንተርኔት ላይ ያደረጉ ሲስተሞች ከትግበራ በፊት የሳይበር ጥቃት ተጋላጭነት ፍተሻ መደረግ እንደሚገባቸዉ ገለጸ። ተቋማት የሚያበለፅጓቸው መሰረታቸዉን በይነ-መረብ ላይ ያደረጉ…

በኢትዮጵያ 1 ኪሎ ግራም ቡና በ13 ሺህ 838 ብር ተሸጠ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ ሲካሄድ በቆየው የባለልዩ ጣዕም የቡና ቅምሻ ዓለም አቀፍ ውድድር ላይ አንድ ኪሎ ግራም ቡና በ13ሺህ 838 ብር መሸጡን የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር አዱኛ ደበላ ÷…

በኢትዮጵያ በ24 ሰዓታት 119 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው፤ የ4 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 3ሺህ 895 የላብራቶሪ ምርመራ 119 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። ይህንን ተከትሎም በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 5 ሺህ 689 መድረሱን…